በውጭና ሀገር ውስጥ የሚገኙ ቅን የድሬዳዋ ልጆችና ወዳጆች ተባብረው ለመልካ አቡነ አረጋዊ የሴቶች ገዳም መነኮሳት እና እህቶቻቸው ያደረጉት ድጋፍ የሰብዓዊነት ማሳያ በጎ ተግባር በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር ገለጹ

    በዛሬዉ ዕለት በዉጪ ሀገር የሚኖሩ የድሬዳዋ ተወላጆችና ወዳጆች መልካ በሚገኘዉ አቡነ አረጋዊ የሴቶች ገዳም በመገኘት የተለያዩ ድጋፎችን አበርክተዋል በድጋፍ አሰጣጥ ስነ ስርአቱ ላይ የተገኙት ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር ለገዳሙ ለተደረገዉ ድጋፍ የተሰማቸዉን ልባዊ ደስታ የገለጹ ሲሆን ከተማችንን በማሳደግ ህብረተሰባችንን መለወጥ እንድንችል የመተባበር፣መደጋገፍ እና የመተጋገዝ ባህላችን በእጅጉ ማደግ አለበት ብለዋል ክቡር ከንቲባዉ ። በእለቱ ለገዳሙ የዳቦ…

    Read More

      የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የ 2014 በጀት አመት የማጠቃለያ ኮንፍረንስ በኢትዮ-ኢጣሊ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ መሰብሰቢያ አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል ።

      በዚሁም የውይይት መድረክ ላይም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀርን ጨምሮ በምክትል ከንቲባ ማእረግ የመንግስት ተጠሪና የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ የተከበሩ ወ\ሮ ፈቲህያ አደን ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር የካቢኔ አባላት ፣ የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አመራሮችና አባላት እንዲሁም የተፎካካሪ ፓርቲ አመራሮች ተሳታፊ…

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ እና የድሬዳዋ አስተዳደር ፍትህ ፀጥታና ህግ ጉዳዮች ቢሮ የብልፅግና ፓርቲ መሠረታዊ ድርጅት የ2014ዓ.ም ማጠቃለያ ኮንፍረንስ ተካሄደ።

        በማጠቃለያ ኮንፍረንሱ የመሠረታዊ ድርጅቱ የ2014 ዓ.ም እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እንዲሁም የ2015 ዓ.ም እቅድ በዝርዝር የቀረበ ሲሆን በኮንፍረንሱ ተሳታፊ በሆኑ የፓርቲው አባላት እና አመራሮችም ሰፊ ወይይት ተደርጎበታል። የቀጣይም በ2014ዓ.ም የእቅድ አፈፃፀም የነበሩ መልካም ስራዎችን አጠናክሮ በማስቀጠል እንዲሁም የታዩ ክፍተቶችን በመለየት እና በኮንፍረንሱ ማጠቃለያ ከተሳታፊዎች የተነሱ ሀሳቦችን በግብዓትነት በመውሰድ በ2015 ዓ.ም የመሠረታዊ ጅርጅቱን አፈፃፀም የተሻለ ለማድረግ ሁሉም…

        Read More

          የድሬዳዋ አስተዳደር የፋይናስ እና ገቢዎች የመንግስት ሰራተኞች የብልፅግና ፓርቲ መሰረታዊ ድርጅት ኮንፍረንስ አካሄዱ

          የአሰተዳደሩ ፋይናንስና ገቢዎች መሠረታዊ ድርጅት ሰብሳቢና የቢሮዉ ኃላፊ ክቡር አቶ ሱልጣን አሊዪና እና የመሠረታዊ ጅርጅቱ ም/ሰብሳቢና የአስተዳደሩ ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ አብዱሰላም መሃመድ መሪነት የፓርቲዉ መሰረታዊ ድርጅት ኮንፍረንስ በከንቲባዉ መሠብሰቢያ አዳራሽ በድምቀት ተካሄዱዋል ፡፡ በኮንፍረንሱም ላይ የ2014 ዓም የዘርፉ መሰረታዊ ድርጅት እቅድ አፈፃፀም፤ የኦዲት ኮሚሽን ሪፖርት እንዲሁም 2015 ዓም ዕቅድ ቀርቦ ዉይይት ከተደረገበት…

          Read More