የኮቪድ-19 ቫይረስ በአስተዳደራችን የከፋ ጉዳት እንዳያስከትል ህብረተሰቡ የመከላከያ መንገዶቸን በአግባቡ እንዲተገብር ጥሪ ቀረበ፡፡

    የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ሀላፊ ወ\ሮ ለምለም በዛብህ ዛሬ ሀምሌ 26/2013 የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወቅታዊ ሁኔታን አስመልክቶ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጪያ ህበረተሰባችን በአሁኑ ወቅት በከፍተኛ ደረጃ የኮሮና ቫይረስን እየተዘናጋ መሆኑን አብራርተዉ የከፋ ጉዳት እንዳያስከትል ህብረተሰቡ የመከላከያ መንገዶችን በአግባቡ እንዲተገብር በማለት ጥሪ ቀረበ፡፡ የኮቪድ-19 ቫይረስ በድሬ ደዋ መከሰቱ ከታወቀ ጊዜ ከመጋቢት 24/2012 ጀምሮ እስከ አሁን የ 38,530…

    Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 47ኛ መደበኛ ጉባኤን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል::

      የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ በመግለጫቸው እንዳስታወቁት የምክር ቤቱ 2ኛ የስራ ዘመን 47ኛ መደበኛ ጉባኤ ከሀምሌ 27 እስከ ሀምሌ 28 ድረስ ይካሄዳል፡፡ በጉባኤውም የተለያዩ 11 አጀንዳዎች እንደሚቀርቡ ገልጸዋል፡፡ ከአጀንዳዎቹም መሀል የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤትን 2ኛ የስራ ዘመን 46ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለጉባኤን ማጽደቅ’የአስተዳደሩን አስፈጻሚ አካላት የ2013 የስራ አፈጻጸም እና የ2014 በጀት አመት…

      Read More

        ኢትዮጵያን እና ልብስ በሚል መሪ ሃሳብ የፊታችን ሀሙስ ነሃሴ 29/2013ዓ.ም የድሬደዋ አስተዳር በአንድ ጀምበር 500ሺ ችግኞችን ለመትከል የሚያስችል የችግኝ ስርጭት እየተከናወነ ይገኛል።

        የድሬደዋ አስተዳደር የ2013ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር ኢትዮጵያን እና ልብስ በሚል መሪ ሃሳብ የፊታችን ሀሙስ ነሃሴ 29/2013ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ የተቀመጠዉን አቅጣጫ እንዲሁም የአስተዳደሩን ተጨባጭ የዝናብ ስርጭት ከግምት በማስገባት በአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ 500ሺ የደንና የአግሮ ፎርሰትሪ ችግኞችን መትከል የሚያስችል ዝግጅቶች ተጠናቀው የችግኝ ስርጭት ተግባራት እየተከናወነ ይገኛል፡ በዘንድሮው በአንድ ጀምበር 500ሺ ችግኞች ለመትከል ከታቀደው ዉስጥ…

        Read More

          Manni Marii Bulchiinsaa yaa’ii Idilee 47ffaa kan bara hojii 2ffaa geggeessuufi.

          Manni Marii Bulchiinsaa Dirree Dhawaa yaa’ii Idilee 47ffaa kan bara hojii 2ffaa Adoollessa 27 hanga 28 bara 2013tti kangeggeessuuf jedhu ilaalchisuun ganama arraa Afa-yaa’iin Mana Marii Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamtuu Adde Faxum Musxafaa ganama kana Wajira isaaniiti ibsa Gaazexeessitootaaf laataniin ibsan. Manni Marii Bulchiinsa Dirree Dhawaa yaa’ii Idilee Boru jechuuniis Adoollessa 27 irraa jalqabee geggeessu…

          Read More

            Hawaasni Vaayirasii Koronaan ilaalchisuun Ofdagannoo ol’aanaa keessa jiruu ba’uun akka of-eeggannoo taasisu waamichi dhiyaate.

            Hoogantuun Biiroo Fayyaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Adde Lamlam Bazaabih guyyaa arraa ibsa haala Qabatamaa yeroo kan dhibee Vaayirasii Koronaa irratti Gaazexeesitootaaf laataniin akka ibsanitti Bulchiinsatti yeroo ammaa hawaasni Of-daggannaa ol’aanaa keessa jiraachuu eeranii kanaaniis dhibeen Vaayirasii Koronaa miidhaa Ol’aanaa nu irraan ga’uu isaan dura hawaasni keenya of eegannoo isaa akka cimsee itti fufu dhaaman. Bulchiinsa…

            Read More