30 ተቋማትን ያስተሳሰረው መተግበሪያ በድሬዳዋ…

በድሬዳዋ አስተዳደር 30 ተቋማትን በማስተሳሰር የአገልግሎት አሰጣጥን የሚያቀላጥፍ ”ቼቼ” የተሰኘ መተግበሪያ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ የአስተዳደሩ የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኤጀንሲ ኃላፊ አብዱላዚዝ ሻፊ እንዳሉት÷ ወጣቶችን በዲጂታል ቴክኖሎጂ ከማብቃት ባለፈ የሥራ እድል ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው። በ2017 በጀት ዓመት በኢትዮ ኮደርስ ስልጠና 7 ሺህ 832 ወጣቶችን ለማሰልጠን ታቅዶ ከ14 ሺህ በላይ ወጣቶች ሥልጠናውን እንደወሰዱ ተናግረዋል፡፡ ስልጠናውን የወሰዱ…

Read More

“በሀገሪቱ እየተመዘገቡ ያሉ የልማት ስራዎች የኢትዮጵያን ብልጽግናን አይቀሬነት የሚያረጋግጡ ናቸው..” አቶ ብሩክ ፈለቀ የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ

ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር !ድሬዳዋ የብልጽግና ተምሳሌት በሚል መሪ ሀሳብ የፓርቲው ያለፉት ዓመታት ጉዞዎችና የቀጣይ ዓመታት የትኩረት መስኮች ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር መንግሰት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ፣ፋይናስ እና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ፣ ወጣቶች እና እስፖርት ኮሙሽን እንዲሁም የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ የብልጽግ ህብረት አባላት ጋር የውይይት መድረክ አካሄደዋል። በመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ መድረክ የቢሮ ኃላፊ አቶ…

Read More

Waxaa Lagu Qabtay Isbahaysiga Barwaaqo ismaamulka Diridhaba Madal Halku dhigeedu ahaa “U badalka Itobiya Dal Ku Dayasho mudan” ayaa lagaga hadlay Socdaalkii Xisbiga Barwaaqo ee Sanadihii lasoo dhaafay iyo Dhinacyada diirada lagu saari doono sanadaha soo socda.

Xafiiska Arrimaha warfaafinta dawlada ee ismaamulka Diridhaba Waxaa maanta lagu qabtay xarunta Isbahaysiga Barwaaqo ee ismaamulka Diridhaba madal halku dhigeedu yahay “In Itoobiya loo bedelo dal ku dayasho mudan” ayaa lagaga hadlay socdaalkii sannadihii la soo dhaafay ee xisbiga barwaaqo iyo dhinacyada uu diirada saarayo sanadaha soo socda. Xubnaha Isbahaysiga ee ka soo qayb galay…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ከሀምሌ ወር ግብር ከፋዮች ለመሰብሰብ ካቀደው ዕቅድ 90 ፐርሰን ማሳካት ማቻሉን አስታወቀ

የድሬዳዋ አስተዳደር ከገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳሪክተር አቶ አብዱሰለም መሀመድ የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ከሀምሌ ወር ግብር ከፋዮች ለመሰብሰብ ካቀደው ዕቅድ 90 ፐርሰን ማሳካት መቻሉን በሰጡት ጋዜጣዊ መቅለጫ ገልፀዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ የመፈፀም አቅሙ እና አገልግሎት አሰጣጡ በላቀ ደረጃ እየጨመረ እንደሚገኝ አቶ አብዱሰላም ተናግረው፤ ተቋሙ የዘንድሮ የሀምሌ ወር የደረጃ ሐ ግብር ከፋዮችን ከሀምሌ…

Read More

ትክክለኛ የሆነ የፋይዳ መታወቂያ ዲጂታል ኮፒ ከ”ፋይዳ ID” ሞባይል መተግበሪያ ፣ ከቴሌብር ሱፐር አፕ ፣ ከሲቢኢ ብር ሞባይል መተግበሪያ እንዲሁም ከድረ ገጽ ካወረዱ በኃላ በፎቶ ሾፕ አልያም በህገወጥ መንገድ የሌላን ሰው መረጃ በማስመሰል እና መረጃን በመለወጥ የፋይዳ ካርድን አስመስሎ ማተምም ሆነ ለአገልግሎት መጠቀም ህገወጥ ድርጊት እንደሆነ ያውቃሉ?

