“የጤና ባለሞያው በበጎ ፈቃድ ደም ልገሳ መርሀ ግብር ላይ መሳተፉ ለሌሎች የሀገሪቷ ክፍል ጤና ባለሞያዎችም መልካም ተሞክሮ የሚሆን ነው።” – አቶ ዩሱፍ ሰኢድ የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ
#DGC ግንቦት 04/2017 “በወሊድ ወቅት በሚከሰት የደም እጥረት ምክንያት የሚከሰትን የእናቶች ሞት ለመታደግ ደማችንን እንለግሳለን” በሚል መሪ ሀሳብ በድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ስር ያሉ የጤና ተቋማት ጤና ባለሞያዎች የበጎ ፈቃድ ደም ልገሳ መርሀ ግብር አካሄዱ። የጤና ባለሞያዎቹ በወሊድ ምክንያት በሚፈጠር የደም እጦትና ሌሎች አደጋዎች የአንዲትም እናት እንዲሁም ነዋሪው ለህልፈተ ህይወት እንዳይዳረግ ደማቸውን በመለገስ ወገናዊ ኃላፊነታቸውን…


