ኢትዮጵያ ሁለተኛውን ሳተላይት አመጠቀች::
ኢትዮጵያ ኢቲ ስማርት አር ኤስ ኤስ ( ET-Smart-RSS )የተባለች ሳተላይት ማምጠቋን የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት በፌስ ቡክ ገጹ አስታውቋል።
ኢትዮጵያ ኢቲ ስማርት አር ኤስ ኤስ ( ET-Smart-RSS )የተባለች ሳተላይት ማምጠቋን የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት በፌስ ቡክ ገጹ አስታውቋል።
በጁንታው የህወህት ቡድን በሰሜን እዝ የመከላከያ ሰራዊት ላይ በደረሰው ጥቃት ግዳጅ ላይ ሆነው ለቆሰሉና በምስራቅ እዝ ደረጃ 3 ሆስፒታል ላሉ አባላት የገንደ ሀኖሌ ነዋሪዎች ግምታቸው 40ሺህ ብር የሚገመት የፍየል ሙክት ደግፈዋል ። በድጋፍ አሰጣጥ ስነስርአቱ ላይ የምስራቅ እዝ ደረጃ 3 ሆስፒታል ሀላፊ ኮርኔል ብርሀኑ ዘመዴ ህዝቡ ለመከላከያ ሰራዊት እያደረገ ያለው ድጋፍ ህዝባዊ ወገንተኛነትን የሚያሳይ ነው…
በሀገራችን ትምህርትን ለዜጎች ከማድረስ አንፃር ባለፉት አመታት ውጤቶች የተመዘገቡ ቢሆንም ይሁን እንጂ አሁን ላይ በርካታ የሀገራችን ዜጎች በትምህርት ገበታቸው ላይ ቢገኙም በአንዳንድ አካባቢዎች ግን ከምግብ እጥረት ጋር ተያይዞ ዜጎች በትምህርት ገበታ ላይ አይገኙም፡፡ ይህንንም ችግር ለመፍታት ይረዳ ዘንድ በትምህርት ቤቶች ለሚማሩ ተማሪዎች የምገባ ፕሮግራም ባለፉት አመታት ተግባራዊ በማድረግ ውጤታማ ስራዎች መሰራት ተችሏል፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደርም በራሱ…
በድሬዳዋ ሳቢያን ኃይስኩል 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ የተሰራው ዘመናዊና ደረጃውን የጠበቀ የእግር ኳስ መጫወቻ የአርቴቪሻል ሳር ሜዳ በዛሬው ዕለት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ በአቶ ከድር ጁሃር እና በኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሻኪር አህመድ ተመርቋል ፡፡ *በማህበር የተደራጅ ወጣቶች የሰሩት የአርቴቪሻል እግር ኳስ መጫወቻ ሜዳው የሚያሰፈልገው ግብዓት ከቀረጥ ነፃ እንዲገባ አስተዳደሩ ድጋፍ ማድረጉን…
የዓለም ጤና ድርጅት/WHO ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ከድሬዳዋ ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር ለስድስት ተከታታይ ቀናት በሶስት ዙር በበሽታ መከላከልና በፈውስ ህክምና ላይ ለተሰማሩ ለመንግስትና ለግል የጤና ባለሞያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ ስልጠናው በቅርቡ ወደ ጤና ተቋማት የወረዱትን ከኮቪድ-19 ወይም ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር የተያያዙ ተግባራት ሙሉ በሙሉ በጤና ተቋማት መተግበር የሚያስችል አቅም የሚፈጥር ነው፡፡ በስልጠናው ፈጣን ምላሽ…
ወጣቶቹ በራሳቸው ተነሳሽነት እያደረጉት ካለው የአካባቢ ሰላም የመጠበቅ የሮንድ ጥበቃ ስራ ባሻገር በዛሬው እለት ከቀበሌ እና ከቀጠናው ፖሊስ አመራርና አባላት ጋር በመሆን በቤተ እምነቶች ተገኝተው የፅዳት ዘመቻ አካሂደዋል። በዚሁ የፅዳት ዘመቻ ላይ በመገኘት ቅድሚያ መልዕክት የሳተላለፉት የድሬደዋ ፖሊስ ኮምሽን የወ/ል መከላከል ዘርፍ ሃላፊ ምክትል ኮሚሽነር ጉሌድ ድርዬ “ወጣቶች ለሀገር ልማትና ብልፅግና ሚናችሁ የላቀ እንደመሆኑ ከጥፋት…
በመድረኩ ላይ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የፌደራልና የክልል ባለስልጣናት ተገኝተዋል።
ከዚህ ቀደም በ08 ቀበሌ ይከሰቱ የነበሩ ሁከትና ግጭቶችን በመፍታት በአካባቢው በዘላቂነት ሰላምን ለማረጋገጥ ይቻል ዘንድ በተሰራው ስራ አመርቂ ውጤት ሊገኝ ተችሏል፡፡ በቀበሌው የሚገኙ ወጣቶች በራሳቸው ተነሳሽነት እያደረጉት ካለው የሮንድ ጥበቃ ስራ ባሻገር ከቀበሌ እና ከቀጠናው ፖሊስ አመራርና አባላት ጋር በመሆን በቤተ-እምነቶች የፅዳት ዘመቻ አካሂደዋል። የቀበሌው ነዋሪዎችና ወጣቶች በጋራ የሮንድ ጥበቃ ላይ ተሳታፊ በመሆን የአካባቢያቸውን ሰላም…
Biiroon Fayyaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Hoogantoota Buufatoottan Fayyaa kan kutaa Baadiyaa waliin walta’iinsa Tajaajila Wabii Fayyaa laachuuf walii galtee mallateessan. Walta’iinsa kana mallatteefame kan Itti-Aanaan Hooganaa Biiroo Fayyaa Bulchiinsaa Obbo Yuusuf Sa’idii fi hoogantoonni Buufataalee Fayyaa baadiyaa mallatteessaniiru.