የ3ኛ ዙር የመስክ ምልከታ የድሬ ደዋ አስተዳደር ምክር ቤት የከተማ ልማት ኮንስትራክሽንና መዘጋጃቤታዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በከተማ ስራ አስኪያጅ ቢሮ እየተሰሩ ያሉትን ፕሮጀክቶች ጎበኘ።

    ቋሚ ኮሚቴው 7ኛው ቀን የመስክ ምልከታ በመንገዶች ባለስልጣንና ከተማ ፅዳትና ውበት ኤጄንሲ እየተሰሩ ያሉት በርካታ ፕሮጀክቶች የሉበትን ሁኔታ ስመለከት የነበረ ሲሆን ከአድሱ ኬላ እስከ ጂቡቲ ሀይ ዌይ የሚያደርስ በ521ሚሊየን ብር እየተሰራ ያለው የ4.2ኪ.ሜ መንገድ ግንባታው 13% መድረሱን ከሳይት ባለሞያዎችም ማረጋገጥ ችሏል። በተጨማሪም የቆሻሻ ማስወገጃ አከመባቢ የተቋቋመው የኮምፖስና ፕላስቲክ ምርት ሰራ ለይ 60 ለሚሆኑ ወጣቶች የስራ…

    Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር እሁድ ጠዋት ለትራንስፖርት እንቅስቃሴ ዝግ እንዲሆን የተወሰነው ውሳኔ ላይ ማሻሻዮች ተደረገ ።

      በድሬዳዋ አስተዳደር በሳምንቱ መጨረሻ እሁድ ላይ ከጠዋት 12 ሰአት እስከ 4 ሰአት ድረስ በከተማዋ ላይ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ዝግ ከመደረጉ ጋር ተያይዞ ከዚህ ቀደም በጉዳዩ ዙሪያ የተለያዩ ጥያቄዎች ሲነሱ ቆይተዋል ። በዚሁም ጉዳይ ዙሪያ ለመምክር በዛሬው እለት በራስ-ሆቴል መሰብሰብያ አዳራሽ ከሀይማኖት አባቶች ጋር ውይይት ተካሂዷል ። በተለይም እድሜያቸው የገፍ እናት አባቶች እንዲሁም የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እሁድ…

      Read More

        በሶማሌ እና አፋር ክልል አዋሳኝ ቀበሌዎች በተለያዩ ጊዜያት ሲከሰቱ የቆዩ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ሁለቱ ክልሎች ከስምምነት መድረሳቸውን አስታውቀዋል። ገዳማይቱ ፣ እንዱፎ እና ገርበኢሴ በተባሉ አዋሳኝ ቀበሌዎች ይከሰቱ ነበሩ ግጭቶች ሞት እና መፈናቀል ከማስከተል ባለፈ ሁለቱን ክልሎች የቃል እሰጣ አገባ ውስጥ ሲያስገባቸው ቆይቷል። የአፋር ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ጅግጅጋ ተገኝተው ከሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ እና ሌሎች ባለስልጣናት ጋር ውይይት አካሂደዋል። በውይይቱ ማጠቃለያም ዘላቂ መፍትሄ ለማምጣት ያስችላል የተባለ ስምምነት ላይ ተደርሷል።

        Read More

          ዘንድሮ በድሬዳዋ ለሚኪያሄደው የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ቅድመ ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው::

          በድሬዳዋ አስተዳደር ዘንድሮ ለ4ተኛ ጊዜ ለሚኪያሄደው የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ አበረታች የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የኢትዮጵያ የደን ልማት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ተናግረዋል። በዋና ዳይሬክተሩ አቶ ከበደ ይማም የተመራ ቡድን ዛሬ ረፋድ ድሬዳዋ ተገኝቶ ከ5 ሚሊዮን ብር በላይ የተገነባውን ዘመናዊ የችግኝ ማፍያ ጣቢያና ለዘንድሮ አረንጓዴ አሻራ እየተካሄዱ የሚገኙትን እንቅስቃሴዎች ጎብኝቷል፡፡ በፌደራል መንግስት ድጋፍ በመላው አገሪቱ…

          Read More