የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤትና ተጠሪ ተቋማት፣ የብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ አባላት የ2017 ዓ.ም የክረምት ወራት የበጐ ፈቃድ አገልግሎት መርሀግብር በ06 ወረዳ የፅዳት ዘመቻ አካሄዱ
የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤትና ተጠሪ ተቋማት፣ የብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ አባላት የ2017 ዓ.ም የክረምት ወራት የበጐ ፈቃድ አገልግሎት መርሀግብር በ06 ወረዳ የፅዳት ዘመቻ አካሄዱ ። በፅዳት ዘመቻው የሴፍቲኔት ሰራተኞች ፣ የድሬዳዋ አሰተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤትና ተጠሪ ተቋማት፣የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ አባላትና የወረዳው ነዋሪዎች ተሳትፈዋል። በፅዳት ዘመቻው ማጠቃለያ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ፅ/ቤት ሃላፊ አቶ ገበየሁ ጥላሁን…


