አዲስ አበባ እያስመዘገበች ያለው ፈጣን ዕድገት የሚደነቅ ነው

አዲስ አበባ እያስመዘገበች ያለው ፈጣን ዕድገት የሚደነቅ መሆኑን የሀገራት መሪዎች መናገራቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል፡፡ ትናንት የተጀመረው 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬም ቀጥሎ እየተካሄደ ይገኛል። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ ዛሬ የተካሄዱ ሁነቶችን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሃን ማብራሪያ ሰጥተዋል። በማብራሪያቸውም ዛሬ በነበሩ የተናጠልና የጋራ ውይይቶች ላይ የተሳተፉ የሀገራት መሪዎች ፤ አዲስ አበባ እያስመዘገበች…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ ከቃል እስከ ባህል በሚል መሪ ቃል ባከናወነው ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ ባስተላለፋቸው የውሳኔ ሃሳቦች እና አቅጣጫዎች ዙሪያ ለወረዳ 3 ,4,5,8 እና 9 አስተዳደር ነዋሪዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡

በውይይት መድረኩ ፓርቲው በ2ተኛ መደበኛ ጉባኤው ያስተላለፋቸው ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች የጠንካራ ፓርቲ ግንባታ ማጠናከር ፣ ማህበራዊ ብልፅግናን ማረጋገጥ ፣ የብሄራዊነት ገዢ ትርክት ግንባታን ማጠናከር ፣ ውጤታማ የሰላም ግንባታ፣ የሃገር ግንባታ፣ የፍትህ ዘርፍ ውጤታማነትን ማረጋገጥ፣ የኢኮኖሚ ልማትን ማፋጠን፣ ውጤታማ የዲፕሎማሲ ስራዎችን መስራት፣ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርምን ውጤታማነት ማረጋገጥ፣ ጠንካራ የኮሚኒኬሽን ስራዎችን መስራት በሚሉ አጀንዳዎች ላይ ለተሳታፊዎች ማብራሪያ…

Read More

የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አፍሪካዊ መፍትሄ የታየበት እና ትምህርት የሚቀሰምበት መሆኑ ተገለፀ

በፌዴራል መንግሥት እና በህወሓት መካከል ጥቅምት 23/2015 የተካሄደው የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት አፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ በተግባር የተፈፀመበትና ትምህርት የሚቀሰምበት መሆኑ ተገልጿል። የስምምነቱን ሂደት በተመለከተና ከስምምነቱ ሌሎች ምን እንማር? በሚል በአፍሪካ ህብረት ሪፓርት ቀርቧል ። ስምምነቱ በአፍሪካውያን እንዲፈፀም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ከመጀመሪያው ቀን ጀምረው በቁርጠኝነት መስራታቸውም ተገልጿል ። የሰላም ስምምነቱ ከወረቀት ባለፈ በተግባር የታየበት…

Read More

የድሬዳዋ አሰተዳደር በወረዳ 01 እና 02 “ከቃል አስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ የተላለፉ ውሳኔዎችና እና አቅጣጫዎች ላይ ለነዎሪዎች የተዘጋጀ የውይይት መድረክ ተካሄደ።

በአስተዳደሩ በተለያዩ ወረዳዎች የሚገኙ ነዎሪዎች ከቃል እሰከ ባህል በሚል መሪቃል የሚያካሂዱት ውይይት በወረዳ 01 እና በወረዳ 02 የግንዛቤ መድረክ ውይይት ተደርጓል። በወረዳ 01 በተካሔደው ህዝባዊ ውይይት የተገባውን ቃል ለመፈጸም እና ነዋሪውን በታማኝነት ለማገልገል ውጤታማ ስራ ለመስራት በአስር ይዘቶች ተከፍለው የተዘጋጁትን የመወያያ ሰነዶች ከቃል እስከ ባህል ፣ ብሔራዊ ትርክትን ማፅናት፣ ውጤታማ የሠላም ግንባታ ለመሰራት የህዝብ ተግባቦት…

Read More

” Dhaqangalinta Ballanqaadkii. “

Shir dood wadaag ah oo lagaga xajoonayay go’aamadii iyo awaamiirtii ka soo baxay shirwaynihii labaad ee Xisbiga Barwaaqo ayaa loo qabtay bulshada dagmooyinka ismamulka diridhabe. Waxana kamid aha Dagmooyinka lagu qabtay dagmada 05, 06, 07 iyo 08,9 waxana lagu soo bandhigay qoraal ay ku qoran yihiin go’aamo iyo tilmaamo lagu dajinayo oo si wayn loogaga…

Read More

ማህሙድ አሊ ዩሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ

የጅቡቲ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል። የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ለመሆን ሶስት እጩዎች ከፍተኛ ፉክክር ሲያደርጉ ቆይተዋል። በዚህም በስራ ላይ ያሉትን የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሀመት ለመተካት በተካሄደው ምርጫ የጅቡቲው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ 33 ድምፅ በማግኘት ምርጫውን አሸንፈዋል። በ7 ዙር በተካሄደው ምርጫ እጩ…

Read More

ከቃል እስከ ባህል

በሁለተኛው የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎችና አቅጣጫዎች በወረዳዋች የማህበረሰብ የተዘጋጀ የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ ተካሄደ። በወረዳ5,6,7 , 8 እና 9 በፓርቲው ጉባኤ የተወሰኑ ውሳኔዎች እና የተቀመጡ አቅጣጫዎችን የያዘ ሰነድ ቀርቦ ሰፊ ውይይት ተደርጎባቸዋል። ከቀረበው የመወያያ ሰነድም የኢኮኖሚ ልማትን ማፋጠን፤ማህበራዊ ብልጽግናን የሚያረጋግጡ ሥራዎችን ውጤታማነት ማስቀጠል፤ ውጤታማ የዲፕሎማሲ ስራ መስራት፤ የሲቪል ሰርቪስ ሪፎርም ውጤታማነትን ማረጋገጥ፤ ጠንካራ የሚዲያ…

Read More

Xafiiska Shaqada iyo Xirfadaha Ee Is Maamulka Diridhabe Ayaa Xaflaad qalin Jabin Ah Uu qabtay 971 Arday Oo Loo Tababaray qaybaha Kala duwan Ee xirfada.

Barnaamijka shaqo barasho ee dhalinyarada oo ay si wada jir ah u fulinayaan bangiga aduunka ayaa maanta si habsami leh uga qalin jabiyeen dhalinyaro loo tababaraay xirfado kala duwan. Waxana furitaanki Xafladan qalin jabinta ka hadlay Mayaarka ismamulka magalada diridhabe Mudane Khadir Juhaar oo sheegay in dawladdu ay dajisay oo ay hirgalisay barnaamijyo badan oo…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ እና ከዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ ፕሬዝዳንቶች ጋር መከሩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንዉሚ አዴሲና (ዶ/ር) እና ከዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ ፕሬዝዳንት አልቫሮ ላሪዮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ ከ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ነው የተደረገው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከክትባት ጥምረት (ጋቪ) ዋና ስራ አስፈጻሚ ሳኒያ ንሽታር (ዶ/ር) ጋርም ምክክር አድርገዋል፡፡ EBC

Read More