ቃልን በተግባር ለኢትዮጲያ ብልፅግና በሚል መሪ ቃል በብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የግማሽ ምርጫ ዘመን አፈፃፀም ለመገምገም እና ለቀሪ የምርጫ ዘመን ቀጣይ አቅጣጫዎችን በጋራ ለማስቀመጥ ይቻል ዘንድ በአሁን ሰአት ኮንፍረንስ እየተካሄደ ይገኛል።

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም በኮንፍረንሱ ላይ ያሉትን መረጃዎች ወደ እናንተ የሚያደርስም ይሆናል ።

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ላለፉት 18 ቀናት ሲካሄድ የነበረው የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት እና የአካባበቢ ጥበቃ ሥራ በዛሬው እለት ተጠናቋል

ከስድስት ሺ ሄክታር በላይ መሬት በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራ ሽፋን ያገኘ ሲሆን ከሀምሳ አምስት ሺ በላይ ሰዎች ተሳትፈውበታል በተባለው ስራ ላይ አርባ ሺ ሜትር ኪዪቢክ አፈር ከመሸርሸር ማዳን ተችሏል ተብሏል። በመዝጊያ መርሀ ግብሩ ላይ በዋሂል ክላስተር በለገኦዳ ጉኑን ፈታ ገጠረ ቀበሌ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት በብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ሀላፊ ኢብራሂም ዩሱፍ አካባቢው ዝናብ አጠር…

Read More

“የተቀናጀ ተፋሰስ ለዘላቂ አረንጓዴ ልማት” በሚል መሪ ቃል ለ18ቀናት ያህል የተከናወነው የተፋሰስ ልማት በቢያዋሌ ክላስተር አዋሌ ቀበሌ የማጠቃልያ መርሀ ግብሩ ተካሂዷል።

በቢያአዋሌ ክላስተር አዋሌ ቀበሌ የዘንድሮ የተፋሰስ ልማት ከመቼውም ጊዜ በላይ አመርቂ ውጤት የተመዘገበበት ሲሆን ስምንት አዳዲስ የውሀ ጉድጓዶች በተባበረና በተቀናጀ ሁሉን አቀፍ ማህበረሠባዊ ስራ ለማግኘት ተችሏል። የቢያአዋሌ ክላስተር አዋሌ ቀበሌ በተፋሰሱ ልማት ንቅናቄ ላስመዘገበው አስደናቂ ውጤትም የቀበሌው ሊቀመንበር አቶ አብዱለዚዝ መሀመድ የዕውቅና ሠርተፊኬትና ዋንጫ ከድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ከሪማ አሊ እጅ…

Read More

Dhaabanni Waldaya Aksiyoonaa Maayikiroo Faayinaansii Dirree roga Carraa hojii Uumuu irratti Hojiiwwan raawate irratti Mariin geggeefame.

Dhaabanni Waldaya Aksiyoonaa Maayikiroo Faayinaansii Dirree Bulchiinsatti roga Carraa hojii Uumuun Hojiiwwan raawate irratti Gaggeesota Ol’aanoo Bulchiinsa Dirree Dhawaattii fi Abbootii qabeenyaa waliin Haala ittiin dhaabatichaa cimsanii deegaruudhaan Carraa hojii Uumuu hoji-dhabdoota baay’eef Uumuun danda’amu irratti Mariin geggeefame. Waltajjii Marii kana irratti argamuun Ergaa kan dabarsa Kaantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa fi Walitti qabaan Boordii Dhaabata…

Read More

ልማታዊ ፋክክር ውስጥ በመግባትና ከፍተኛ የህብረተሰብ ንቅናቄን በመፍጠር በልማት ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከቱ ማህበረሰቦች የማይጠፉ

አሻራቸውን በአረንጓዴ ቀለም ፅፈዋል ሲሉ የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን ገለፁ። በድሬዳዋ አስተዳደር የተቀናጀ ተፋሰስ ለዘላቂ ልማት በሚል መሪ ቃል በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ለወጡ ቀበሌዎች የውሃ መሳቢያ ሞተርና የግብርና መሣሪያዎችን ተሸልመዋል። በመድረኩ ዶ/ር ቢፍቱ መሃመድ በኢፌድሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የድሬደዋ አስተዳደር ተወካይ ተገኝተዋል። የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት…

Read More

ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ ከባለሀበቶች፣ከፋይናስ ተቋማት እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡

