Sochiin Dargagoota Sababatti Amanan horachuu geggeefamuufi.

    Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Liigiin Dargaggootaa kan Paartii Badhaadhinaa Sochii ” Dargaggoota Sababaan Amanan haa horannuu ” dhaadannoo jedhuun geggeessuuf kurfii xumuruu Liigichatti itti gaafatamaan damee Gurmaa’iinsaa Dargaggoo Anuwaar Kadiir ibsa gaazexeesitootaaf laataniin ibsan. Sochiin kun akka biyaalessaatti sochii geggeefamaa jiru bu’ureefachuun dargaggoota ilaalcha sababaatti amanan horachuuf kaayefatee kan qophiin xumurame taachaas addeessaniiru.

    Read More

      በበአለ ጥምቀቱ በቀበሌ 09 ከሚገኙ አብያተ ቤተክርስቲያናት ወደ ባህረ ጥምቀቱ የሚጓዙ ታቦታት የሚያልፉባቸውን መንገዶች የማፅዳት ተግባር ተከናወነ::

      በፅዳት ዘመቻውን የተለያዩ እምነት ተከታይ የሆኑ የአካባቢው ወጣቶችና ነዋሪዎች የቀበሌው አስተዳደርና የፖሊስ አባላት በጋራ በመሆን ነው ያከናወኑት:: ከፊታችን ሰኛ ጥር 10 ቀን ጀምሮ በከተራ የሚጀምረው የጥምቀት በአል በሰላም በድምቀት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ ማስቻልን ታሳቢ አድርጎ በተካሄደው የፅዳት ዘመቻ ላይ የድ/ዳ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ጉሌድ ድርዬና የቀበሌ 09 ዋ/ስራ አስፈፃሚ አቶ ሀሰን ኢጌ ባስተላለፉት መልእክት “በፅዳት…

      Read More

        6 months Plan implementation evaluated, future directions given Yesterday, the 2013e.c budget year

        1st six months plan implementation was reported and evaluated. Trade Industry and Investment Bureau, Agriculture and Water Mine and Energy Bureau, Construction Bureau, Land Development and management bureau, Public service bureau, Human Resource Bureau, and Government communication Affairs Bureau presented their six months plan implementation and evaluated the progress. Each bureau’s plan implementation was evaluated…

        Read More

          ስድስተኛው ሀገር አቀፍ እና ክልላዊ ምርጫ ያለምንም የጸጥታ ችግር በድሬዳዋ አስተዳደር እንዲካሄድ ለማስቻል የፀጥታ አካላት በምርጫ የፀጥታ እቅድ ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡

          በ2013 ዓ.ም ስድስተኛው ሀገር አቀፍ እና ክልላዊ ምርጫን አስመልክቶ የጸጥታ እቅድ ውይይቱን የከፈቱት የድሬዳዋ አስተደደር ም/ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ ምርጫው በአስተዳደራችን ሰላማዊ እና ፍትሃዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የጸጥታ አካላት ከመቼውም ጊዜ በላይ ስራቸውን በሃላፊነት ሊወጡ ይገባል ብለዋል፡፡ የፍትህ አካላት ከየትኛውም የፖለቲካ ፓርቲ ገለልተኛ በመሆን ስራቸውን ማከናወን አለባቸው ያሉት ም/ከንቲባ አህመድ ለዚህም ከወዲሁ የፍትህ አካላት እራሳቸውን…

          Read More

            መጪው የጥምቀት በዓል ፍፁም ሠላማዊ በሆነ መልኩ ተከብሮ እንዲያልፍ ለማስቻል የጋራ የውይይት መድረክ ተካሄደ ::

            የውይይት መድረኩ የእምነት አባቶችና ፖሊስን ጨምሮ ሌሎች የፀጥታ ተቋማት አመራሮች በተገኙበት ነው በጋራ በዛሬው እለት የተካሄው ፡፡ የውይይት መድረኩን የመሩት የድሬዳዋ ፍ/ፀ/ህ/ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ አቶ ሙሳ ጣሀ እንደተናገሩት በእምነቱ ተከታዩች ዘንድ በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የጥምቀት በአል የሌሎች እምነት ተከታዩች ጭምር በወንድማማችነት አብረው የሚያከብሩት ትልቅ በዓል እንደመሆኑ በዓሉ ሰላማዊ በሆነ መልኩ ተከብሮ እንዲያልፍ በፀጥታ አካላት በቂ…

            Read More