Qormaatni Biyyaalessaa bara barnootaa 2012 kan Kutaa 12ffaa Guraandhala 29 irraa jalqabee akka kennamu ibsame.

    Hoogantuun Biiroo Barnoota Bulchiinsa Dirree Dhawaa Adde Mulukaa Mahamad guyyaa arraa Qormaata Biyyaalessaa kan Kutaa 12ffaa ilaalchisuudhaan ibsa gaazexeesitootaaf laataniin Guraandhala 29 irraa hanga Bitoottessa 2 tti akka kennama ibsan. Qormaata Biyyaalessaa kan Kutaa 12ffaa bara barnootaa 2012 sababa Koranaan mudateen osoo hin laatamin ture kennuuf kurfiin taasifamaa turuu eeran. Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Baratoonni kutaa…

    Read More

      መልዕክተ ድሬ 711

      የጤናመድህን ከጤናበላይምንአለ? ሰው ጤናውን ከሆነ ከራሱ አልፎ ለሌላው የሚተርፍሥራሊሠራይችላል፡፡ ስለሆነም ሁላችንም ለጤና ከሁሉ ነገር በፊት ቅድሚያ በመስጠት በተናጥልም ቢሆን በጋራ ማድረግ የሚገባንን ሁሉ ጥረት ማድረግ አለብን፡፡ ድርቢያ ብር አንበሳያስር ነውና ብሂሉ ያለንን ዕውቀት፣ ጊዜ፣ አቅም እና ገንዘብ በማስተባበር ለጤናችን ዋስትና የሚሆንሥራ ልንሠራ ይገባል፡፡ ሰው ታክሞ ሊድን በሚችለው በሽታ መታከም ባለመቻሉ ሲሞት በለቅሶ ከመቅበር ክንዳችንን በማስተባበር…

      Read More

        የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ለሁለንተናዊ ብልፅግና በሚል የመሪ ቃል በአሰሊሶ ክላስተር ቦረን ቀበሌ 8ተኛው የተፋሰስ ልማት በታቀደው ቅዱ መሰረት በከፍተኛ የህብረተሰብ ተሳትፎ እየተከናወነ ይገኛል።

        በአሰሊሶ ክላስተር ቦረን ቀበሌ እየተከናወነ ያለው የበጋ ወራት የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ከተያዘው ጊዜ በፊት ማጠናቀቅ እንደሚችል ተሳታፊዎች ገልፀዋል ። በዚህ መሰረት በቀበሌው ይከናወናሉ ተብሎ የታቀዱ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎች እንዲሁም የማሳ ውስጥ የእርሻ ስራዎች በተለመው መንገድ በከፍተኛ የህብረተሰብ ተሳትፎ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች በካተተ መልኩ በስፋት እየተከናወነ ይገኛል።

        Read More

          በሀገራችን ብሎም በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች መሳካት የግብር ከፋዩ ሚና የጎላ መሆኑ ተገለፀ ።

          የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ከከተማ አስተዳደሩ ጋር በጋራ በመሆን የሀገራችን ኢትዮጲያ ዋና ከተማ በሆነችው አዲስ አበባ ላይ ተገንብተው ለህዝብ ክፍት የሆኑ ትላልቅ የልማት ፕሮጀክቶች ጉብኝት ተደርጎባቸዋል ። በጉብኝቱ ላይም ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች ፣ ፣ የግብርና የታክስ አምባሳደሮች ፣ ባለድርሻ አካላት ፣ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ፣ የሀይማኖት አባቶች ፣ የሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም ባለድርሻ አካላት ተሳታፊ ሆነዋል…

          Read More

            የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ በስርአተ ምግብ ዙሪያ ከባለድርሻ ተቋማት ጋር የ6 ወር የእቅድ አፈፃፀም ግምገማ አካሄደ።

            በእቅድ ግምገማው በሴክተር ተቋማት የስርአተ ምግብ ተጠሪዋች በተቋማቸው የተከናወኑ ተግባራትን በዝርዝር አቅርበዋል።በቀረበው የእቅድ አፈፃፀም ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጓል። በእቅድ ግምገማው የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዩሱፍ ሰኢድ እንደተናገሩት ሴክተሮች ተቀናጅተው በመስራታቸው የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን በመግለፅ በእቅድ ተይዘው ያልተከናወኑ ተግባራትን በቀጣይ ባሉ ጊዜያት በአጭር ጊዜ መከናወን አለባቸው ብለዋል ።

            Read More

              The 3th social sport movement was held in Dire Dawa.

              Deputy Commissioner of Sports Commission M.F.D.R. Ethiopia Mr. Dube Jilo and Deputy Mayor of Dire Dawas Mr. Kadir Juhari and the leaders of different level of the Ethiopian Sports Movement held on February 21-2013 Deputy Commissioner of Sport Commissioner Mr. Dube Jilo said all leaders should work to attend the social sport movement.   ·  See…

              Read More