መልዕክተ ድሬ 712

    ለሠላም ለልማትና ለጋራ ተጠቃሚነት የያዝነው የጸና አቋማችን ምን ጊዜም አሸናፊ ነው:: የበይ ተመልካች ሆነን ዘመናትያስቆጠርንበትን የአባይ ወንዝ ታሪክ ወደ አዲስ ምዕራፍ ለመቀየር ማንንም ሳነጎዳ ለልማትየማዋል አቋማችን በምንም በማንም ሊቀለበስ እንደማይችል ለሁሉም ግልጽ እየሆነ መጥቷል፡፡የተፈጥሮ ሀብት አጠቃቀምን በተመለከተ የተዛቡ አመለካከቶችና ከቅኝ ግዛት ጋር የተያያዙ አሠራሮች ባሉበት ሊቀጥሉ አይችሉም፡፡ በምንገኝት በዚህ 21ኛው ክፍለ ዘመን በቅኝ ግዛት ወቅት…

    Read More

      ግብፅና ሱዳን የህዳሴ ግድብን ለማስተጓጎል የያዙት አቋም ዓለም አቀፍ ህግን የጣሰ ነው- ምሁራን ::

      ግብፅና ሱዳን ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታን ለማስተጓጎል የያዙት አቋም የዓለም አቀፍ የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች አጠቃቀም ስምምነትን የጣሰ መሆኑን በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የህግና ውሃ ሀብት ምርምር ምሁራን አስታወቁ። በግድቡ ወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ኢዜአ ካነጋገራቸው ምሁራን መካከል በዩኒቨርሲቲው የህግ ትምህርት ክፍል ኃላፊ ጋድሰንድ ኮኖሮ÷የተባበሩት መንግስታት በድንበር ተሻጋሪ ወንዞች አጠቃቀም ስምምነት ዙሪያ ያወጣው ህግ የተፋሰስ ሀገራት ፍትሐዊ…

      Read More

        የተፋሰስ ልማት ስራን በአግባቡ በመስራት ሁለንተናዊ ብልጽግናችንን እናረጋግጣለን ሲሉ የገንደ ገበሬ አርሶ አደሮች ተናገሩ::

        ገንደገበሬ በአሰሊሶ ክላስተር ስር ከሚገኙ 9 የገጠር ቀበሌዎች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ ቀበሌው በዋናነት በመስኖ ልማት ስራ የሚታወቅ ሲሆን በዚህም የቀበሌው አርሶ አደሮች የተለያዩ አትክልትና ፍራፍሬዎችን በማምረት ለገበያ የሚያቀርቡ ከመሆኑም በላይ የድሬዳዋ መገለጫም ጭምር የሆኑት አምቦሾክ፣ ቲምር እና ሌሎችም ፍራፍሬዎች የሚመረቱበት ቀበሌ ነው፡፡ የቀበሌው አርሶ አደሮች በመስኖ ልማት ስራቸው ውጤታማነት መሰረት የሆነውን የምንጭ ውሃ ለማጎልበት 8ኛው…

        Read More

          Italy-Italy graduated 1311 students.

          The college of art education in Italy-Italy has graduated 1311 students who were training the bridge of different education. Among these graduates, 2th to 4th grade training, 1282th grade, 1311 students, 7 students and 4th grade at Satellite campus, 29 students in total 1311 students. I’m so blessed to have you. On this inauguration ceremony,…

          Read More

            Dire Dawa University has graduated 2093 students.

            Dire Dawa University graduated from 2093 students with 2093 degree and secondary school. If 1365 girls are 1365 boys, overall 2093 students have graduated 728 students beautifully today on February 26-2013 At this graduation ceremony of Dire Dawa University president Dr. Ubaah Adam graduated 2093 students congratulation message and message.

            Read More

              Hordoftoota Amantaa Kiristaana Ortoodoksii Guyyaa seensa (jalqabii) Soomaa baga geessan jedhan.

              Daayireektarri Ol’aanaan Abbaa Taayitaa Galiiwan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Abdulsalaam Mahamad hojjatoota Abbaa Taayitaa Galiiwan Bulchiinsaa kan Hordoftoota Amantaa Kiristaana Ortoodoksii taatanniin baga Guyyaa seensa (jalqabii) Soomaa geessan jedhan, Kafaltoonni Gibiraa kan Hordoftoota Amantaa Kiristaana Ortoodoksii taatan, Ambaasaadaroonni Gibiraa, Jiraatonni Bulchiinsa Dirree Dhawaa fi akkasumaas Ummata biyya teenyaa kan hordofoota Amantaa Kiristaana Ortoodoksii hundaan baga…

              Read More

                የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ በተለያዪ የትምህርት መስክ በድህረና በቅድመ ምርቃት 2 ሺህ 93 ተማሪዎችን አስመረቀ።

                የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ በ2012 ዓ.ም በድህረና በቅድመ ምርቃት 728 ሴቶችና 1326 ወንድ በአጠቃላይ 2093 ተማሪዎችን በዛሬው እለት አስመርቋል፡፡ በምረቃ ስነ-ስርአቱ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ፕሬዘዳንት ዶ/ር ኡባህ አደም እንደተናገሩት ባለፉት ጥቂት አመታት ከወቅታዊ ሁኔታዎች ጋር ተያይዞ በዩኒቨርስቲው አሳዛኝ የሆኑ ችግሮች ተፈጥረው የነበሩ ሲሆን በቀጣይ ተመሳሳይ ችግሮች እንዳይፈፀሙ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎችን ያቀፈ የማህበረሰብ አቀፍ አማካሪ ምክር ቤት…

                Read More

                  የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በ2013 ዓ/ም በተለያዩ የስልጠና ሙያ ያሰለጠናቸው ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡

                  የሀገራችን የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ዘርፍ የሚመራበት የውጤት ተኮር ትምህርትና ስልጠና ስርዓት ከተዘረጋበት ጊዜ አንስቶ ዘርፉ የተጣለበትን ሀላፊነት በስራ ገበያው ፍላጎት ላይ የተሰመረተ በሞያ የበቃና በመልካም ስነ ምግባር የታነፀ መካከለኛና ዝቅተኛ ባለሙያ ለሀገሪቱ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት እንደሚወጣ ተገለጸ፡፡ በዛሬው ዕለት የተመረቁት ተማሪዎች ከደረጃ 2 እስከ ደረጃ 4 በሰባት ዲፓርትመንት እንዲሁም 29 ተማሪዎች የሳተላይት ካምፓስ በ4…

                  Read More

                    ከየካቲት 29 እስከ መጋቢት 2/2013 ዓ.ም የ2012 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተና ሊሰጥ ነው፡፡

                    የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተናገሩት በአስተዳደሩ ብሎም በሀገር አቀፍ ደረጃ የ2012 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል መሰናዶ ፈተና በኮቪድ-19 ምክንያት እንዲሁም በሀገር ደረጃ በኦንላይን(online) ፈተናውን ለመስጠት ታቅዶ የነበረ ቢሆንም ለፈተና ሊውሉ የነበሩት ታብሌቶች ከውጪ አለመግባታቸውን ተከትሎ ነው እስከ አሁን ፈተናውን ለመስጠት ያልተቻለው ብለዋል፡፡ ወ/ሮ ሙሉካ አክለውም በአስተዳደራችን የ2012 ዓ/ም…

                    Read More