Xafiiska haweenka iyo dhalaanka ee ismaamulka diri dhabe ayaa soo qaban qaabiyay kulan ay kasoo qayb galeen garabka bulshada ee xafiisku ayaa ka qabsoomay hoolka shirarka ee golaha wakiilada ismaamulkan diri dhabe.

    Kulankani ayaa lagusoo ban dhigay qorshaha 10 ka sano ee xafiiska iyo waliba wax qabadki sannad misaaniyeedki na dhaafay ee 2012 TI. Furitaanki shirkani ayaa waxaa qudbad kazoo jeediyay marwo karima cali ayaa sheegtay in dadaalada loogu jiro sidi kor loogu qaadi laha uga faa`idaynta haweenka iyo dhalaanka dhinacyada dhaqaalaha, arrimaha bulshada iyo waliba siyaasada…

    Read More

      uunivarsitiin Dirree Dhawaa Barnoota jaqabuuf kurfii taasisaa jiraachuu beeksise

      Sababa Dhibee weeraraa Idil-adunyaa ta’e Kovid 19 Barnoota addaan cite ture jalqabsiisuuf xiyyeefannoon hojii kurfii raawachaa jiraachuu Pirezidaantiin Yuunivarsitiin Dirree Dhawaa D.r Ubaah Adam hojiiwan kurfii xumuraa jiraachuu ibsan. D.r Ubaah akka ibsanitti hojiiwan mooraa Yuunivarsitii keessatti hojii Kutaalee Barnootaa , Ciisiinsaa , iddoowan dubbisaa fi kenneen biro hojii qulqulleessuu fi sirreessuu raawachaa turuus eeraniiru….

      Read More

        Gamagammii Kurmaana 1ffaa Raawwii Hojii Piroojektoota bara bajataa 2013 Geggeefame

        Bulchiinsa Dirree Dhawaatti bara bajataa 2013tti hojiin Piroojektoota turoo xumuruuf hojiiwan xiyyeeffannoon itti laatame isa ijoodha kanaafi Bulchiinsi Bajata ol’aanaa kan ramadee sochii irra jiru bara bajataa kanatti Bulchiinsi Piroojektootaaf Kaapitaala Dhaabataa irraa (Birrii Biiliyoona tokkoo fi Miiliyoona dhibba shan ) , Deegarsa kanneen Biroo irraa (Birrii Miiliyoona dhibba Torba ) fi Piroojektii Misooma Manneeniif…

        Read More

          በሀገር አቀፍ ደረጃ ትምህርት የሚጀመርበትን መርሃ-ግብር ተከትሎ በአስተዳደሩ ትምህርት ቤቶች ላይ የ2013 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ለመጀመር የተለያዩ ዝግጅቶች እየተደረጉ እንደሚገኙ ተጠቆመ፡፡

          የአለም አቀፍ ስጋት የሆነው የኮሮና ቫይረስ በሀገራችን ከታየ ጊዜ ጀምሮ የመንግስትና የግል ትምህርት ተቋማት መዘጋታቸውን ተከትሎ ከ7 ወራት በኋላ ለማስጀመር በተቀመጠው መርሃ-ግብር በጥቅምት 9 በገጠር የሚገኙ ትምህርት ቤቶች እንደሚጀመሩ የተገለጸ ሲሆን በአስተዳደሩ ገጠር ቀበሌዎች የሚገኙ ት/ቤቶች እየተደረጉ ያሉትን ቅድመ ዝግጅቶችን በአስተዳደሩ ካቢኔ አባላት ጉብኝት ተደርገዋል፡፡ የጤና ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ በዋሂል ክላስተር የሚገኙ የበለዋና…

          Read More

            የአንበጣ መንጋ በአስተዳደሩ ገጠር ቀበሌዎች የደረሱ ማሳዎች ላይ እያደረሰ ያለውን ጉዳት በከንቲባ አህመድ መሀመድ ቡህ የሚመራ ልዑካን ቡድን የጉዳቱን መጠን ተዘዋውረው ተመለከቱ።

            የአንበጣ መንጋው በአራቱ የገጠር ክላስተሮች ላይ እያደረሰ ያለውን ጉዳት የአስተዳደሩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በመዘዋወር በአርሶና አርቦቶ አደሩ ላይ የደረሰውን ጉዳት የተመለከቱ ሲሆን አስተዳደሩ የአንበጣ መንጋውን የመከላከል ስራዉን አጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ ከንቲባ አህመድ መሀመድ ቡህ በዋሂል ክላስተር የሚገኙ ቀበሌዎችን ከካቢኔ አባላት ጋር በመሆን ተዘዋውረው የተመለከቱ ሲሆን የተከሰተውን የአንበጣ መንጋ ለመከላከል በአስተዳደሩ ሲደረግ የነበረውን ጥረት አሁንም…

            Read More

              ህብረተሰቡ የሞተር አልባ ትራንስፖርትን በማዘውተር የተሸከርካሪ መጨናነቅ በማስቀረት የትራፊክ አደጋን ሊቀንስ እንደሚገባ በፌደራል ትራንስፖርት የድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡

              ቅርንጫፍ መስሪያ ቤቱ ሁለተኛውን ዙር የሞተር አልባ ትራንስፖርት ቀን የፊታችን እሁድ በተለያዩ ስነ-ስርዓቶች በድማቅ ሁኔታ ለማክበር ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታውቋል፡፡ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት በተለይም የሞተር አልባ ትራንስፖርትን ለህብረተሰቡ ለማስተዋወቅና ለማበረታታት፤የብስክሌት ተጠቃሚዎችን ደህንነት ለማሳደግና አዳዲስ ተጠቃሚዎችን ለማጎልበት ፤እግረኞችን ለማበረታታት ነው ታሳቢ አድርጎ መዘጋጀቱን ተናግረዋል። በዚህም በ2012 ዓ.ም የጸደቀውን የሞተር አልባ ትራንስፖርት…

              Read More

                ለመንግስት አገልግሎት ዘርፍ በተዘጋጀው የ15 አመት ፍኖተ ካርታና የ10 አመት መሪ እቅድ ላይ ውይይት ተደረገ ።

                ለመንግስት አገልግሎት ዘርፍ በተዘጋጀው የ15 አመት ፍኖተ ካርታና የ10 አመት መሪ እቅድ ላይ ውይይት ተደረገ ። “የህዝብ አገልጋይነት መንፈስ የተላበሰ ተደራሽ ፣ ገለልተኛና ሙያዊ ሲቪል ሰርቪስ እንገነባለን”!በሚል መሪ ሀሳብ የተካሄደውን ውይይት የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን እና የድሬዳዋ አስተዳደር ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ በመተባበር ያዘጋጁት ነው ። የአስተዳደሩ ከንቲባ አህመድ ቡህ እና የፐብሊክ ሰርቪስና…

                Read More

                  የፖሊዬ ክትባት ዘመቻ በድሬደዋ አስተዳደር እና በሶማሌ ክልል ሺኒሌ ወረዳ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል::

                  የክትባት ዘመቻው ሲጀመር የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ፣ የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አስቻለው አባይነህ፣ የድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቤሮ ሀላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ፣ የሶማሌ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊ ዶ/ር ዩሱፍ መሀመድን ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል፡፡ ከዛሬ መስከረም 27 – 30 ድረስ ለተከታታይ 4…

                  Read More