የእርስዎን ማንነት የሚገልጽ ትክክለኛውን የፋይዳ መታወቂያ ዲጂታል ኮፒ ከላይ ከተጠቀሱት አማራጮች አውርዳችሁ እንድትይዙ እና ለአገልግሎት እንድትጠቀሙ እናሳስባለን።

Read More

Gamtaan Paartii Badhaadhinaa kan Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsa Dirree Dhawaa mariin gaggeessan.

‎Bulchinsa Dirree Dhawaatti Miseemsonni Gamtaa Paartii Badhaadhinaa kan Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Itoophiyaan gara Biyya Fakeemyaatti, Dirreen Dhawaa gara fakkii Badhaadhinatti Mata-duree jedhuun Mariin gaggeessan. ‎ ‎Waltajjii kana irratti Hooganaan Biiroo Dhimma Komunikeeshinii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Biruuk Falaqaa akka jedhanitti Biyya yeenya Itoophiyaa Hiyyummaa keessaa baasuun Seenaa waggoota dheeraaf ture jijjiiruuf Paartii…

Read More

ቼቼ የተሰኘ አገልግሎት አሰጣጥን የሚያሳልጥ መተግበሪያ ይፋ ሆነ::

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፣ የድሬዳዋ አስተዳደር፣ የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽንና ንግድ ባንክ በተገኙበት የድሬዳዋ አስተዳደር 30 ተቋማትን ያስተሳሰረ ከ500 በላይ አገልግሎት የሚሰጥ ቼቼ አፕልኬሽን በዛሬው ዕለት ተመርቋል። በማብሰሪያ መድረኩ የተገኙት የኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ጌታቸው በተለያየ ጊዜያት ተቋማት በራሳቸው ባልተቀናጀ መልኩ የተለያዩ መተግበሪያዎችን እንደሚሰሩ ገልፀው፤ ቼቼ መተግበሪያ ግን አሁን ላይ ያሉትን በአንድ ማዕቀፍ አያይዞ በመሰራቱ…

Read More

ዲጂታል ድሬን የሚያፋጥኑ አበረታች ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኝ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ተናገሩ

በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶ/ር በለጠ ሞላ የተመራው ልዑካን ቡድን በድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የተሰሩ የሪፎርም ስራዎችን እንዲሁም በመደመር ትውልድ መፅሀፍ ሽያጭ እና በአስተዳደሩ ድጋፍ የተገነባውን የእመርታ ቤተ-መፅሀፍ ተዘዋውረው ጎበኙ ። በዚህም የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) በጉብኝታቸው ዲጂታል ድሬን የሚያፋጥኑ አበረታች ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኙ መመልከታቸውን ገልፀው፤ የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በሪፎርም ያከናወናቸው ስራዎች አበረታች…

Read More

“ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ሀሳብ የብልፅግና ፓርቲ ያለፉት ዓመታት ጉዞና የቀጣይ ዓመታት የትኩረት መስኮች ላይ የሚመክር መድረክ በድሬደዋ አስተዳደር ብልፅግና ህብረት አባላት ተካሄደ

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ፧ በዛሬው እለት “ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ሀሳብ የብልፅግና ፓርቲ ያለፉት ዓመታት ጉዞና የቀጣይ ዓመታት የትኩረት መስኮች ላይ የሚመክር መድረክ በድሬደዋ አስተዳደር ብልፅግና ህብረት አባላት የውይይት መድረክ አካሄደዋል፡፡ በመድረኩ ላይ የተገኙት የህብረት አባላት በሀገራዊ ቀጣይ የእድገት ጉዞ ላይ የጠራ ግንዛቤን እንዲጨብጡና ለሀገራዊ ለውጡ በሁሉም መስክ የበኩላቸውን ሚና…

Read More