የሀብት ብክነትን ለመቀነስ የመሰረተ ልማት ገንቢ ተቋማት በተቀናጀ መልኩ መስራት እንደሚገባቸው ተገለፀ::
#DGCመስከረም 22/2017 በዛሬው ዕለት የድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ፅ/ቤት በአስተዳደሩ የሚገነቡ የመሰረተ ልማት ስራዎች በተቀናጀና በተናበበ መልኩ እንዲሆን ለማስቻል ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ አካሂዷል፡፡ በውይይት መድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ፅ/ቤት ኃላፊ ኢንጂነር ጀማል ኢብራሂም እንደ ድሬዳዋ አስተዳደር የመሰረተ ልማት ቅንጅታዊ አሰራር ስርአት ደንብ ተዘጋጅቶ የአሰራር ስርአቱ መዘርጋቱን ጠቁመው፤ የአሰራር ስርአቱን…


