Abbaan Taayitaa Galiiwan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Ji’a (Baatii) Amajjiitti Birrii miiliyoona 155 ol 127.42% Sassaabuu beeksise.

    Abbaan Taayitaa Galiiwan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Ji’a Amajjii bara bajataa 2013 tti Birrii miiliyoona 155 ol Sassaabuun Raawii 127.42% galmeessuu Daayireektarri Ol’aanaan Abbaa Taayitaa Galiiwan Bulchiinsaa Obbo Abdulsalaam Mahamad Raawii Hojii kan ji’a (Baatii) Amajjii bara 3013 ilaalchisuun ibsa laataniin beeksisaniirukka beeksise. Obbo Abdulsalaam Mahamad akka addeesanitti ji’oota 5 bara bajataa 2013 tti Taaskii Mootummaa…

    Read More

      Sirni Soorataa hin madaala’iniin miidhaawan hawaasummaa ga’an ittisuuf hunduu shoora gama isaa akka bahatu waamichi dhiyaate.

      Miseensota Mana Marii Bulchiinsa Dirree Dhawaatiif leenjii hubannoo gabisuu kan Tarsiimoo Sirna Soorata (Nyaataa) Biyyaallessaa , Guyyoottan Kuma daa’imanii kan jalqabaa fi Fayyaalessummaa Haawanii dhimmoottan jedhuun qophaa’e irratti haasawa baniinsaa kan taasisan Afa-yaa’iin Mana Marii Bulchiinsa Kabajamtuu Adde Faaxum Musxafaa Miseensotni mana marii hubannoo har’a argatan kana hawaasa bakka buutanii fi kan waliin jiraataniif kennuun…

      Read More

        በስርዓተ-ምግብ አለመስተካከል የሚከሰቱ ማህበራዊ ችግሮችን ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ::

        በብሔራዊ የሥርዓተ ምግብ ፖሊሲ፣ የህፃናት የመጀመሪያ 1ሺ ቀናት እና በጤናማ እናትነት ዙሪያ ለድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አባላት ዛሬ የካቲት 5 በተካሄደ የግንዛቤ ማዳበሪያ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ የምክር ቤቱ አባላት ለወከሉት ህብረተሰብ ህፃናት የተመጣጠነ ምግብ በአግባቡ ካለማግኘታቸዉ የተነሳ ለአካላዊ የመቀንጨር ችግር እንደሚጋለጡ እና ይህን ለመከላከል በቀላል…

        Read More

          ድሬዳዋ ከተማ ከአሰልጣኙ ጋር ተለያየ::

          ድሬዳዋ ከተማን በዋና አሰልጣኝ በመሆን ያለፉትን ወራት ቡድኑን እየመሩ የቆዩት አሰልጣኝ ፍስሐ ጥዑመልሳን ቀዛሬው ዕለት ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያዩ። ከ2010 ጀምሮ ድሬደዋን ምክትል አሰልጣኝ በመሆን ሲሰሩ የቆዩት አሰልጣኝ ፍስሐ ጥዑመልሳን ባሳለፍነው የውድድር ዘመን አሰልጣኝ ስምኦን ዓባይን በመተካት ዋና አሰልጣኝ ሆነው እስከ ዛሬው ዕለት ድረስ ቡድኑን ሲያገለግሉ መቆየታቸው ይታወቃል። ክለቡ በሚፈልገው ደረጃ ውጤት አልመጣም በሚል አስቀድሞ…

          Read More

            የድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት ከተማዋን የሚመጥን ተግባራትን ለማከናወን ጥረት እንደሚደረግ ተጠቆመ ::

            ባለፉት 6 ወራት 2012 ታቅደው ሲተገበሩ የቆዩና በተለያዩ ችግሮች ያልተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን የማጠናቀቅ ስራዎችን ሲሰራ እንደቆየ ተገልጽዋል፡፡ የጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ አብዱልጀዋድ መሐመድ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደገለፁት ጽ/ቤቱ በከተማዋ የመሠረተ ልማት ግንባታ እና ማስፋፋት እንዲሁም ማዘጋጃ ቤታዊ አገለግሎት አሰጣጥን ለከተማዋ በሚመጥን መልኩ አገልግሎት ለመስጠት ባለፉት 6 ወራት ትኩረት ሰተው ሲተገብሩ መቆየታቸውን ገልፀዋል፡፡ የከተማዋን መሠረተ ልማት ደረጃውን የጠበቀ…

            Read More

              በድሬዳዋ በዘጠኙም ቀበሌዎች የፅዳት የንቅናቄ ዘመቻ የካቲት 06/2013 ይጀመራል፡፡

              በአሰተዳደሩ ዘጠኙም ቀበሌዎች መንደሮችን በመስፈርት በመምረጥ ሞዴል መንደሮችን ለመፍጠር እንዲሁም በተመሳሳይ ለንቅናቄና ለዘመቻ ፅዳት በመስፈርት ለይቶ በመምረጥ የፅዳት ስራዎችን ለማከናወን ከተማ አቀፍ የፅዳት ህዝብ ንቅናቄ በመጪው ቅዳሜ እንደሚጀመር የአስተዳደሩ ፅዳትና ውበት ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ ጣሂር ሮብሌ አስታውቀዋል፡፡ በተጨማሪም በየቀበሌው ክፍት ቦታዎችን በመለየትና የቆሸሹ አካባቢዎችን በማፅዳት የአረንጓዴ ልማት ስራዎችን ጎን ለጎን ለማከናወን የተጀመሩ ስራዎችም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ…

              Read More