የ06 ቀበሌ ሰራተኞች የደሞዛቸውን 15% ለጀግናዉ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ፡

    የ06 ቀበሌ ሰራተኞች የደሞዛቸውን 15% ለጀግናዉ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ቀበሌ 06 ሰራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ባደረጉት ዉይይት ለጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት የደሞዛቸው 15% ድጋፍ አደረጉ፡፡ በሀገራችን አትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት በሰሜን እዝ ላይ አሸባሪዉ የህዉዋት አጥፊ ቡድን ጥቅምት24/2013ዓ.ም ጥቃት ማድረሱ ይታወሳል እንዲሁም በንጹሃን ዜጎች ላይ ንብረት የማዉደም ህይወት የማጥፋት እና የዜጎችን…

    Read More

      የበረሀዋ ንግስት ከተማችን ድሬዳዋ ታሪክ መነሻ፤ የእድገታችን ቁልፍ መሠረት የነበረውና፤ ዘወትር የምንቆጭበት ጥንታዊው የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት፤ በውስጡ የያዘው ታሪክ፣ እውቀት እና ሀብት፤ ለአስተዳደራችን የቱሪዝም ገቢ ምንጭ፤ ለወጣቶቻችን የእውቀት ሽግግርና የሥራ እድል መፍጠሪያ የሚሆንበት ጊዜ ቅርብ ነው፡፡

      የበረሀዋ ንግስት ከተማችን ድሬዳዋ ታሪክ መነሻ፤ የእድገታችን ቁልፍ መሠረት የነበረውና፤ ዘወትር የምንቆጭበት ጥንታዊው የኢትዮ-ጅቡቲ ምድር ባቡር ድርጅት፤ በውስጡ የያዘው ታሪክ፣ እውቀት እና ሀብት፤ ለአስተዳደራችን የቱሪዝም ገቢ ምንጭ፤ ለወጣቶቻችን የእውቀት ሽግግርና የሥራ እድል መፍጠሪያ የሚሆንበት ጊዜ ቅርብ ነው፡፡የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጆሀር ከአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጆሀር ፌስቡክ ገፅ የተወሰደ፡፡

      Read More

        የድሬዳዋ ህዝብ ጥያቄ የነበረው የለገሀር አደባባይ ባቡር በቦታው በዛሬው እለት ተመልሶል።

        የድሬዳዋ ህዝብ ጥያቄ የነበረው የለገሀር አደባባይ ባቡር በቦታው በዛሬው እለት ተመልሶል። እ.ኤ.አ አቆጣጠር ታህሳስ 22 ቀን 1902 ከጅቡቲ የተነሳው ባቡር በርካታ የምድር ባቡር ኩባንያና የተለያዩ የውጭ ሀገር ዜግነት ያላቸውን ሰራተኞችን አሳፍሮ አመሻሽ ላይ ድሬደዋ የምድር ባቡር ኩባንያ ዋና ጽ/ቤት ያለበት ቦታ ደረሰ ለከተማዋም መመስረት ዋንኛ ምክንያት ሆነ። በተለያዩ ምክንያቶች ከአደባባዩ ላይ የተነሳው ባቡር ወደ ቀድሞው…

        Read More

          ለ16ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሔረሰብ በዓል አከባበር የተለያዩ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸው ተገለፀ ።

          ለ16ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሔረሰብ በዓል አከባበር የተለያዩ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸው ተገለፀ ። በድሬዳዋ የሚከበረው 16ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሔረሰብ በዓል አከባበር አስመልክቶ በክቡር ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህ የሚመራው የበዓሉ ዝግጅት ንዑሳን ኮሚቴዎች እስከ ዛሬ ድረስ የተሰሩ ስራዎች ገምግሟል። በግምገማው እስካሁን የተከናወኑት ተግባራት የገመገሙ ሲሆን የአስተዳደሩ ምክር ቤት ጽ/ቤት ኃላፊና የምክር ቤቱ ፀኃፊ የተከበሩ አቶ ስንታየሁ ማሞ አጠቃላይ…

          Read More

            በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚገኘው አንድሪያ ጫማ ምርቶቹን ለውጭ ገበያ ማቅረብ ጀመረ

            በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚገኘው አንድሪያ ጫማ ምርቶቹን ለውጭ ገበያ ማቅረብ ጀመረ ********************** በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚገኘው አንድሪያ ጫማ ምርቶቹን ለመጀመሪያ ግዜ ለውጭ ገበያ ማቅረብ ጀምሯል። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ሳንዶካን ደበበ በትዊተር ገፃቸው አንዳሰፈሩት ኩባንያው ምርቶቹን “በኢትዮጵያ የተመረቱ” በሚል ነው ለገበያ ያቀረበው። ኩባንያው የሴቶች ጫማ እያመረተ ለጣሊያን ገበያ እንደሚያቀርብ ተገልጿል። ኩባንያው እስካሁን…

            Read More

              የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በጥቅምት ወር ከ240 ሚሊዬን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ታወቀ፡፡

              የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በጥቅምት ወር ከ240 ሚሊዬን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ ታወቀ፡፡ **************************************************** የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ኢኮኖሚው ከሚያመነጨው ገቢ በመሰብሰብ ለልማት እንዲውል የሚያደርግ ተቋም ነው፡፡ ባለስልጣን መስሪያቤቱ ባስቀመጠው የአስር ዓመት የገቢ የልማት ዕቅድ መሰረት የገቢ አሰባሰብ ስርዓቱን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ እየሰራ እንደሚገኝ የባለስልጣን መ/ቤቱ ማኔጅመንት ባደረገው ግምገማ ታውቋል፡፡ ባለስልጣን መ/ቤቱ በ2014 በጀት…

              Read More