በዋሂል ክላስተር ሁሉል ሞጆ ቀበሌ የህዝብ ተመራጮች ከ ነዋሪዎች ጋር ውይይት አደረጉ

    ነዋሪዉ በምርጫ ከመረጣቸዉ የቀበሌዉ ተመራጮች ጋር ባደረገዉ ዉይይት የተለያዩ ከመልካም አሰተዳደር ችግር ጋር የሚያያዙ ጥያቄዎችን ያነሱ ሲሆን በአንደኛዉ ዙር ከተነሱ የልማት ጥያቄዎች መካከል ምላሽ ያገኙ ብኖርም አሁንም ባልተመለሱ የህዝብ የልማት ጥያቄዎች ላይ የሚመለከታቸዉ የመንግስት አካላት ትኩረት በመስጠት የልማት ጥያቄዎቻችንን ልመልስ ይገባል ብለዋል ከነዋሪዎች የተነሱ ጥያቄዎች ተለቅመዉ ለሚመለከታቸዉ አካላት በማቅረብ በቀሪ የልማት ጥያቄዎቻቸዉ ላይ በቂ ምላሽ…

    Read More

      የፌዴራል ቤቶች ኮርፕሬሽን ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለ90 ተማሪዎች የትምህርት መርጃ ግብአት ድጋፍ አደረገ ፡፡

      በድጋፍ አሰጣጥ ፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የተቋሙ ሥራ አስኪያጅ አቶ እውነቱ ወርቅነህ የት/ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ አቡበከር አዶሽ እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ፣ርዕሳነ መምህራን፣ ፣ ወላጆች ና ተማሪዎች ተገኝተዋል። በርክክብ ፕሮግራሙ ላይ ንግግር ያደረጉት የኮርፖሬሽኑ ስራ አስኪያጅ ተቋሙ ለበጎ አድራጎት ስራ የሚዉል በጥቅሉ 180,000 ብር መመደቡን ገልጸዉ ከዚህ ዉስጥ 60,000 ብር የትምህርት ግብአት የመግዛት አቅም ለሌላቸዉ…

      Read More

        Jiraattonni Araddaa Hulul Mojoo hoggansi keenya gaaffilee misoomaa kanaan dura gaafanne akka nuuf deebisu abdiidhaan eeggachaa jirra jedhan.

        Bulchinsa Dirree Dhawaa Kilaastara Waahelitti jiraattoonni Araddaa Hulul Moojoo Gaaffilee misoomaarratti bakka bu’oota isaanii waliin marii gaggeessaa jiru. Bulchinsi Dirree Dhawaa kanaan dura gaaffilee misoomaafi bulchinsa gaarii gaafanne keessaa hedduu isaanii nuuf deebiseera; garuu ammallee kanneen eegalamanii hinxumuraminiifi kaneen hineegalamin jiru; keessattuu daandii Moojoo-Gobayyaa nuuf hojjetameera; garuu karatti hafeera, manni barnootaafi keellaan fayyaa akka nuuf…

        Read More

          በድሬዳዋ አሰሊሶ ገጠር ቀበሌ የምክር ቤት አባላት ከማህበረሰቡ ጋር ውይይት አደረጉ።

          የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በትላንትናው እለት የተጀመረው የህዝብ ውክልና አወጣጥ የውይይት መድረክ በዛሬው እለትም በአሰሊሶ ገጠር ቀበሌ የአስተዳደሩ ምክር ቤት ተወካዮች የመልካም አስተዳደርና የልማት ስራዋች ዙሪያ የአካባቢውን ማህበረሰብ አወያይተዋል። በውይይቱ የተሳተፉ ተሳታፌዋችም በሰጡት አስተያየት በአካባቢው ያሉ ስረአጥ ወጣቶቾ የስራ እድል እንዲፈጠርላቸውና ሴቶች በማህበር ተደራጀተው የሚሰሩበት እድል እንዲፈጠርላቸው እንዲሁም በአካባቢው ያለው የውሀ እጥረት እንዲቀረፍላቸው እና የመኪና…

          Read More