.ኢትዮጽያ በወረሀ መጋቢት ፦

ሀገራችን ኢትዮጵያ በወረሀ መጋቢት ሀገራዊ ለውጦችን ያስመዘገበችበት እና ግዙፍ የኢትዮያን ህዳሴ ግድብ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ መጋቢት 24 ቀን 2003 ዓ.ም ያስቀመጠችበት እንዲሁም የለውጡ መንግስት መጋቢት 24 /2010ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዶ/ር አብይ አህመድ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው የተሾሙት እና ቃለ መሀላ የፈፀሙበት እነዚህና መሰል ሀገራዊ ለውጦች የተመዘገቡበት ወር በመሆኑ የድሬዳዋ አስተዳደር ወሩን በተለያዩ ሁነቶች ለማክበር…

Read More

የድሬዳዋ አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የረመዳን ፆም 21ኛ ቀንን ምክንያት በማድረግ የኢፍጣር ፕሮግራም አካሄደ

ፕሮግራሙ ድሬዳዋ የፍቅር እንዲሁም የአብሮነት ተምሳሌት ከተማ መሆኗን የተገለፀ ሲሆን፤ የዛሬው የአፍጢር ፕሮግራምም በክርስትና እምነት ተከታይ እህት ወንድሞች አስተባባሪነት መዘጋጀቱ ተጠቁሟል። ከዚህ በተጨማሪም ት/ቤቱ በድልጮራ ሆስፒታል ለሚገኙ ታካሚዎችና አስታማሚዎች የአፍጢር ግብአቶች ድጋፍ እንዳደረገ ተገልጿል። በአጠቃላይም የዛሬው ፕሮግራም በተማሪዎች መካከል ያለውን የእርስ በእርስ ቅርበት ለመጨመር ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑ ተመላክቷል። በአፍጢር መርሀ ግብሩ ሲያስተባብሩ ያነጋገርናቸው የክርስትና እምነት…

Read More

በድሬዳዋ በክርስትና እምነት ተከታዮች የተዘጋጀ የጎዳና ላይ የኢፍጣር መርሀግብር ተካሄደ

የ1446ኛው ዓመተ ሂጅራ የረመዳን ወር ጾምን በማስመልከት የክርስትና እምነት ተከታዮች ለእስልምና እምነት ተከታዮች በለገሀሬ ጎዳና ላይ ደማቅ የኢፍጣር መርሀግብር አካሂደዋል። ሙስሊም ክርስቲያኑ ለዘመናት ያቆዩት የአብሮነት፣የፍቅር፣ የአንድነት እና የስምምነት ምልክት ሆና የምትጠቀሰው ድሬዳዋ ዛሬም ወንድማማች እና እህትማማችነትን በማጠናከር ደማቅ ታሪክ በመስራት ላይ ትገኛለች። በመርሀ ግብሩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ክቡር አቶ ሀርቢ…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር በወረዳ 01 የመልካ መንገድ እንዲሁም በኮሪደር ልማት ምክንያት ከይዞታቸው ለተነሱ 261 የልማት ተነሺዎች የተሻሻለው የካሳ ክፍያ ሊሰጥ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤት የካሳ ክፍያ መልሶ ማቋቋም ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አስታወቀ

በዛሬው ዕለት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤት የካሳ ክፍያ መልሶ ማቋቋም ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ መሀመድ ጃማ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በወረዳ 01 መልካ ጀብዱ በመንገድ መሰረተ ልማት እንዲሁም በኮሪደር ልማት ምክንያት ከይዞታቸው ለተነሱ 261 የልማት ተነሺዎች በአስተዳደሩ በተወሰነው ልዩ ውሳኔ መሰረት የካሳ ክፍያቸው ከዛሬ መጋቢት 12/2017 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚከፈል ገልፀዋል፡፡ አቶ መሀመድ አያይዘውም ማህበረሰቡም ከንቲባ ፅ/ቤት ካሳ…

Read More

የካብኔ ውሳኔዋች

የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ትላት ጠዋት ባካሄደው ስብሰባ ውሳኔ አስተላልፉል የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በመሬትና መሬት ነክ ጉዳዮችን ተመልክቶ ውሳኔዎችን አሰተላልፏል፦ 1ኛ :- በአስተዳደሩ እየተሰሩ ለሚገኙ የልማት ኘሮጀክቶች በወረዳ 1 የመልካ ጀብዱ የልማት ተነሺዋች አካባቢያቸውን አፅድተው ለመንግስት በማስረከብ ለልማቱ ያላቸውን ተነሳሽነት እና የካሳ ክፍያውን በትዕግስት በመጠበቅ ላሳዩት ቀና ትብብር በአስተዳደሩ ስም ምስጋና በማቅረብ ከመጋቢት…

Read More

Waxaa Wali Socda Socdaalka Tageerada Ah Ee Lagu Xoojinayo Hawlaha Warbahinta Iyo Isgadhdinta.

Xafiiska Xidhiidhka Dadwaynaha ee Xisbiga Barwaaqo laantisa diridhabe iyo Xafiska Isgaadhsiinta Dawladda Ee Is Maamulka Diridhabe ayaa wada hawlo kormeer ah oo lagu xoojinayo hawlaha warbaahinta iyo isgaarsiinta. Kormeerka taageerada Ee maanta ayaa laga fuliyay dagmooyinka 02 iyo 03 ee ismaamulka diridhabe iyadoo la suurtagalinayo hawlaha horumarineed ee ay dowladdu qabato si ay shacabka u…

Read More