ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አንድ ሚሊዮን ዳያስፖራ ወደ አገር ቤት በሚል ያቀረቡትን ጥሪ ተከትሎ ወደ ኢትዮጵያ ለሚመጡ የዳያስፖራ አባላት የድሬደዋ አስተዳደር አብይ ኮሚቴ ያዋቀረ ሲሆን ይህንን እንቅስቃሴ በተጠናከረ መልኩ ለመወጣት ንዑስ ኮሚቴም አዋቅሮ በውጭ ሀገር የሚኖሩ የአስተዳደራችን ተወላጅ የዲያስፖራ ማህበረሰብ እና የኢትዮጵያ ወዳጆችን ለማስተናገድ ይመች ዘንድ ወደ አስተዳደራችን የሚመጡትን ኢትዮጵያውያን ፤ ትውልደ ኢትዮጵዮውያን እና የኢትዮጵያ…

    Read More

      Beste Freispiele https://starquestspielen.com/datenschutzerklaerung/ Ohne Einzahlung 2022 ️

      Content Freispiele In Drückglück Gratis Spins In Eintragung Sofortig Bekommen: Stufenweise Wettanforderungen Je Maklercourtage Ohne Einzahlung Dies sollen within solchen Free Spins exklusive Einzahlung Angeboten durchaus bestimmte Bedingungen erfüllt werden, unser durch Erreichbar Casino nach Erreichbar Spielsaal anders sie sind. Infolgedessen wird es auf keinen fall durch die bank mühelos werden Startguthaben durch ein Spielsaal…

      Read More

        Slots Mobile S A Busca Personas Para poder El Products De Analista king of africa slot game De Contabilidad En Castelar, Provincia De Buenos Aires, Argentina

        Articles Master Chens Luck Mobile Position Game The brand new Cellular Ports Triple Tigers Mobile Position Games Which have a great Greek mythology dressing and you can five progressive jackpots, the newest collection draws in more folks with every the brand new entry. Thus, whenever Rulers of Olympus finally showed up, we jumped at the…

        Read More

          ለቀረበላችሁ ጥሪ ምላሽ በመስጠት ወደ ሀገር ቤት የመጣችሁ እንኳን ደህና መጣችሁ – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

          አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የገናን በዓል በሀገር ቤት እንዲያከብሩ ጥሪ የቀረበላቸው 1 ሚሊየን ዳያስፖራዎች ያሳዩትን ምላሽ አስመልክተው የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ይቀርባል፡- የሀገር ልጅነታችሁን እንድታሳዩ ለቀረበላችሁ ጥሪ ምላሽ በመስጠት ወደ ሀገር ቤት የመጣችሁ ወንድም-እህቶቼ እንኳን ደህና መጣችሁ!! ሀገር በአንድ ግዙፍ…

          Read More

            በኢትዮጵያ ሲቪል አቬሽን ባለ-ስልጣን ድሬዳዋ ቅርንጫፍ የበረራ አገልግሎቱን በተሳካ ሁኔታ እየሠጠ መሆኑ ተገለጸ፡፡

            በትናንትናው እለት በኢትዬጱያ ሲቪል አቬሽን ባለስልጣን ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ከአውሮፕላን ማኮብኮቢያው ግቢ ውጪ በተፈጠረ የኤሌክትሪክ ማሳ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ ለተወሰነ ሰአት የአየር በረራ ተቋርጦም ቆይቷል፡፡ በኢትዬጱያ ስቪል አቬሽን ባለስልጣን ድ/ዳ/ቅ/ ፅ/ቤት ሃላፊ አቶ ተስፋዬ ሺመልስ እንደገለጹት በትናንትናው እለት ከቀኑ 11 ሰአት ገደማ ከኤርፖርት ግቢ ውጪ የሚገኘው ዲ.ቪ.ኦ.አር የሃይል መቆጣጠሪያው ላይ በተፈጠረ ችግር ምክንያት የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ ትራንስፎርመሪ…

            Read More

              የድሬደዋ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች ከፌደራል የፍትህና ህግ ምርምር ስልጠና ኢኒስቲቲዩት ጋር በመተባበር በአስተዳደሩ ለሚገኙ የፍርድ ቤቶች ዳኞች ፤ ፖሊሶችና ለፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ከፍተኛ ባለሞያዎች የህግ ግንዛቤ ማዳበሪያ ስልጠና መስጠት ተጀመረ፡፡

              የድሬዳዋ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ፖሪዘዳንት ነጂብ ኢድሪስ በስልጠና ላይ ባስተላለፉት መልእክት እንደተናገሩት ፍርድ ቤቶቹ ከዚህ ቀደም በህግ ከተሰጣቸው ስልጣን አንጻር ዳኞቹ ሲያዩዋቸው የነበሩት ጉዳዮችና ህጎች ውስን የነበሩ በመሆኑ ብቃት ያላቸው ዳኞችን ለማፍራት እንዲቻል ለፍርድ ቤቶቹ ዳኞች የአስተዳደር ሰራተኞች እና ለድጋፍ ሰጪ ባለሞያዎች ተከታታይነት ያለው ስልጠና መስጠት አስፈላጊ ነው ብለዋል። ፖሪዘዳንት ነጂብ ኢድሪስ ከዚህም ጋር…

              Read More