አቢቹ አባ መላ ABICHU ABBAA MALAA የኦሮሞ አባ ገዳዎች ህብረት፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ፤ በጦር ግንባር ተሰልፈው ሰራዊቱን በመምራት ላስመዘገቡት ድል “አብቹ አባ ቢያ” የሚል የገዳ ስርዓት የጀግንነት ስያሜ መስጠቱን አስታውቋል።

    ህብረቱ ዛሬ ባካሄደው ጉባዔ፤ በከረዩ አባ ገዳ ላይ ጠላት የፈፀመውን ግድያ በጽኑ በማውገዝ፤ ከአሸባሪው ህወሃት ጋር ህብረት የፈጠረ ማንኛውም አካል የኦሮሞ ጠላት እንደሆነ መወሰኑን አስታውቋል። የኦሮሞ አባ ገዳዎች ህብረት ፀሐፊና የቱለማ አባገዳ ጎበና ሆላ፤ የኦሮሞ ህዝብ እንደትናንቱ ሁሉ ዛሬም ከሌሎች ወንድም የኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ለሀገር አንድነት የላቀ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ገልፀው፤ “ጠላት ‘ሀገር ፈረሰች’ ብሎ…

    Read More

      ሳምንታዊ የጽዳ ዘመቻ ተጠናክሮ ቀጥሏል

      የድሬዳዋ አስተዳደር “ከተማ አቀፍ ሳምንታዊ የጽዳት ዘመቻ” በተመረጡ የከተማ ቀበሌዎች ጫት ተራ፣ ችግኝ ጣቢያ እና ጀርባ ሰፈር አካባቢዎችን በማፅዳት ተከናውኗል። የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት “የከተማ ጽዳትና ውበት የሁሉም ህብረተሰብ ተሳትፎ ካልታከለበት፤ በአንድ እጅ ማጨብጨብ ነው የሚሆነው” ያሉ ሲሆን፤ በህብረተሰቡ ውስጥ በሚፈለገው መጠን የባለቤትነት ስሜት ሊስተዋል እንዳልቻለም ገልፀዋል። ከንቲባው ስለድሬዳዋ…

      Read More

        የድሬዳዋ ሀገረስብከትና ምዕመኑ በጦርነት ለተፈናቀሉ ወገኖች ያሳዩትን መነሳሳት በድሬዳዋ ልማትና ጽዳት እንዲደግሙት ጥሪ ቀረበ

        አንድ ሚሊየን የሚገመት አልባሳትና ደረቅ ምግቦች በጦርነት ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ ተሰጠ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የድሬዳዋ ሀገረ ስብከትና ምዕመናን በጦርነት ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚውል ከአንድ ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት አልባሳትና ደረቅ ምግቦች ድጋፍ አደረገች ፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከዲር ጁሃር መሀመድ ድጋፉን ተረክበዋል ፡፡ የአስተዳደሩ ከንቲባ ከዲር ጁሃር ድጋፉን ከተረከቡ በኋላ ባስተላለፉት መልዕክት የድሬዳዋ ሀገረ ስብከትና…

        Read More

          የዘማች ቤተሰቦች እርሻ ላይ የደረሱትን ሰብሎች የማጨዱ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ ።

          ሀገራችን ተገዳ የገባችበት የህልውና ዘመቻ ጦርነት ለመቀልበስ እንዲሁም የሀገራችንን ሰላም ለማረጋገጥ ይቻል ዘንድ ከድሬዳዋ የዘመቱ አርሶና አርብቶ አደሮች አሉ ። የነዚህንም ዘማቾች እርሻ ከዘማች ቤተሰቦች ጋር በጋራ በመሆን የደረሱ ሰብሎችን የመሰብሰቡ ስራ በዛሬው እለት በቢዮ አዋሌ ክላስተር አዳዳ ቀበሌ ገ/ማኅበር የተጀመረ ሲሆን በዚሁም ስራ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀርን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች…

          Read More

            የ 06 ቀበሌ ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረገ ።

            በድሬዳዋ አስተዳደር በሚገኘው የምስራቅ እዝ ደረጃ ሶስት ሪፈራል ሆስፒታል ውስጥ በህክምና ክትትል ላይ ላሉ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ይሆን ዘንድ የ 06 ቀበሌ የተለያዩ የእርድ ከብቶች ፣ የምግብ ግብአቶች እንዲሁም የንፅህና መጠበቂያ እቃዎችን ድጋፍ አድርገዋል ። በዚሁም የድጋፍ ስነ-ስርአት ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሀላፊ የሆኑት አቶ ሱልጣን አልዬ በተለይም አስፈላጊና…

