የሀብት ብክነትን ለመቀነስ የመሰረተ ልማት ገንቢ ተቋማት በተቀናጀ መልኩ መስራት እንደሚገባቸው ተገለፀ::

#DGCመስከረም 22/2017 በዛሬው ዕለት የድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ፅ/ቤት በአስተዳደሩ የሚገነቡ የመሰረተ ልማት ስራዎች በተቀናጀና በተናበበ መልኩ እንዲሆን ለማስቻል ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ አካሂዷል፡፡ በውይይት መድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ፅ/ቤት ኃላፊ ኢንጂነር ጀማል ኢብራሂም እንደ ድሬዳዋ አስተዳደር የመሰረተ ልማት ቅንጅታዊ አሰራር ስርአት ደንብ ተዘጋጅቶ የአሰራር ስርአቱ መዘርጋቱን ጠቁመው፤ የአሰራር ስርአቱን…

Read More

ያለፉት ሁለት ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲው በስኬታማ አፈፃፀም ላይ መሆኑን አሳይተዋል፡-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያለፉት ሁለት ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲው በስኬታማ አፈፃፀም ላይ መሆኑን አሳይተዋል ሲሉ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ፤ የማክሮኢኮኖሚ ኮሚቴ ዛሬ ጠዋት ተሰብስቦ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም አካል የሆነውን እና በቅርብ የተደረገውን የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያዎች አፈፃፀም ገምግመናል ሲሉ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ገልጸዋል። ፖሊሲው ተፈፃሚ በሆነባቸው ሁለት ወራት…

Read More

የድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽን ባለፍት አመታት በርካታ የለውጥ ስራዎችን መስራት መቻሉ ተገለፀ

#DGC መስከረም 22/2017 የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በ 2016 ዓ.ም በስራ አፈፃፀማቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ፖሊስ ጣቢያዎች እውቅና መስጠት እንዲሁም ተቋሙን ለረጅም አመታት ያገለገሉ አመራር እና አባላት በጡረታ በክብር የመሸኘት መርሀ-ግብርም ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች እንዲሁም የፖሊስ ኮሚሽን አመራር እና አባላት በተገኙበት አካሂዷል ። በዚሁ መርሀ-ግብር ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር…

Read More

በኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም እንደአስተዳደር የአርሶአደሩን ህይወት ከማሻሻል ባሻገር ዘላቂ የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራን ማረጋገጥ መቻሉን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ተናገሩ።

ከተለያዩ ክልል ግብርና ቢሮ የተወጣጡ ባለሞያዎችና የዘርፉ አመራሮች በኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ላይ አመታዊ ግምገማና ስልጠና ተጀምሯል። የፌዴራል ግብርና ሚኒስቴር የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ፣የአለም ባንክ የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራምና የክልል ስራ ሃላፊዎች እንዲሁም ባለሙያዎች በአስተዳደሩ በግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ኘሮግራም የተሰሩ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል። ባለፉት ሁለት ዓመታት የምግብ ሥርዓት…

Read More

Misooma Koriidaraa Bulchinsatti Jalqabame Milkeessuu Keessatti Hoteelonni Gahee Isaanii Bahachuu Akka Qaban Ibsame.

Waajjirri Mana Qopheessaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Qajeelfama 1703/2017 kan Gibira Mana Ciisichaa Sassaabuuf Bahe Hojiirra Oolchuuf Qoodafudhattoota waliin waltajjii marii gaggeesse. Hogganaa Waajjira Mana Qopheessaa Magaalaa Dirree Dhawaa Injinar Jamaal Ibrahim waltajjicha yommuu jalqabsiisanitti wixineen qajeelfama Gibira mana ciisichaa sassaabuuf bahe kuni roga hedduun misooma koriidara deegaruu bira dabree fayyadamummaa abbootii qabeenyaa hoteellaniifi gudduna magaalaaf…

Read More

Xafiiska Dawladda Hoose Ee IsMaamulka Magaalada Diridhabe Ayaa Baah Waaagta Xafiska kala Hadlay Nidaamka Qabyo qoraalka Ah Ee Maamulka tacriifadaha.

Xafiiska Dawladda hoose ee is Maamulka Magaalada Diridhabe ayaa maanta kulan dooded Wada tashii ah oo ku saabsan nidaamka No.1703/2017 diiwaanka cashuur ururinta iyo warbixin soo jeedinta la yeeshay hay’adaha ay khusayso. Waxana ugu horaynti ka hadlay madashasi Madaxa Xafiiska dawladda hoose ee IsMaamulka Magaalada Diridhabe Mudane Injineer Jamaal Ibraahin oo sheegay in qabyo qoraalka…

Read More