በመሰረታዊ የሰብዓዊ መብት ጽንሰ ሃሳብ ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ::
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ በመሰረታዊ የሰብዓዊ መብት ጽንሰ ሃሳብ ዙሪያ ለባለድርሻ አካላት የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጥቷል። ስልጠናው በዋናነት ዜጎች በተፈጥሮ የተሰጣቸውን ጸጋ ሰብአዊ መብቶቻቸውን እንዲያውቁ እና ሰብዓዊ ክብር ማክበርና መጠበቅ ለሰው ልጆች ሁለንተናዊ እድገትና ብልጽግና መሰረት ዜጎች እምቅ ኃይላቸውን ለመጠቀም የሚያስችላቸው ንቁ፣ ደስተኛና ውጤታማ ሕብረተሰብ ለመፍጠር ዓላማ ያደረገ ስልጠና መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ የክትትል…


