Oomishaa fi Oomishtummaa guddisuuf Saffisaa fi Kalaqaa hojjachuun murteessaa jedhan.

Biiroon Daldala Indastirii fi Invastimantii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Imaamataa fi Tarsiimoo Misooma Indastirii fooyya’e irratti qaamolee ga’ee Indastiriiwaniif leenjii hubannoo gabbisuu laate irratti Itti-Aanaan Kantiibaa fi Hooganaan Biiroo, Daldala Indastirii fi Invastimantii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Harbii Buuh akka jedhanitti Oomishaa fi Oomishtummaa guddisuuf Saffisaa fi Kalaqaan hojjachuun murteessaadhaa jedhan. Obbo Harbiin itti dabaluuniis dandeettii…

Read More

Madal dood cilmiyeed iyo wacyi galin isugu jirta oo uu soo diyaariyay xafiiska ganacsiga, maalgashiga iyo warshadaha ee Ismaamulka Dirdhaba ayaa ka qabsoontay magaalada Diri dhabe kaasi oo ku daarnaa xeerarka ay soosartay dawladu ee kusaabsan waxsoosarka warshadaha si loo taageero loona dhiiri galiyo waxsaasorka warshadaha ee guud ahaan dalka

Madashan dood cilmiyeedka ah ayaa waxa loo qabtay mulkiilayasha warshadaha, maamulka, iyo cidaha ay qusayso halkaas oo ay shirgudoominayeen kuxigenka duqa ahna madaxa xafiska ganacsiga, maalgashiga iyo warshadaha ee Ismaamulka Dirdhaba Mudane Xarbi Buux iyo kugeenka Mudane Cabdi Mukhtaar Mudane Xarbi Buux ayaa sheegay waxsoosarka warshaduhu in ay kamid yihiin nidaamyada casriga ah ee caalamku…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ ጋር ተወያዩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩሲያ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ ቫለንቲና ማትቬዬንኮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፤ ዛሬ ምሽት ከራሺያ ፌደሬሽን ፌደራል ምክር ቤት አፈጉባዔ ቫለንቲና ማትቬዬንኮ እና ልዑካን ቡድናቸው ጋር ተገናኝተናል ብለዋል። የኢትዮጵያ እና የራሺያ ግንኙነቶችን ለመዳሰስ እና ለመወያየት ጥሩ እድል ፈጥሮልናል ሲሉም ገልፀዋል።

Read More

Dubartoonni Seektaroota Mootummaa Keessatti Hirmaannaafi Fayyadamummaa Roga Siyaasaa Dinagdeef Hawaasummaatiin Adda Duree Akka Ta’an Hojjetamaa Jiraachuun Ibsame.

Dambii Ittiin Bulmaataafi Qajeelfama Paartii Badhaadhinaa Gurmuu Dubartoota Waajjira Bulchinsa Magaalaa Dirree Dhawaafi Dhaabbilee Gadjalaatiif leenjiin hubannoo cimsuu kenname. Waajjira Paartii Badhaadhinaa Dames Bulchinsa Dirree Dhawaatti Hoggantuu ijaarsa Gurmuu Dubartootaa kan ta’an Aadde Aynaalem Mangashaa sanadicha Yommuu dhiheessanitti dubartoonni adeemsa ijaarsa Badhaadhinaa Roga hawaasummaafi dinagdee keessatti shoora isaanii akka qabaataniif hojiileen jajjabeessaan hojjetamaa jiraachuu ibsanii…

Read More

ሴቶች በአስተዳደሩ ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ዘርፍ ንቁ ተሳታፊና ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

የከተማ ስራ አስኪሃጅ ፅ/ቤት እና ተጠሪ ተቋማት የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ አባል የደንብና መመሪያ ዙሪያ የግናዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ የመወያያ ፅሁፍ ያቀረቡት የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የሴቶች ክንፍ የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ወ/ሮ አይናለም መንገሻ ሴቶች የማህበራዊና ኢኮናኖሚያዊ ብልፅግና ግንባታ ሂደት ድርሻ እንዲኖራቸው እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል። በአስተዳደሩ በሁሉም ወረዳዎች የሴቶች ክንፍ አደረጃጀት ተዘርግቶ የሴቶችን…

