የድሬዳዋ አስተዳደር ልዑክ በሐረሪ ክልል ያደረገው የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርና የፖለቲካ ንቅናቄ መድረክ በስኬት ተጠናቀቀ::

በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሃር የተመራ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ በሐረሪ ክልል ያደረገውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከሪያ ጉብኝት በስኬት አጠናቋል። ጉብኝቱ በሁለቱ አጎራባች አካባቢዎች መካከል ያለውን ታሪካዊና ማኅበራዊ ትስስር ከማጠናከር ባለፈ፣ በጋራ የልማትና የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነበር። የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሃር በወቅቱ ባደረጉት ንግግር፤ “ድሬዳዋና ሐረሪ በጂኦግራፊ ብቻ ሳይሆን በታሪክ፣…

Read More

ከንቲባ ከድር ጁሀር በድሬዳዋና ሐረሪ አመራሮች የወዳጅነት ጨዋታ ላይ ግብ አስቆጠሩ

በድሬዳዋ አስተዳደር እና በሐረሪ ክልል አመራሮች መካከል ያለውን የሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ የወዳጅነት የእግር ኳስ ጨዋታ በሐረር ስታዲየም እየተካሄደ ይገኛል። በዚህ ታላቅ ስፖርታዊ መድረክ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር ባሳዩት ልዩ ብቃት ግሩም ግብ ማስቆጠር ችለዋል። የከንቲባው ግብ የመሪዎችን ንቁ ተሳትፎና የአካል ብቃት ጥንካሬ ከማሳየቱም በላይ፣ በሁለቱ ወንድማማች አመራሮች መካከል…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደርና የሐረሪ ክልል አመራሮችን ያሳተፈና የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርን ለማጠናከር ያለመ ደማቅ ስፖርታዊ ውድድር በሐረር ስታዲየም እየተካሄደ ይገኛል

በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የተመራ ልዑካን ቡድን ሐረር ከተማ የገባ ሲሆን፣ ለልዑኩ በሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል። በሁለቱ አጎራባች ከተሞች መካከል ያለውን ታሪካዊ ወንድማማችነትና ማኅበራዊ መስተጋብር ይበልጥ ለማሳደግ ታስቦ የተዘጋጀው ይህ መርሃ ግብር፣ የአመራሮች መቀራረብ ለሁለቱ ሕዝቦች አብሮነት ትልቅ ተምሳሌት መሆኑ ተገልጿል። የሕዝብ ለሕዝብ ትስስሩ መጠናከሩ፣ የፊታችን…

Read More

Jila Kantiibaa Kadiir Juhaariin durfamu kan gaggeesota Bulchiinsa Dirree Dhawaa hammaateef Magaala Hararitti (Adaree Biyyootti) simannaan addaa taasifame.

Filannoo Biyyooleysaa 7ffaa ilaalchisuun hariiroo Qunnamtii Cimaa uumuuf kaayyefatee Jilli Kantiibaa Kadiir Juhaariin durfamu kan gaggeesota Bulchiinsa Dirree Dhawaa hammaatee Magaala Hararitti (Adaree Biyyootti) hariiroo Obbolummaa cimaa uumuuf daawwannaa kan taasise jiila gaggeesota Bulchiinsa Dirree Dhawaatiif simannaan addaa taasifameeera. Jilli gaggeesota Bulchiinsa Dirree Dhawaa Magaala Hararitti (Adaree Biyyootti) duula nu filadhaa gaggeessati jira. Biiroon Dhimma…

Read More

Wafdi hoggaamiyeyaal ah oo uu hoggaaminayo Duqa Maamulka Dir Dhabe mudane Khedir Juhar, ayaa si diirran loogu soo dhaweeyay Magaalada Harar

Iyadoo la eegayo doorashadii qaran ee 7aad, barnaamij olole doorasho iyo saaxiibtinimo oo ay si wadajir ah u soo qabanqaabiyeen Dowladda deegaanka Harar iyo Maamulka Dir Dhabe ayaa ka socda Magaalada Harar si loo xoojiyo dhismaha muuqaalka iyo xiriirka dadweynaha . Xafiiska Arrimaha warfaafinta Dowladda ee Maamulka Dir Dhabe ayaa la socon doona dhacdooyinka barnaamijka…

Read More

Jiddujalli Gabaa Seena Qabeessi Qafiiraa haalaa ammayaawaan haaromee eebbifame.

