የምክር ቤቱ አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያቀረቧቸው ጥያቄዎች
************ • በብሔራዊ ጥቅም ጉዳይ የሚደራደሩ ዜጎች የሚታዩበት አሳፋሪ ሁኔታ ይስተዋላል፤ ይህን መሰረታዊ ሁኔታ ለመቀየር እና ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር ምን እየተሰራ ይገኛል? • የወጣት ሥራ አጥነትን ለመቅረፍ ምን ያክል ውጤታማ ሥራ እየተሠራ ነው? በዚህ ረገድ ለወጣቶች የተጀመሩ ብድሮች እና ወጣቶችን ወደ ሥራ የሚያሰማሩ ፕሮክቶችን በማካሄድ ረገድ ምን እየተሠራ ነው? • መንግሥት አፈንግጠው ከሚወጡ ጋር ሲደራደር…


