በትግራይ ያሉ ፖለቲከኞችም ከአጃቢ ተዋንያን ወደ መሪ ተዋንያን መሸጋገር አለባቸው፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በምክር ቤት ባደረጉት ማብራሪያ፤ የትግራይ ሕዝብ አሁን ካለበት ችግር ወጥቶ ራሱ ተግቶ ሠርቶ መለወጥ የሚፈልግ ሰላም ወዳድ ሕዝብ ነው ብለዋል። የትግራይ ሕዝብ ሰላም፣ ልማት ይፈልጋል፤ ከሌሎች ወንድም ኢትዮጵያውያን ጋርም በጋራ መሥራትና ማደግ ይፈልጋል ሲሉ ገልጸዋል። ነገር ግን የትግራይ ሕዝብ በፖለቲካ አውድ ውስጥ መድረክ እንጂ ተዋንያን መሆን አልቻለም፤ መድረኩን ሌሎች ይጫወቱበታል…

Read More

Bulchiinsi Dirree Dhawaa namoota Godaansa irraa deebi’an ogummaa adda addaatiin leenjisee hojiitti galchaa jiraachuun ibsame.

Jilli Gamtaa Awurooppaa, Imbaasiiwwan Ingilizii fi issiwiidin kan teessoo isaanii finfinnee godhate, akkasumas waajjira Dhaabbata Godaantota Idil Addunyaa (IOM) Itoophiyaatti argamu of keessaa qabu tattaaffii ijaarsa dandeettii namoota deebi’anii deebisaniif taasifamaa jiru irratti bulchiinsa Diree Dhawaa waliin marii gaggeessee jira. Bulchiinsi kun bulchiinsa Diree Dhawaa keessatti hojiin baqattootaa deebisanii hundeessuuf keessattuu carraa hojii uumuu fi…

Read More

Waxaa la sheegay in Ismaamulka Dire Dhabe uu si ballaaran u tababarayo isla markaana u shaqaaleysiinayo dadka soo laabanaya, isaga oo siinaya xirfado kala duwan oo u sahlaya inay dib ugu biiraan suuqa shaqada.

Arrintan ayaa qeyb ka ah dadaallada lagu xoojinayo dib-u-dejinta iyo isku-filnaanshaha dadka soo laabanaya. Arrintan darteed, wafdi ka kooban Midowga Yurub, Safaaradaha Ingiriiska iyo Sweden ee fadhigoodu yahay Addis Ababa, iyo Xafiiska Hay’adda Caalamiga ah ee Socdaalka (IOM) ee Itoobiya ayaa la-tashiyo la yeeshay Ismaamulka Dire Dhabe, si ay uga wadahadlaan dadaallada lagu dhisayo awoodda…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ከስደት ተመላሽ ወገኖችን በተለያዩ ሙያዎች አሰልጥኖ ወደ ስራ የማስገባት ተግባር በስፋት እየተከናወነ እንደሚገኝ ተገለፀ::

መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ ኢሮፒያን ዩኒየን፣ ከእንግሊዝና ከስዊድን ኤንባሲ እንዲሁም በኢትዮጵያ ከሚገኘው የዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት (አይ ኦ ኤም) ፅህፈት ቤት የተውጣጣ ልዑካን ቡድን ከስደት ተመላሾችን መልሶ የማቋቋም አቅምን የማሳደግ ስራዎች ላይ ከድሬዳዋ አስተዳደር ጋር ምክክር አድርጓል። በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ ስደተኛ እና ከስደት ተመላሽ ወገኞች የስራ እድል ከመፍጠር አኳያ እንዲሁም ስደትን በዘላቂነት ከመከላከል አኳያ በአስተዳደሩ…

Read More

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ሚና የሚያሳድጉ ታላላቅ ስኬቶችን አስመዝግባለች – ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ

