የመስቀል ደመራ በዓል ኮሮና ቫይረስን ታሳቢ ባደረገ መንገድ በድምቀት እንደሚከበር ተገለፀ::
የመስቀል ደመራ በዓል ኮሮና ቫይረስን ታሳቢ ባደረገ መንገድ በድምቀት እንደሚከበር ተገለፀ ህዝበ ክርስቲያኑ በአሉን ሲያከብር የተቸገሩ ወገኖችን በማስታወስ ሊሆን ይገባል ተብሏል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የድሬደዋ ሐገረ ስብከት ስራ አስኪሃጅ ሊቀትጉሃን ማቲያስ በቀለ በሰጡት መግለጫ የደመራ በአል በተለመደው ሃይማኖታዊ ስርዓት እንደሚከበር ገልፀዋል። በዓሉ በርካታ ምዕመን አንደማሳተፉ ኮሮናን ታሳቢ ያደረገ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ሊቀ ትጉሃን አሳስበዋል።አያይዘውም ይህ…


