waxaa maanta kaqabsoomay Xaflad Isboortiga ee Wasaaradda Difaaca ee federaalka E.F.D.R. wareegii 9-aad ee tartanka ciyaaraha ardayda Kalkaalisada Caafimaadka ee Cusbitaalka Heerka 3-aad ee bari .

#DGC Cuur 27/2017 T.I Wasaaradda Gaashaandhigga ayaa bilaabmay. Bandhiga Isboortiga ayaa la sheegay in lagu xoojinayo walaaltinimada ciidanka iyadoo laga gaarayo heer sare dhanka xiriirka jireed, ruuxiga, nafsiga iyo bulshada. Kuruneel Berhanu Zewde oo ah maamulaha cisbitaalka bariga oo ka qayb galay bandhiga ciyaaraha ayaa sheegay in qabanqaabada bandhiga ciyaaraha ay faa’iido weyn u leedahay….

Read More

የድሬዳዋ ልማት ማህበር የሚያስገነባውን የባለ ሰባት ወለል ህንጻ ግንባታ እና የሚያከናውናቸውን የልማት ስራዎች እስመልክቶ ከድሬዳዋ የሆቴል ባለቤቶችና ስራ አስኪያጆች ጋር ተወያየ፡፡

#DGC መጋቢት 27/2017 የድሬዳዋ ልማት ማህበር በአዲስ መልክ ተደራጅቶ ወደ ስራ ከገባ ወዲህ አበረታች የልማት ስራዎችን እያከናወነ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤትና የካቢኔ ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገበየሁ ጥላሁን ጠቅሰው በተለየም የልማት ማህበሩ ቋሚ የገቢ ምንጭ እንዲኖረው ለማስቻል የሚያስገነባው ሁለገብ ባለ ሰባት ወለል ህንጻ መንግስት የማይሸፍናቸውን የልማት ክፍተቶች በሞሙላት ረገድ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ገልጸዋል፡፡ የልማት…

Read More

በኢ.ፌ.ድ.ሪ መከላከያ ሚኒስቴር የምስራቅ ግንባር የስፖርት ፌስቲቫል ውድድር ተጀመረ

#DGC መጋቢት 27/2017 በኢ.ፌ.ድ.ሪ መከላከያ ሚኒስቴር የምስራቅ ግንባር ደረጃ 3 ሆስፒታል የ9 ዙር የክሊኒካል ነርስ ተማሪዎች የስፖርት ፌስቲቫል ውድድር ተጀመረ ስፖርታዊ ፌስቲቫሉ በዋናነት ሰራዊቱ በአካል፣ በመንፈስ፣ በስነልቦና እና በማህበራዊ ግንኙነትን ወደ ላቀ ደረጃ በማሸጋገር ወንድማማችነት ለማጠናከር እንደሆነ ተገልጿል። በመርሀግብሩም ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የምስራቅ ግንባር ሆስፒታል አዛዥ ኮ/ል ብርሃኑ ዘውዴ ስፖርታዊ ፌስቲቫሉ መዘጋጀቱ ጥቅሙ የጎላ መሆኑን…

Read More

በድሬዳዋ አሸዋ የገበያ ስፍራ በተከሰተው የእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖችን በካቢኔ ውሳኔ መሰረት በዚህ አመት የግብር እፎይታ ተደረገ

#DGC መጋቢት 26/2017 በተጨማሪም በዚህ አመት ለ 457 ነጋዴዎች በመንግስት የመስሪያ ቦታ ምችችት የተደረገ ሲሆን ከ 1 ሺ ካሬ ሜትር በላይ ተጨማሪ መሬት መዘጋጀቱንም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ ገልፀዋል። በተጨማሪም ለነጋዴዎች አክሲዮን ማህበሩ የተሻለ ህንፃ እንዲገነባ የመሬት ድጋፍ እየተደረገ ሲሆን ነጋዴዎችም የተሻለ ህንፃ እንዲሰሩ ካርታ መሰጠቱ ተገልጿል። በአንድ ወር ጊዜ ውስጥም…

Read More

የአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ በእውቀትና በክህሎት ሊመራ እንደሚገባ ተገለፀ።

#DGC መጋቢት 26/2017 በድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ፣ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ በአምራች ኢንዱስትሪ ፖሊሲ በተኪ ምርት ስትራቴጂ ፕላን እና በአምራች ኢንዱስትሪና አቅም ልማት ዙሪያ ለቢሮው ማኔጅመንት አባላት እና ለድሬ ታምርት ንቅናቄ ክላስተር ኮሚቴ የአቅም ልማት መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ የቢሮው ምክትል እና አነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ልማት ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ አብዲ ሙክታር አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የሰለጠነ የሰው ሃይል…

Read More

Waxaa maanta ka qabsoomay jaamacada dir dhabe madal biyo xidheenka wabiga abay , kaas oo isku xidha dadka Itoobiya iyo jiilasha horumarka, waana xarun dhaqaale oo muhiim ah, waa in la dhamaystiraa oo si dardar leh loo hawlgeliyo.

#DGC /Cuur 26/2017T.I Maayar ku xigeenka duqa ahna madaxa xafiiska ganacsiga malgashiga iyo warshaynta mudane xarbi buux ayaa qabtay madal dood cilmiyeed halku dhigiisu ahaa “Dadka Itoobiya way qaban karaan” oo ay iska kaashanayaan Xafiiska Isku xidhka wabiga biyo xidheenka ee ismamulka dir dhaba, xuska sanad guurada 14-aad ee ka soo wareegtay markii la dhagax…

Read More

“የህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያውያንን እና ትውልደ ኢትዮጵያዉያንን በአንድ አስተሳስሮ ወደ ልማት ያስገባና ወሳኝ የኢኮኖሚ ሴንተር እንቅስቃሴ መሆኑ በተፋጠነ ርብርብ አጠናቆ በሙሉ አቅሙ ስራ እንዲጀምር ርብርብ ማድረግ ይገባል”

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ #DGC መጋቢት 26/2017 “ኢትዮጵያ ትችላለች” በሚል መሪ ቃል የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከድሬዳዋ አስተዳደር የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የመሰረት ድንጋይ የተጣለበትን 14ኛ አመት በዓል የሚዘክር የውይይት መድረክ አካሄደ። በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ ይህ ቀን የሚከበረው…

Read More

የ9 ወር የተቋማት እና የወረዳዋች የመልካም አስተዳደር እቅድ አፈፃፀም ተገመገመ

የአስተዳደሩ የመልካም አስተዳደር የሕዝብ ቅሬታና አቤቱታ ጽ/ቤት አዘጋጅነት የ2017 በጀት ዓመት የተቋማትና የከተማ ወረዳዎች የለወጥ ስራዎችና የመልካም አስተደደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክቶሬቶችና የወረዳዎች የሲቪል ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት ማስተባበሪያዎች በተገኙበት የ9 ወር እቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ተካሄደ። በመድረኩ የአስተዳደሩ የመልካም አስተዳደር:የሕዝብ ቅሬታና አቤቱታ እና የከንቲባ ጽ/ቤት የካቢኔ ጉዳዮች ም/ኃላፊ ክብርት ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት በወረዳም ሆነ በሴክተር…

Read More