ግድቡን ከደለል ለመታደግ ህብረተሰቡ 100 ቢሊዮን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ::

    ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከደለል ለመታደግ ህብረተሰቡ በአፈር እና ውሃ ጥበቃ ሥራዎች ላይ በመሳተፍ 100 ቢሊዮን ብር የሚገመት ድጋፍ ማድረጉን ሀገር አቀፉ የህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ገለጸ። “አንድ ዕቅድ አንድ ሪፖርት፤ ለተቀናጀ የአባይ ተፋሰስ ልማት” በሚል መሪ ሀሳብ ትናንት በአሶሳ ከተማ የተጀመረው አራተኛው ሃገር አቀፍ ተፋሰስ ልማት የተሞክሮ ልውውጥ የምክክር…

    Read More

      Dire Dawa Prosperity Party Office Holds Consultation and Fundraising Forum with Investors

      Speaking on the occasion, Mayor of the Administration, Ahmed Mohamed Buh, said the role of investors is crucial in addition to the commitment of the government and the participation of the people. Head of the Dire Dawa Prosperity Party Office, Mebrate Gebreyes, presented the party’s general objectives, values, political program, economic program, social program and…

      Read More

        Prudent to utilize Innovation for the Nation’s development.

        The Dire Dawa administration has given capacity building training for school science, technology and innovation clubs coordinators and representatives for organizations working in innovation. Giving opening speech, Ato Fuad Suge, Head for Mayor’s office and cabinet affairs, stated that it is prudent to continually build capacity for innovation in order to make possible the development…

        Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር የቀበሌ 02 ብልጽግና ፓርቲ ለተወካዮች፣ ለከተማና ለቀበሌ ም/ቤት እጩ ተወዳዳሪዎች በማቅረብ ከህብረተሰቡ ጋር የማስተቸትና የውይይት መድረክ አካሄደ።

          የማስተቸትና የውይይት መድረክ የተካሄደው በሁለት መሰብሰቢያ አዳራሽ የቀበሌውን ነዋሪዎች በመክፈል ሲሆን አስተዳደሩን ወክለው በእጩነት የቀረቡ 2 የተወካዮች ም/ቤት እጩዎች፣ 9 ለከተማና 300 ለቀበሌው ም/ቤት እጩ ተወዳዳሪዎች ቀርበው ህብረተሰቡን የማስተቸት ስራ ተከናውኗል። መድረኩ በቀበሌው ድጋፍ ሰጪ አመራሮችና የፓርቲው አስተባባሪዎች ተካሂዷል። በትላንትናው እለት ተመሳሳይ መድረኮች በ8 ከተማ ቀበሌዎችና በ4 ገጠር ክላስተሮች ተከናውኗል። ምንጭ፦# DD #PP

          Read More

            ከጳጉሜን እስከ ጳጉሜን # እንደርሳለን!” 5ተኛዉ ሀገር አቀፍ # የእግረኞችና # የብስክሌተኞች ቀን በተለያዩ በድሬደዋ በተለያዩ መርሀግብሮች በድምቀት ተከብሮ ውሏል።

            በድሬደዋ ከተማ በተካሄደዉ መድረክ ላይ በመገኘት የመክፈቻ ንግግር ያስተላለፉት በፌደራልትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ት ኃላፊ ወሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት የሞተር አልባ ትራንስፖርትና የእግር ጉዞን ማህበረሰቡ እንደባህል እንዲጠቀም ለማበረታታት በየወሩ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄደው መርሀግብር እንደ ድሬደዋ በማህበረሰቡን በመነቃቃት ለውጥ እያመጣ እንዳለ ጠቁመዋል፡፡ በዚሁ በትራንስፖርት ሚኒስትርና ትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤትበቅንጅት በሚዘጋጀው መርሀግብር በየወሩ የሳታፊ ቁጥር…

            Read More

              የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት በአስተዳደሩ ከሚገኙ ባለሀብቶች ጋር የምክክርና ሀብት የማሰባሰብ መድረክ አካሄደ::

              ሀገር ከድህነት ቀንበር እንድትወጣና ልማቷ በአስተማማኝ ደረጃ ላይ ደርሶ የዜጎች ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ከመንግስት ቁርጠኛ አመራርና ከህዝቦች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ባሻገር የባለሀብቶች ሚና ከፍተኛ ቦታ የሚይዝ መሆኑን የአስተዳደሩ ም/ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ መድረኩን በከፈቱበት ጊዜ ተናግረዋል። የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ መብራቴ ገብረየስ የፓርቲውን ጥቅል ዓላማ፣ መለያ ዕሴቶች፣ የፖለቲካ ፕሮግራም፣ የኢኮኖሚ ፕሮግራም፣ ማህበራዊ ፕሮግራም እና…

              Read More

                Baratoota 677 Koolejjiin Luusii leejjisaa ture haala miidhagaan Eebbisiise.

                Koolejjiin Luusii kan Damee Dirree Dhawaa baratoota Ogummaa gara garaan Leenjisaa ture kan Digrii jalqabaa 431 fi Sadarkaa(Level ) 4 ammaas 246 walumaagala baratoota 677 guyyaa arraa eebbisiise. Sirna eebbaa kana irratti Pirezidaantiin Koolejjii Luusii Adde Maqdas Maharii akka jedhanitti eebifamtoota arraa 677 keessaa 70% dubartoota taachaa eeranii isin baratootni eebbifamtoota arraa of eegannooo Koronaa…

                Read More

                  ዓመታዊ የኢትዮጵያ ቴኒስ ሻምፒዮና በአዲስ አበባ አሸናፊነት ተጠናቀቀ፡፡

                  በድሬዳዋ አስተዳደር ለስምንት ቀን የተካሄደው የ2013ዓም የኢትዮጵያ ቴኒስ ሻምፒዮና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አሸናፊነት ተጠናቀቀ፡፡ – # በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች መካከል በድሬዳዋ ከተማ በተካሄደው የኢትዮጵያ ቴኒስ ሻምፒዮና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሁለቱም ፆታ ሁለት ዋንጫዎችን በማግኘት አጠቃላይ አሸናፊ ሆኗል ። # ውድድሩን ላስተናገደው የድሬዳዋ አስተዳደር ለስኬታማ ዝግጅቱ ዋንጫ ተሸልሟል ፡፡ # ኦሮሚያ በሁለቱም ፆታ በሁለተኛነት…

                  Read More

                    ሉሲ ዩንቨርሲቲ ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በቀንና በመታው መረሐ ግብር ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ።

                    በምርቃ ሰነስረአቱላይ የኮሌጁ ፕሬዝዳንት ወ/ሮ መቅደስ መሐሪ በ1994 ወደስራ የገባወ ኮሌጁ ከጊዜ ወደ ጊዜ የማስተማር ጥራቱን እያሻሻለ መዝለቁን ተናግረዋል። በ2013 ዓም በቢዝነስ አድምንስትሬሽን በመስተርስ ዲግሪ ኘሮግም ለማሰልጠን ከከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ ፈቃድ ማግኝቱን ጠቁመዋል።ከፍለው ለመማር የማይችሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ነፃ የትምህረት እድል በመስጠት በዘርፉ የሚጠበቅበትን የማህበራዊ አገልግሎት ሐላፊነት እተወጣ መሆኑን ፕሬዝዳንቷ ገልፀዋል። ዩንቨርስቲ ኮሌጁ ከተመሰረተበት…

                    Read More