አዲስ አበባ እያስመዘገበች ያለው ፈጣን ዕድገት የሚደነቅ ነው
አዲስ አበባ እያስመዘገበች ያለው ፈጣን ዕድገት የሚደነቅ መሆኑን የሀገራት መሪዎች መናገራቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል፡፡ ትናንት የተጀመረው 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬም ቀጥሎ እየተካሄደ ይገኛል። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ ዛሬ የተካሄዱ ሁነቶችን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሃን ማብራሪያ ሰጥተዋል። በማብራሪያቸውም ዛሬ በነበሩ የተናጠልና የጋራ ውይይቶች ላይ የተሳተፉ የሀገራት መሪዎች ፤ አዲስ አበባ እያስመዘገበች…


