125ኛው የዓድዋ ድል በዓል በድሬደዋ ከተማ ተከበረ፡፡
125ኛው የዓድዋ ድል በዓል ድሬደዋ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። በዓሉ በድሬደዋ አስተዳደር “ዓድዋ የኅብረ ብሔራዊ አንድነት አርማ!” በሚል መሪ ቃል በድምቀት ተከብሯል። በመርሀ ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር እንደተናገሩት የአድዋ ድል ለኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካዋያን የነፃነት ብርሀን የፈነጠቀ ነው ብለዋል፡፡ ምክትል ከንቲባው አክለውም የ125ኛው የአድዋ ድል በዓል ስናከብር ጀግኖች…