Jiddujalli Gabaa Banaa Seena qabeessi Qafiiraa haalaa ammayaawaan haaromfamee hojiin fooyyessaa raawwatameefi eebbifame. Sagantaa eebbaa kana irratti kan argaman Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar haarayoomfamuun jiddu gala Qafiiraa sochii daldala magaalatiif boqonnaa haaraa ta’uu ibsan. Kantiibaa Kadiir ittidabaluuniis Piroojektiin kun Ida’ama Seenafi Ammayooma eenyummaa isaa eegatee haala daldaltootaaf Mijaawaa ta’ee kan uumee…

Read More

የአራት ዓመታት ተከታታይ ጥረት እና የሚጨበጥ ውጤት!

‎በዘንድሮው “ኢትዮጵያ ታምርት” ኤክስፖ ላይ የሀገራዊ ርዕያችንን ተጨባጭ ስኬት መመልከት ትልቅ ክብር ነው። ውጤት ተኮር አመራራችን ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ የኢንዱስትሪ መስፋፋት ተንጸባርቋል። ይኸውም የአምራች ኢንዱስትሪዎችን አማካይ የማምረት አቅም ከ47 በመቶ ወደ 67 በመቶ ከፍ በማድረግ፣ ባለፉት አራት አመታት ከ2,800 በላይ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንቶችን መሳብ የተቻለ ሲሆን፤ በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ዘጠኝ…

Read More

ቀፊራ፦ የታሪክና የዘመናዊነት ውህደት!

​የድሬዳዋ የንግድ ምልክት እና የታሪክ መዘክር የሆነው ታሪካዊው የቀፊራ የገበያ ማዕከል፣ በኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ተገቢውን ትኩረት አግኝቶ በዘመናዊ መልኩ ታድሶ ዛሬ በይፋ ተመረቀ። ​ከ1939 ዓ.ም ጀምሮ የንግድና የባህል ማዕከል ሆኖ የቆየው ይህ ስፍራ፣ የነበረበትን የጽዳትና የትራፊክ መጨናነቅ ችግር በመቅረፍ ለከተማዋ አዲስ ድምቀት ሆኗል። ​ የማዕከሉ ጥንታዊ የህንጻ ጥበብ እና ታሪካዊ ቅስቶች (Arches) ሳይቀየሩ ጸንተው እንዲቆዩ…

Read More

Xarunta ganacsiga ee taariikhiga ah ee Qefira ayaa si rasmi ah maanta dib loo furay kaddib markii lagu sameeyay dib-u-dayactir ballaaran iyo horumarin casri ah oo lagu xoojiyay kaabayaasha marinnada.

Munaasabadda furitaanka waxaa ka qeyb galay Duqa Maamulka Dir Dhabe, Mudane Khedir Juhar, oo sheegay in dib-u-habaynta Qefira ay ka dhigan tahay bilow cusub oo kor u qaadaya ganacsiga magaalada. Duqa ayaa xusay in mashruucani uu yahay isku-dar u dhexeeya taariikh iyo casri, isagoo tilmaamay in xarunta loo habeeyay si ay u bixiso jawi ganacsi…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር በኮሪደር ልማት የታደሰውና ለበርካታ ሺህ ዜጎች የኑሮ መሰረት የሆነው ታሪካዊው የቀፊራ የገበያ ማዕከል በዛሬው ዕለት በይፋ ተመርቋል።

በ1939 ዓ.ም አሁን ያለውን ቅርፅ ይዞ አገልግሎት መስጠት የጀመረው የቀፊራ የገበያ ማዕከል፣ ለዘመናት ሲታይበት የነበረውን የፅዳት ጉድለት፣ የትራፊክ መጨናነቅና ህገ-ወጥ ንግድ ለመቅረፍ በሚያስችል መልኩ በኮሪደር ልማት ታድሶ ለምረቃ በቅቷል። ማዕከሉ በዘመናዊ መልኩ መታደሱ ለሸማቾችና ለነጋዴዎች ምቹ ሁኔታን ከመፍጠሩ ባለፈ፣ ለከተማዋ ኢኮኖሚ እድገት ከፍተኛ አዎንታዊ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተገልጿል። የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ማዕከሉ…

Read More