የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ለሚዲያና ለህዝብ ግንኙነት ባለሙያዋች ስልጠና መስጠት ተጀመረ።

    የአስተዳደሩ የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ለሚዲያና ለህዝብ ግንኙነት ባለሙያዋች ሙያዊ ክህሎትን ለማዳበር ለ6 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ስልጠና መስጠት ተጀምሯል። በስልጠናው ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የኃላፌ ተወካይ አቶ ሚካኤል እንዳለ እንደተናገሩት እንዲህ አይነት ስልጠና ባለሙያዋች በተደጋጋሚ በመጠየቃቸውና በተደረገው የዳስሳ ጥናት መሰረት በማድረግ ስልጠናው መዘጋጀቱን ገልፀዋል። በስልጠናው በጠዋቱ ውሎ የኢትዮጰያ ብሮድ ካስት ኃላፊ በዶ/ር…

    Read More

      Namusa has been given training on the better football match.

      The Ethiopian Cachew Football Federation has participated in Dire Dawa University of the 1th round of the 8th round of Ethiopian Premier League. A training given on the rules of Kacho football. Representatives of Dire Dawa University have started the placement of representatives of the university. Mr. Yemar Hayile, the head of the football federation…

      Read More

        8ኛው የኢትዮጵያ ቅርጫት ኳስ ፕሪሚየር ሊግ 1ኛ ዙር የክለቦች ሻምፒዮና ውድድር ዛሬ በድሬዳዋ የመክፈቻ ጨዋታዎችን በማካሄድ ተጀምሯል።

        የአስተዳደሩ የወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሻኪር አህመድ በውድድሩ በመክፈቻ ንግግራቸው እንደተናገሩት ውድድሩ በከተማችን መካሄዱ በቅርጨት ኳስ ስፖርት የጀመርናቸውን እንቅስቃሴዋች ለማጠናከርና ወጣቶችን ለማነቃቃት ፋይዳው የጎላ ነው ብለዋል። ኮሚሽነር ሻኪር አክለውም ተሳታፊዎች በድሬዳዋ ቆይታቸው እንደሚደሰቱ በመጠቆም ለእንግዶቹ በቆይታቸው ሕብረተሰቡ የተለመደውን የእንግዳ ተቀባይነት ባህሉን እንደሚያሳያቸው እምነቴ ነው ብለዋል። በውድድሩ ላይ ስምንት ቡድኖች በሁለቱም ፆታ የተሳተፉ ሲሆን በመክፈቻ ጨዋታውም…

        Read More

          በድሬዳዋ ዩንቨርሲቲ ምሁራን በስነ ልቦና በቅርጫት ኳስ ህጉች የግንዛቤ ስልጠና ::

          በ8ኛው ሀገር አቀፍ የቅርጫት ኳስ ክለቦች ኘሪምየር ሊግ ውድድር ለተሳታፊዎች ልዑካን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሲዘጋጅ ዛሬ በድሬዳዋ ዩንቨርሲቲ ምሁራን በቀረበው መነሻ ጽሁፍ በስነ ልቦና እና የ2020 አለም አቀፍ የቅርጫት ኳስ ጨዋታ ህጎች ማብራሪያና ትርጉም ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ለልዑካን ቡድን አባላት ስልጠናው መሰጠቱን የኮሚሽኑ ከፍተኛ ባለሙያ የሆኑት አቶ ኢብሳ ዱሪ ገልፀዋል ፡፡ እንደ ባለሙያው አቶ ኢብሳ…

          Read More

            የኢትዮጵያ የቅርጫት ኳስ ከጥር 16 እስከ 22/2013 በድሬደዋ ይካሄዳል፡፡

            በድሬዳዋ የኢትዮጵያ የቅርጫት ኳስ ክለቦች ኘሪምየር ሊግ ሻምፒዮን ለማዘጋጀት የአስተዳደሩ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን ኮሙሺነር ሻኪር አህመድ ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ገልፀዋል። ኮሙሺነር ሻኪር ከዚህም ጋር አያይዘው 8ኛ ሀገር አቀፍ የቅርጫት ኳስ ክለቦች ኘሪምየር ሊግ ሻምፒዮና ነገ ጠዋት በኮሚሽኑ ሁለገብ ሜዳ ይካሄዳል ብለዋል፡፡ የኢትዮጵያ የቅርጫት ኳስ ክለቦች ኘሪምየር ሊግ ሻምፒዮን የ1ኛው ዙር ውድድር…

            Read More