መልዕክተ ድሬ 712
ለሠላም ለልማትና ለጋራ ተጠቃሚነት የያዝነው የጸና አቋማችን ምን ጊዜም አሸናፊ ነው:: የበይ ተመልካች ሆነን ዘመናትያስቆጠርንበትን የአባይ ወንዝ ታሪክ ወደ አዲስ ምዕራፍ ለመቀየር ማንንም ሳነጎዳ ለልማትየማዋል አቋማችን በምንም በማንም ሊቀለበስ እንደማይችል ለሁሉም ግልጽ እየሆነ መጥቷል፡፡የተፈጥሮ ሀብት አጠቃቀምን በተመለከተ የተዛቡ አመለካከቶችና ከቅኝ ግዛት ጋር የተያያዙ አሠራሮች ባሉበት ሊቀጥሉ አይችሉም፡፡ በምንገኝት በዚህ 21ኛው ክፍለ ዘመን በቅኝ ግዛት ወቅት…