            Read More

              የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለምስራቅ እዝ ደረጃ ሶስት ሪፈራል ሆስፒታል ከ 700 ሺህ ብር በላይ የሚገመቱ ድጋፎችን አደረገ ።

              አሸባሪው የህወሀት ቡድን በሀገራችን ኢትዮጲያ ላይ ግልፅ ጦርነት በማወጅ ሀገር የማተራመስና የማፍረስ ሴራውን በማካሄድ ላይ ይገኛል ። ይኸው አሸባሪ ቡድን በተለይም በአፋርና በአማራ ክልሎች ላይ ንፁሀን ዜጎቻችንን የመጨፍጨፍና ሀገር የማፍረስ ብሎም ዜጎችን የማፈናቀል ስራ እየሰራ የሚገኝ ሲሆን ይህንንም የጥፋት ቡድኑን እኩይ ሴራ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በመቅበር አይቀጡ ቅጣት ለመቅጣት ይቻል ዘንድም ጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት…

              Read More

                Dirree Dhawaatti Guyyaan Ayyaana Sabaa, Sablammootaa fi Ummattoota Itoophiyaa yeroo 16ffaan haala guutumaan nageenyaan xumuramuun ibsame.

                Qopheessummaa Magaalaa Dirree Dhawaattiin Marsaa 16ffaan Guyyaa Ayyaana Sabaa, Sablammootaa fi Ummattoota Itoophiyaa haala miidhagaa fi hawataa ta’een guutumaan guutuuti nageenyaan xumuramuu Hooganaan Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Mootummaa Obbo Isqiyaas Taaffasaa xumuramuu Ayyaanichaa ilaalchisuun ibsa Gaazexeesitootaaf laataniin ibsan. Akka Hooganaan kun ibsanitti guyyana Ayyaanichaa kana Qopheessummaa Dirree Dhawaattiin akka kabajamu guyyaa itti murtaa’e irraa jalqabee Bulchiinsi…

                Read More

                  በድሬዳዋ የተከበረው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦች ቀን በዓል ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ መጠናቀቁ ተገለፀ ።

                  የበዓሉን አከባበር አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የአስተዳደሩ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ እንደገለፁት የ16ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ሦስት መሰረታዊ አላማዋች ይዞ የቅድመ ዝግጅት ስራው ሲከናወን መቆየቱን ገልፀዋል። እንደ ኃላፊው ገለፃ _የከተማዋን ሰላማዊነትና የቀደመ ማንነቷን ጠብቃ የቀጠለች መሆኗን፣እሴቶቻችን በነበሩበት የቀጠሉ እና ቀደም ሲል በተለያየ መልኩ ሲገለጽ የነበረው ገፀታን የማጠልሸትና እሴቶቻችን…

                  Read More

                    16ኛው ብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓል የድሬዳዋን መልካም ገጽታ ገንብቶ ያለፈ መሆኑ ተገለፀ

                    የበዓሉ አከባበር ሂደት ተገመገመ:- በግምገማው :- ** ከጸጥታ አንጻር ከአጎራባች ክልሎች ጋር በመሰራቱ በዓሉ በሰላምና ካለምንም የጸጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ ማስቻሉ:: ** እንግዶችን በየደረጃው ከማስተናገድ አንጻር በተሳካ ሁኔታ መፈጸሙ። ** ለነዋሪውና ለእንግዶች ተጠቃሚ ያደረገ የሀገር ውስጥ አምራች ኢንዱስትሪዎች ምርትና አገልግሎታቸውን ለማስተዋወቅ እንደዚሁም ለገበያ ለማቅረብ ያስቻለ ከሀገር ውስጥ ባለፈ የአጎራባች ሀገሮች አምራቾችን ያካተተ የንግድ ትርኢትና ባዛር በተሳካ…

                    Read More

                      አቋም መግለጫ

                      የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዐል በሠላም ይከበር ዘንድ የሁላችንም ሀላፊነት ነው እንኳን ለ16ኛው የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዐል በሠላም አደረሳችሁ፡፡ ዘንድሮ የሚከበረው የብሄር-ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዐል ከሌላው ግዜ ለየት የሚያደርገው አገራችን ኢትዮጱያ አንድነቷን በማይፈልጉ ስግብግቡ የህወሀታ ጁንታ አሸባሪ ቡድን፣ ጀሌዎቹ እና የውጪ ታሪካዊ ጠላቶቻችን እናት አገራችንን ለማፍረስ ተነስተው ለህልውናዋ እና ሉዓላዊነቷ መከበር ዘመቻ ላይ ባለንብት…

                      Read More