ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አፍሪካ በፀጥታው ም/ቤት ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራት እንደሚታገሉ አሳወቁ::

    ኅዳር 29/2014 (ዋልታ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ እንዲኖራት ከሌሎች የአፍሪካ አገራት መሪዎች ጋር እንደሚታገሉ አሳወቁ፡፡ 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ሕዝብ ያላት አኅጉሪቱ በፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ ሊኖራት እንደሚገባ ነው በቲውተር ገጻቸው የጻፉት፡፡ በአኅጉሪቱ ጉዳዮች ላይ የሚደረግ ምክክር ያለአኅጉሪቱ ተወካይ እየተካሄደ የሚቀጥልበት አግባብ መቆም እንዳለበትም አፅንኦት…

    Read More

      ከጠላት ሃይል ጋር እያደረግነው ያለውን ዘመቻ በአጭር ጊዜ በማጠናቀቅ ፊታችንን ወደ ልማት ማዞር ይኖርብናል፡-ኢብራሂም የሱፍ

      ከጠላት ሃይል ጋር እያደረግነው ያለውን ዘመቻ በአጭር ጊዜ በማጠናቀቅ ፊታችንን ወደ ልማት ማዞር ይኖርብናል ሲሉ የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም የሱፍ ተናገሩ፡፡ በአሸባሪው የህወኃት ቡድን የተቃጣብንን ጥቃት ለመመከት መላው ኢትዮጵያዊያን ከጫፍ ጫፍ በአንድነት ስሜት መትመማቸውን የገልጹት አቶ ኢብራሒም ዘመቻውን በአጭር ጊዜ በማጠናቀቅና በጦርነቱ የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ መገንባት እንደሚያስፈልግ ተናግረዋል፡፡ የጽ/ቤቱ ኃላፊ አያይዘውም ከውስጥም…

      Read More

        Itoophiyaa # Xiqqoon tan hunda keenyaa # Dirreen isin Galateefatti !

        Qopheessummaa Dirree Dhawaattiin magaalaa teenya tan burqaa jaalalaa Dirree Dhawaatti Guyyaan Ayyaana Sabaa, Sablammootaa fi Ummattoota Itoophiyaa yeroo 16ffaan haala miidhagaa fi hawataa ta’een naga’aan kabajamee xumuramuu isaattiin gammadeeraa Baga gammaddan! Milkaa’inni kun bu’aa Sabdaneessummaan tattaaffii baay’ee keessaniin kan argame waan ta’eef gammadeeraa Baga gammaddan! Milkaa’ina kanaaf ittigaafatamummaa keessan kan bahattan Miseensonni Humna Raayyaa Ittisa…

        Read More

          Participants pledged to unite and transform Ethiopia

          Participants of the Ethiopian Nations, Nationalities and Peoples’ Day said they are striving to unite the country by strengthening strong national unity. The 16th Ethiopian Nations, Nationalities and Peoples’ Day celebrations started with Blood Donation by the host Dire Dawa. Speaking at the ceremony, Deputy Speaker of the House of Federation, ZeharaHumed said that donating…

          Read More

            Distinguished Participants of this 16th Ethiopian Nations, Nationalities and People’s Day festival

            Distinguished Participants of this 16th Ethiopian Nations, Nationalities and People’s Day festival and symposium from all parts of the country at the capital of love, caring and solidarity of all nationalities and peoples, Dire Dawa. First and foremost, the Constitution guarantees the sovereignty of the people of our country; Recognizing that it is the foundation…

            Read More

              በድሬደዋ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የቆየው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ተጠናቀቀ::

              በድሬደዋ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የቆየው 16ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል በቀረቡ ጥናታዊ ጽሁፎች ዙሪያ ሰፊ ውይይት እየተደረገ ይገኛል፡፡ በሲምፖዚየሙ ተሳታፊዎች በርካታ ሀሳቦች ተነስተው ው ይይት የተደረገባቸው ሲሆን በተነሱ ሀሳቦች ላይ ምላሽ ተሰጦባቸዋል፡፡ መድረኩን የመሩት የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ታግለው መብታቸውን ሊያስከብሩ ይገባል ያሉ ሲሆን ለሌሎች ሳይሆን ለውድ አገራችን…

              Read More

                “በድል የታጀበው የመጀመሪያው ምእራፍ”

                ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “በድል የታጀበው የመጀመሪያው ምእራፍ” ሲሉ መግለጫ አውጥተዋል፡፡ ሙሉ መልዕክታቸው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ውድ የሀገሬ ልጆች፣ የተከበራችሁ የኢትዮጵያ ወዳጆች፣ ኢትዮጵያ በጀግኖች ልጆቿ ትከበራለች፤ ትታፈራለች። ኢትዮጵያን መገዳደር ይሞከር ይሆናል። ተገዳድሮ ማሸነፍ ግን ትናንትም አልተቻለም፤ ዛሬም አይሆንም፤ ነገም አይቻልም። ኢትዮጵያ የሚለው ስም ሁሌም ከአሸናፊነት ጋር የተያያዘ ነው። ከጥቂት ጊዜያት በፊት ኢትዮጵያን ሊወጋ የተነሳውን ጠላት…

                Read More

                  16ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን እየተከበረ ነው

                  16ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በድሬዳዋ ከተማ እየተከበረ ነው። “ወንድማማችነት ለኀብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ በሚገኘው 16ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ላይ ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የተሰባሰቡ ኢትዮጵያውያን ተሳታፊ ሆነዋል። የሀገርን ዳር ድንበር ለማስከበር ህይወታቸው ላለፈ በህሊና ፀሎት በማድረግ እና በሀይማኖት አባቶች ምርቃት በዓሉ መከበር ጀምሯል።

                  Read More

                    የተከበራችሁ የ16ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በአልን የፍቅር፣ የመተሳሰብና የአብሮነት መዲና በሆነችው ድሬዳዋ ለማክበር ከሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች የተገኛችሁ የዚህ በዓል እና ሲምፖዚየም ተሳታፊዎች፡፡

                    ከሁሉ በማስቀደም የሀገራችን ህዝቦች ሉአላዊ የስልጣን ምንጭ መሆናችንን ያረጋገጠው ህገ-መንግስት፤ የዲሞክራሲያዊ ስርአታችን መሰረት መሆኑን በመረዳት፤ የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች የጋራ ቃል ኪዳናቸውን በጋራ ለሚያድሱበትና በታላቅ ድምቀት ለሚያከብሩት ለዚህ ታላቅ ህዝባዊና ሀገራዊ በአል እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ በማለት፤ ሁላችሁንም እንኳን ደህና መጣችሁ ለማለት እወዳለሁ፡፡ የህገ መንግስታችን መሰረታዊና ዋነኛ አላማዎች፤ የዲሞክራሲ እሴቶች ማክበር፤ ማህበራዊ ፍትህንና የዜጎችን መብት ማረጋገጥና፤…

                    Read More