direcom

“ኢትዮጵያ ክትባት ማምረት አትችልም” የሚለውን ምልከታ የቀየረው የምርምር ማዕከል

ኢትዮጵያ በመድኃኒትና በክትባት ምርት ራሷን ለመቻል የምታደርገውን ጥረት ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር ግዙፍ የምርምር ማዕከል በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት ተመርቋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ማዕከሉን በመረቁበት ወቅት፥ ከዚህ ቀደም ይህን መሰል መሰረተ ልማት ባለመኖሩ “ኢትዮጵያ መድኃኒትና ክትባት ማምረት አትችልም” በሚል የምናቀርበውን የአጋርነት ጥያቄ ብዙዎች ሳይቀበሉት ቀርተዋል ብለዋል። የዚህ ዘመናዊ የምርምር ማዕከል መገንባት ያንን…

Read More

“በአምስት ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋትን መድኃኒት ሙሉ በሙሉ በራሷ አቅም ታመርታለች” – ጠቅላይ ሚነስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)::

በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ኢትዮጵያ የሚያስፈልጋትን መድኃኒት ሙሉ በሙሉ በራሷ አቅም እንደምታመርት ጠቅላይ ሚነስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርማወር ሐንሰን የምርምር ተቋም ቅጥር ግቢ ውስጥ የተገነባውን ዘመናዊ የምርምር ማዕከል መርቀው በከፈቱበት ወቅት ኢትዮጵያ በመድኃኒት ምርት ራስን ለመቻል የሄደችበትን ርቀት አብራርተዋል። በአንድ ሀገር ውስጥ ችግር እና ተግዳሮቶች ሲፈጠሩ ከመሸበር ይልቅ ችግሩን እንደ ዕድል መጠቀም እንደሚያስፈልግ…

Read More

የ8 አመታት ስኬታማ የዲፕሎማሲ ጉዞ እና የመጋቢት 24 ፍሬዎች ምን ይመስላል? ድሬዳዋስ በዘርፉ ምን አሳካች?

መጋቢት 24 የተጀመረው የብልጽግና ጉዞ በሀገር ውስጥ ልማት ብቻ ሳይወሰን፣ በዲፕሎማሲው መስክም አስደማሚ ድሎችን አምጥቷል። የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) “መደመር” እሳቤ ሀገራችንን ከገለልተኝነት ወደ ንቁ ተሳትፎና መሪነት አሸጋግሯታል። ባለፉት ስምንት ዓመታት ያገኘናቸው ዲፕሎማሲያዊ እውቅናዎችና አጋርነቶች የአመራሩ ብስለትና የጸና ሀገራዊ ፍቅር ውጤቶች ናቸው። በለውጡ ዓመታት ኢትዮጵያ የነበረባትን የዲፕሎማሲ ከበባ በመስበርና ብሔራዊ ጥቅሟን በማስከበሩ ረገድ…

Read More

ኢትዮጵያ ዐዲሲቷ የተስፋ ዓድማስ ናት!

መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም በ21ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ የታሪክ አውድ ውስጥ አዲስ ትርጉምና ጽኑ ቃል-ኪዳን ተላብሶ ብቅ ያለ፣ ለሀገራችንና ለሕዝቦቿም አዲስ የተስፋ አድማስን የፈነጠቀ ክስተት ነበር። ይህ ዕለት ኢትዮጵያን ተብትቦ ይዞ ከነበረው ውስብስብ ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ቅርቃር አውጥቶ ወደ ብሩህ መጻኢ ዕድል ለማሸጋገር የተገባ ታላቅ የትውልድ…

Read More

ከመጋቢት እስከ መጋቢት የማትበገረው ኢትዮጵያ

********************** “ስለ አለፈ ዘመናችን ስንናገር ከሚሰማን ኩራት ጋር ሲነጻጸር፣ ነገ የሚጠብቀን ተስፋ ቢበልጥ እንጂ አያንስም። ዋናው ጥያቄ ተስፋውን አይተን እውን ለማድረግ ምን ያህል ቁርጠኞች ነን? የሚለው ነው። ኢትዮጵያ የምትበለጽገው እኛ ለመለወጥ በፈለግንበት መጠንና የጋራ ራዕይ በሰነቅንበት ልክ ብቻ ነው። ኢትዮጵያ ካዘመመችበት ቀና የምትልበት ጊዜው አሁን ነው፡፡ ይኼን ለማሳካት የዛሬ ህያው ኢትዮጵያውያን ታላቅ አደራ ተጥሎብናል።” ጠቅላይ…

