Amharicበድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የተመራ የአመራሮች ልዑካን ቡድን በሀረር ከተማ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት:: direcom4 days ago1 hour ago01 mins የ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ በማስመልከት የገፅታ ግንባታና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቶችን ለማጠናከር በሀረሪ ክልል እና በድሬዳዋ አስተዳደር በጋራ የተዘጋጀ የምርጫ ቅስቀሳና የወዳጅነት መርሃ-ግብር በሀረር ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በመርሃ-ግብሩ የሚኖሩ ሁነቶችን እየተከታተለ የሚያደርሳችሁ ይሆናል!! Post navigation Previous: ታሪካዊው የቀፊራ የንግድ ማዕከል በዘመናዊ መልክ ታድሶ በዛሬው ዕለት በይፋ ተመርቋል።Next: በድሬዳዋ አስተዳደር በኮሪደር ልማት የታደሰውና ለበርካታ ሺህ ዜጎች የኑሮ መሰረት የሆነው ታሪካዊው የቀፊራ የገበያ ማዕከል በዛሬው ዕለት በይፋ ተመርቋል። Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment * Name * Email * Website Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment. Δ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የተጀመረው ጥረት በላቀ ውጤት መቀጠሉን ገለጹ direcom2 days ago49 mins ago 0
ብልፅግና ፓርቲ ለህዝብ የገባውን ቃል በተግባር በማረጋገጥ ውጤት ተኮርነቱን በተጨባጭ ያስመሰከረ መሆኑ ተገለፀ:: direcom2 days ago59 mins ago 0