ዛሬ በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ዱባይ በተጀመረው የ2026 የዓለም መንግሥታት ጉባኤ ላይ የተገኙት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀ ሥላሴ፣ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ሚና የሚያሳድጉ ታላላቅ ሀገራዊ ስኬቶችን ማስመዝገቧን ገለጹ። ፕሬዝዳንቱ በንግግራቸው ወቅት ኢትዮጵያ ከእገዛና ጥገኝነት ወጥታ ወደ ስትራቴጂካዊ አጋርነት መሸጋገሯንና አፍሪካም የዓለም የኢኮኖሚና የፖለቲካ እንቅስቃሴ ተመልካች ብቻ ሳትሆን ዋነኛ ተዋናይ መሆን የምትችልበት ጊዜ ላይ መሆኗን…

Read More

ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የ110 ሚሊዮን ዩሮ የብድር ስምምነት ተፈራረሙ::

ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ ለገጠር ፋይናንስና ልማት ፕሮጀክት ማስፈጸሚያ የሚውል የ110 ሚሊዮን ዩሮ የብድር ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የፈረሙት የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አሕመድ ሺዴ እና በአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የፐብሊክ ዘርፍ ዳይሬክተር ሚስተር ዲደሪክ ዛምቦን ናቸው። የስምምነቱ ዋና ዓላማዎች በጥቃቅንና አነስተኛ የንግድ ዘርፎች ለተሰማሩ ዜጎች የፋይናንስ አቅርቦትን በማመቻቸት በመላ ኢትዮጵያ ዘላቂ የግብርና እና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎችን ማሳደግ…

Read More

Ismamulka ayaa 2000, oo wadeneda shirkkadaha yar yar ka hawl gala lasiyay,310 milyan oo birr oo dayn ah.

Duqa Magaalada, mudane Khadir Juhar,oo kalfadhiga caadiga ah ee gollaha barlaamaanka maanta uso jedinayay,warbixinta waxqabaadka 6bilood ee lasodhafay ayaa sheegay in 19 mashruuc la horumariyay iyadoo diiradda la saarayo taageeridda maalgashiga maamulka. Duqa ayaa sido kale sheegay in korontada iyo kaabayaasha dhaqaalaha la bixinayo si loogu suurtagaliyo maalgashiyadan inay abuuraan fursado shaqo oo joogto ah…

Read More

Bulchinsatti Sochiiftota Kum 2 ta’aniif Liqaan Birrii Miiliyoona 310 kennamuu Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar ibsan..

Manni Marii Bulchiinsa Dirree Dhawaa yaa’ii Idilee 11ffaa Bara Hojii 3ffaa waggaa 5ffaa gaggessuu jalqabe irratti Kantiibaan Bulchiinsaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar Gabaasa Raawwii Hojii kan Ji’oota jahan darbanii dhiheessaaniin Bulchinsatti Sochiiftota Kum 2 ta’aniif Liqaan Birrii Miiliyoona 310 kennamuu Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar ibsan.. Hojiilee Industirii oomishaa guddisuuf Ji’oottan Jahaan…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3 ተኛ የስራ ዘመን 5 ተኛ ዓመት 11 ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል::

በጉባኤውም የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የምክር ቤቱ 3 ተኛ የስራ ዘመን 5 ተኛ ዓመት 11 ኛ መደበኛ ጉባኤ አጀንዳ እና የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የምክር ቤቱን 3 ተኛ የስራ ዘመን 5 ተኛ ዓመት 3 ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ፀድቋል ። በጉባኤውም የአስተዳደሩ የአስፈፃሚና ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት የ 2018 ዓ.ም የ 6 ወር የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት በድሬዳዋ…

Read More

የቢሊዮን ዶላር ጉዞ፦ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ

*************************** በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጵያ ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ተኪ ምርትን ሳይጨምር በኢንዱስትሪው ዘርፍ በቢሊዮን ዶላር የሚቆጠር ኤክስፖርት እንደምታደርግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የኢንዱስትሪ ዘርፉን ወደ አዲስ ምዕራፍ እያሸጋገረ መሆኑን ገልጸው፤ የኢንዱስትሪዎች የኤክስፖርት ምጣኔ በእጥፍ ማደጉን አመላክተዋል። ከሦስት ዓመት በፊት የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ሲጀመር በሀገር አቀፍ ደረጃ ያሉ ኢንዱስትሪዎች…

Read More