Read More

የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ለማሳደግ ስራዎችን በፍጥነት፣ በጥራትና በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተገለፀ

በሀገር አቀፍ ደረጃ አምራች ኢንደስትሪውን ለመደገፍና ለማበረታታት መንግስት ባዘጋጀው የአምራች ኢንደስትሪ ፖሊሲ ዙሪያ በዛሬው ዕለት በዘርፉ ከሚገኙ ባለሀብቶችና ባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ ተካሄደ። በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ፣ የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀርቢ ቡህ ስራዎችን በመደጋገፍና ተቀናጅቶ መስራት የአምራች ኢንደስትሪ ዘርፉን ለማሳደግ ከፍተኛ አስተዋፆ እንዳለው ተናግረዋል፡፡ ምክትል ከንቲባ አያይዘውም ከለውጡ አመታት ወዲህ…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር የለሊት ታክሲ አሽከርካሪ ወጣቶች የደም ልገሳ መርሃ ግብር አካሄዱ::

በአስተዳደሩ በለሊት ታክሲ አሽከርካሪ ማህበር ከተቋቋመ አምስት አመታትን ያስቆጠረና ከአምስት መቶ በላይ ወጣቶችን ያቀፈ ማህበር ነው ። ማህበሩ ከሚሰጠው የለሊት ታክሲ ከማሽከርከር አገልግሎት በተጨማሪም ከተማዋ በለሊት ሰላሟ እንዲጠበቅ ከፀጥታ አካላት ጋር በመስራት በበጎ ፍቃደኝነት የደም ልገሳ 14 ጊዜ በመለገስ ማህበራዊ ሀላፊነታቸውን እየተወጡ ይገኛሉ። በዛሬው እለትም በድሬዳዋ ፓሊስ ጠቅላይ መምሪያ በመገኘት ከ350 በላይ የማህበሩ አባላት ደም…

Read More

“ዛሬ ከእንግሊዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አንጄላ ሬይነር ጋር በዋና ዋና የሁለትዮሽ እና የባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ ውጤታማ ውይይት አድርጌያለሁ።

ኢትዮጵያ እና እንግሊዝ ረጅም ታሪክ እና ጥልቅ ግንኙነት አላቸው። የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሯ ጉብኝትም ይሄንን ግንኙነት የበለጠ ያጠናክራል። ወደ ፊት ስንመለከት፣ አጋርነታችን ከፖለቲካ እና ከዲፕሎማሲ በላይ በመስፋፋት ከፍተኛ የንግድ እና የኢኮኖሚ ትብብርን ይጨምራል።” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

Read More

38ኛው የአፍሪካ ኅብረት መደበኛ ጉባኤ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቅቋል።

ሀገራችን ኢትዮጵያም እንደ ኅብረቱ መቀመጫ ሀገር የሚጠበቅባትን አከናውናለች። አቀባበሉ፣ መስተንግዶውና መርሐ ግብሮቹ እንግዶቻችንን ያስደመመ ነበር። እንግዶቿ የማይረሳ ትውስታ፣ የማያረጅ ትዝታ እንዲኖራቸው አድርጋለች። በዚህ የተነሣ የቆይታ ጊዜያቸውን ያራዘሙ እንግዶች ብዙ ናቸው። ኢትዮጵያ ለኅብረቱ ዓላማዎች እና መርሖች መሳካት ያላትን ቁርጠኝነት በጉባኤው ዝግጅትና መስተንግዶ በተግባር አሳይታለች። የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ በተሳካ ሁኔታ እንዲከናወን ብዙዎች የሚቻላቸውን ሁሉ አድርገዋል። አዘጋጅ ኮሚቴው፣…

Read More

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ42ኛ መደበኛ ስብስባው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 42ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ በዚህም መሰረት፡- 1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው የኢትዮጵያ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ረቂቅ አዋጅ ላይ ነው፡፡ አዋጁ በተቋሙ የተጀመረውን የሪፎርም ስርዓት ወደ ተግባር በመለወጥ በኢትዮጵያ የህዝቡን የእርስ በእርስ መረዳዳት ባህል የማጎልበትና ተረጂነትን በዘላቂነት በሀገር አቅም መወጣትን ማዕከል በማድረግ የአደጋ ጉዳት…

Read More