Read More

ኢትዮጵያ በፈተና ውስጥ የጸናች አይበገሬ ሀገር

*********************** መጋቢት ለኢትዮጵያውያን የድል መባቻና የለውጥ ወጋገን የቀደደበት ወር ነው። ባለፉት ስምንት የለውጥ ዓመታት ሀገራችን ሕልውናዋን የሚፈታተኑ “የሦስትዮሽ መከራዎችን” (Triple Shocks) ማለትም ደም አፋሳሽ ጦርነትን፣ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ጫናን እና የተፈጥሮ ፈተናዎችን በጽናት ተሻግራለች። ኢትዮጵያ ትፈርሳለች ብለው ያሟረቱ ሁሉ የሕዝቧን አይበገሬነት ዘንግተውት ነበር። ዛሬ ግን ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር አዳዲስ ታሪኮችን እየጻፍን እንገኛለን፦ ከስንዴ ተረጂነት…

Read More

<<ድሬዳዋን ለሀገር ውስጥና ለውጭ ቱሪስቶች ሳቢ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎች በስፋት እየተከናወኑ ነው።>>

አቶ ሀርቢ ቡህ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ #DGC | መጋቢት 23 /2018 በድሬዳዋ አስተዳደር በሆቴልና ቱሪዝም እንዲሁም በአገልግሎት ዘርፍ በግንባታ ላይ የሚገኙ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ፣ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀርቢ ቡህ የመስክ ምልከታ አካሂደዋል። ድሬዳዋን የቱሪስት እና የኮንፍረንስ ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ በሆቴል ኢንቨስትመንት ዘርፍ በርካታ…

Read More

Mootummaan Dhiheessa Boba’aan Walqabatee Tarsimoowwan Rakkoolee Mudatanirraa Dandamachiisuu Danda’an Ifoomsuun Ibsame.

Walitti Bu’insa Dhiheenya kana baha giddu- galeessatti mudate hordofuun dhiheessa boba’aarratti rakkoolee mudate dandamachuun akka danda’amutti mootummaan tarsimoolee ifoomsee jiraachuu Biiroon Daldalaa, Industiriifi Invastimantii Bulchinsa Dirree Dhawaa Beeksise. Hogganaa Itti Aanaa Biiroo Daldalaa Industiriifi Invastimantii Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Amiinoo Xahaa har’a ibsa gaazeexeessotaaf kennaiin rakkoo dhiheenya Biyyoota Giddugala bahaatti sababaa walwaraansa Iraaniifi Izraa’eeliif Ameerkaa…

Read More

የኢትዮጵያ መንግሥት በInvest in Ethiopia 2026 ፎረም፤ ከቻይና፣ ፖላንድ፣ ህንድ፣ ሲንጋፖር እና ኬንያ ከመጡ አጋሮች ጋር የ13.1 ቢሊዮን ዶላር ታሪካዊ የኢንቨስትመንት ስምምነት ተፈራርሟል። በታዳሽ ኃይል፣ በማዕድንና በአረንጓዴ አሞኒያ ዘርፎች ላይ ያተኮሩት እነዚህ ስምምነቶች የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳችን ተጨባጭ ውጤት እያመጣ መሆኑን ጉልህ ማሳያ ናቸው። የውጭ ምንዛሬ ተመን ሊበራላይዜሽን፣ እና የባንክና ቴሌኮም ዘርፎችን ለንግድ ማህበረሰቡ ክፍት ማድረግ የመሳሰሉ ቆራጥ እርምጃዎች ግልጽና ምቹ የኢንቨስትመንት ከባቢ መፍጠራቸውን በተጨባጭ ያረጋግጣል። ይህም በዘመናዊ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች እና በአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና አማካኝነት ለዓለም አቀፍ ገበያ ምቹ መዳረሻን ፈጥሯል።

‎ይህ ዕድገት በሁሉም ስትራቴጂካዊ ዘርፎች በግልጽ እየታየ የሚገኝ ሲሆን፤ በታላቁ የህዳሴ ግድብ የተንተራሰው የሀገራችንን የታዳሽ ኃይል ሀብትን በመጠቀም በሶላር ምርት እና በሃይድሮጅን ፕሮጀክቶች ላይ የተገኘው እመርታ፤ በሌላ በኩል ደግሞ የማዕድን ዘርፍ ምርታማነት በከፍተኛ ደረጃ እየተሰራበት ይገኛል። የኢንዱስትሪ ዕድገታችን አዲስ በሚገነቡት ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች እየተፋጠነ ሲሆን፣ የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዘርፉም በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን በልህቀት እየተመራ ይገኛል። በኢትዮጵያ…

Read More

መንግሥት በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ስልቶች ይፋ ማድረጉን ገለጸ

በመካከለኛው ምስራቅ በተፈጠረው ግጭት ሳቢያ መንግሥት በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ስትራቴጂካዊ ስልቶች ይፋ ማድረጉን የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ጽ/ቤት ገለጸ። የአስተዳደሩ የንግድ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አሚኑ ጣሀ በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነትና ዓለም አቀፍ ቀውስ ምክንያት በነዳጅ አቅርቦት ላይ ያጋጠመውን ችግር ለመቋቋም የሚያስችሉ ውሳኔዎችን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) የሰጡትን መግለጫ ተከትሎ እንደ…

Read More