ድሬዳዋ ከተማ ከአሰልጣኙ ጋር ተለያየ::
ድሬዳዋ ከተማን በዋና አሰልጣኝ በመሆን ያለፉትን ወራት ቡድኑን እየመሩ የቆዩት አሰልጣኝ ፍስሐ ጥዑመልሳን ቀዛሬው ዕለት ከክለቡ ጋር በስምምነት ተለያዩ። ከ2010 ጀምሮ ድሬደዋን ምክትል አሰልጣኝ በመሆን ሲሰሩ የቆዩት አሰልጣኝ ፍስሐ ጥዑመልሳን ባሳለፍነው የውድድር ዘመን አሰልጣኝ ስምኦን ዓባይን በመተካት ዋና አሰልጣኝ ሆነው እስከ ዛሬው ዕለት ድረስ ቡድኑን ሲያገለግሉ መቆየታቸው ይታወቃል። ክለቡ በሚፈልገው ደረጃ ውጤት አልመጣም በሚል አስቀድሞ…


