በድሬዳዋ አስተዳደር በክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት ከነሃሴ 16-21/2014 ዓ/ም 5000 ለሚሆኑ መክፈል ለማይችሉ የከተማችን ነዋሪዎች የነፃ ምርመራና ህክምና አገልግሎት ይሰጣል።

    ከነሃሴ 16/2014 ዓ.ም ጀምሮ ለአንድ ሳምንት በሚቆየው በዚህ “በጎነት ለጤናችን” የነፃ ምርመራና ህክምና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዘመቻ ወቅት የተጠናከረ የጤና አጠባበቅ ትምህርት፣የደም ግፊት ምርመራና ህክምና ፣የደም ውስጥ ስኳር ምርመራና ህክምና እና ሌሎችም ያለምንም ክፍያ የሚሰጡ ይሆናል። በአስተዳደራችን በዋናነት 3 ግዜያዊ የነፃ ምርመራና ህክምና ጣቢያዎች የሚቋቋሙ ሲሆን የታሰቡት ቦታዎችም 1. ምድር ባቡር አደባባይ 2. ኮኔል ድልድይ…

    Read More

      #ስንተጋገዝ ሸክማችን ይቀልላል፤ ስንደጋገፍ የበለጠ #እንጠነክራለን።

      በውጭና ሀገር ውስጥ የሚገኙ ቅን የድሬዳዋ ልጆች እና ወዳጆች ተባብረው፤ ለመልካ አቡነ አረጋዊ የሴቶች ገዳም መነኮሳት እና እህቶቻቸው ያደረጉት ድጋፍ የሰብዓዊነት ማሳያ በጎ ተግባር ነው። #ለገዳሙ የዳቦ መጋገሪያ ማሽን፣ ለጾም መፍቻ የሚሆን ሰንጋ እንዲሁም ሌሎች ስጦታዎችን፤ ላበረከታችሁ #የትንሿ_ኢትዮጵያ የድሬ ልጆች፤ የአክብሮት ምስጋናዬን አቀርባለሁ። ትውልድ የሚያንፁ እናቶቻችንን ቀሪ ጉድለት በምንችለው አቅም ለመሙላት ቃል እገባለሁ።

      Read More

        የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የ 2014 በጀት አመት የማጠቃለያ ኮንፍረንስ አካሄደ ።

        በዛሬው እለት በኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ መሰብሰቢያ አዳራሽ የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የ 2014 በጀት አመት የማጠቃለያ ኮንፍረንስ በደመቀ ሁኔታ የተካሄደ ሲሆን በዚሁም መድረክ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የፓርቲዉ መዕከላዊ ኮሚቴ አባል እና የአሰተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ የሆኑት የአሰተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የብልፅግና ፓርቲ በሀገራችን ኢኮኖሚያዊ ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ አመራር የሚፈልቀው ህገ-መንግስታዊ በሆነ…

        Read More

          ወጣቶች በሥራ ላይ የሚያተኩሩ፤ ሀገራቸውን ለማወቅ የሚተጉ፣ የሀገራቸውን ጸጋ የሚያለሙ፣ ፈጣሪያቸውን አመስጋኝ መሆን አለባቸው። ሀገራቸው ኢትዮጵያ ትልቅ እንደ ነበረች አስታውሰው ወደ ቀደሞ ከፍታዋ እንድትመለስ በኅብረ ብሔራዊ አንድነት ማጽናት የዚህች ድንቅ ሀገር ልጆች ግዴታ ነው። ክቡር ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ

          Read More