ተቋማት ሰው ተኮር የሆነ አግልግሎት በመስጠት ለሚነሱ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ተገቢውን ምላሽ ሊሰጡ እንደሚገባ ተጠቆመ
በአስተዳደሩ የሚገኙ የመንግስት ተቋማት ከሚሰጡት አገልግሎት አንፃር ከተገልጋዮቻቸው የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመለየት አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት የሚያስችላቸው መሰው ተኮር አገልግሎት እቅድ በማዘጋጀት እንዲተገብሩ በመደረግ ላይ ሲሆን ከብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት እና ከድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ የተውጣጡ የሱፐርቪዥን ቡድኖች የተቋማትን የ2017 በጀት አመት የ3ኛው ሩብ አመት የሰው ተኮር አገልግሎት እቅድ…


