አምስቱ የምስራቅ ኢትዮጵያ አጎራባች ክልሎች በቀጣናው ሰላምና ፀጥታ ዙሪያ በድሬዳዋ ውይይት እያካሄዱ ይገኛሉ
የአፋር ፣ የሱማሌ ፣ የኦሮሚያ ፣ የሃረሪ ክልሎችና የድሬድዋ ከተማ አስተዳደር የፀጥታ ሃይሎች በአሁናዊ የሰላምና የፀጥታ ሁኔታ ላይ ነው በድሬዳዋ ከተማ እየመከሩ የሚገኙት ። የፌደራል ፓሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮምሽነር ጀነራል መላኩ ፈንታ ስብሰባውን ባስጀመሩበት ወቅት እንደተናገሩት ፣ በቀጣናው አልፎ አልፎ የሚስተዋሉ የፀጥታ ችግሮችን ፣ አልሸባብንና ሌሎች ፀረ ሰላም ሃይሎችን ከመቆጣጠር አንፃር ፣ ህገ ወጥ የመሳሪያና…