ድሬ ማይክሮ ፋይናስ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም በአስተዳደሩ በከተማ እና በገጠር ለሚኖሩ የስራ ተነሳሽነት ያላቸውን ለሴቶች ለነጋዴዎች እና ለወጣቶች በብድር እና ቁጠባ የፋይናንስ አገልግሎቶችን በመስጠት ዜጎች ራሳቸውን ቤተሰባቸውን እና አካባቢን መለወጥ ወደሚቻልበት ደረጃ በማሻገር የሀገሪቱን ልማት በማፋጠን ላይ ይገኛሉ፡፡ ይህንኑ የፋይናንስ አገልግሎት አሰራርን ለማሳደግ እና ለማዘመንም ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ ከባለሀበቶች፣ከፋይናስ ተቋማት እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ…

Read More

ሴቶችን በስራ ቦታቸው ላይ ብቁ ውጤታማ እና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ የመደገፍ እና ወደ አመራርነት የማምጣት ስራን ትኩረት ሰቶ እየሰራ እንደሚገኝ የድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲከስ ባለስልጣን አስታወቀ

በባለስልጣኑ አለም አቀፉ የሴቶች ቀን ማርች 8 “ሴቶችን እናብቃ ፤ ልማትና ሰላምን እናረጋግጥ!” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ መርሀግብሮች ተከብሯል። በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ113ኛ በኢትዮጵያ ለ48ኛ ግዜ የሚከበረው አለም አቀፍ የሴቶች ቀን በአስተዳደራችን በተለያዩ መርሀግብሮች እየተከበረ ሲገኝ በድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲከስ ባለስልጣን የሚገኙ ሰራተኞችም እለቱን በተለያዩ መርሀግብሮች አክብረውታል። በዚሁ መርሀግብር መክፈቻ ላይ የተቋሙን ሀላፊ በመወከል…

Read More

Waxaa lasoo gaba gabeeyay hawlihi daryeelka deegaanka ee sannadki 9aad toddobaadadi ugu danbeeyay ka socday kilaastarada miyiga ee ismaamulka dir dhabe.

#warka| Munaasibad lagu soo af-meerayay hawlahini ka ilaalinta nabaad guurka carada iyo biyaha. #DGC| CIRIR 29/2016 T.I barnaamij si heer sare ah loo soo agaasimay oo uu kasoo qayb galay duqa ismaamulka mudane khadiir juhar oo lagu qabtay qabalaha ganda riige ee kilaastarka casaliso ayaa lagu soo gunaanaday hawlihi daryeelka deegaanka ee mudadi ugu danbaysay…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ለ30 ቀናት ሲካሄድ የነበረው የበጋ ወራት የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራ ዘመቻ ተጠናቀቀ

በድሬዳዋ አስተዳደር አሰሊሶ ወረዳ “የተቀነጀ ተፋሰስ ለዘላቂ አረንጓዴ ልማት” በሚል መሪ ቃል ለ30 ቀናት ስካሄድ የነበረው የበጋ ወራት የተፋሰስ ልማት ስራ ዛሬ ተጠናቋል። የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጆሀር በመዝጊያ መርሀ ግብር ላይ ባስተላለፉት መልዕክት የበጋ ወራት የተፋሰስ ልማት የበለጸገ አካባቢ እና ኢኮኖሚ በመገንባት ለትውልድ ምንዳ ለማስተላለፍ የላቀ ሚና ያለው መሆኑን ጠቅሰው የዘንድሮው የ30…

Read More

የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳታፊነት ለሀገር ግንባታ የጎላ አስተዋጽኦ አለው – የድሬዳዋ አስተዳደር የከንቲባ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገበየሁ ጥላሁን።

የድሬዳዋ አስተዳደር የከንቲባ ጽ/ቤት አመራሮች እና ፈፃሚ ባለሙያዋች “ሴቶችን እናብቃ ልማትና ሰላምን እናረጋግጥ!” በሚል መሪ ሀሳብ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን አክብረዋል። ዕለቱን አስመልክቶ የከንቲባ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገበየሁ ጥላሁን ባስተላለፉት መልዕክት÷ የሴቶችን መብትና የፆታ እኩልነት በማረጋገጥ በሀገራችን ፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና የልማት ተሳትፎዎች ላይ ያላቸውን ድርሻ ለማሳደግ በሁሉም ዘርፍ እየሠራን ነው ብለዋል። የጽ/ቤቱ ኃላፊ ከዚህም…

Read More