Miidhaa harkifachuu roobaa ittisuuf deegarsa taasifamaa jiru irratti hunduu akka tumsu waamichi dhiyaate.

    Kutaa baadiyaa Bulchiinsaatti harkifachuu rooba gannaa ittisuuf qaamoleen ga’ee marti akka tumsuu qabu Ittigaafatamaan waajjira Bishaanii fi Albuudaa Obbo Fu’aad Mahamad dhaaman. Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Sababa harkifachuu rooba gannaattiin Kutaa baadiyaa Bulchiinsaa iddoowan gogiinsi itti mudatee fi rakkoon hanqina bishaan dhugaatiin miidhaa lubbuu Namaa fi Beeyladaa irra ga’uu danda’u ittisuuf Araddoottan baadiyaa Bulchiinsaatti kan argaman…

    Read More

      ፐብሊክ ሰርቪስና የሰ ልማት ቢሮ 9 ወር ሪፖርት

      1.መ ግ ቢ ያ o በመንግስት የተቀረፁ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎችን በሚፈለገው ፍጥነትና የጥራት ደረጃ ተግባራዊ ለማድረግና በአስተዳደራችን ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ውጤቶችን ማስመዝገብ የሚቻለው ሁለንተናዊ የማስፈጸም አቅም ሲጠናከር ነው፡፡ የማስፈጸም አቅም ስንል ብቃት ያለው የሰው ሃይል ፣ የጠራ አደረጃጃት እና አሰራር ማለታችን ነው፡፡ o ይህንንም አቅም መፍጠር የሚቻለው አመራሩና የመንግሥት ሠራተኛው ቅልጥፍና እና ውጤታማነትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ አዳዲስ…

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ

        1. መግቢያ በየደረጃው የሚሰጠው ትምህርት ሀገሪቱ ለተያያዘችው የዲሞክራሲ ሥርአት ግንባታ፣ የመልካም አስተዳዳር መስፈንና ለልማት ቁልፍ አስተዋጽኦ የሚያበረክት፣ በየደረጃው የሰለጠነ፣ በቂ እውቀት፣ ክህሎትና መልካም ሥነምግባር ተላብሶ የሀገር ልማትን ለማፋጠን በቁርጠኝነት የሚሰራ ዜጋ ለማፍራት የሚያስችል መሆን ይኖርበታል፡፡ ይህን እውን ለማድረግ የሚያስችልና አገራችን መካከለኛ ገቢ ካላቸው አገሮች ተርታ እንዲትሰለፍ የሚያስችል የትምህርት ፍኖተ ካርታ በማዘጋጀት እና የትምህርት ፍኖተ ካርታውን…

        Read More

          ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ዛሬ ይወያያል

          በዛሬው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ዛሬ ይወያያል። የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች 6ኛው ምክር ቤት በ1ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ በሚያካሂደው 16ኛ መደበኛ ጉባዔ፤ ሰሞኑን በተከሰተው የዜጎች የፀጥታ እና ደኅንነት ጉዳይ ላይ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚወያይ ይጠበቃል። ምክር ቤቱ በተጨማሪም፤ በአዲሱ የ2015 የበጀት ድልድል ላይ ተወያይቶ እንደሚያጸድቀው ይጠበቃል።…

          Read More

            የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ

            የ2014 በጀት ዓመት በጀትን አስመሌክቶ መሌዕክት የተጠናቀቀው ዓመት በአስተዲዯራችን በርካታ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ስኬቶች የተመዘገቡበት ቢሆንም በዚሁ ሌክ በርካታ ተግዲሮቶች የተስተናገደበት ነበር………..የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ DIRE DAWA CITIZEN GUIDE

            Read More

              2014_የ9_ወራት_ዕቅድ_አፈፃፀም_ሪፖርት

              የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በ2014 በጀት አመት ሊያከናውናቸው ያቀዳቸውን ተግባራት ማለትም በአስተዳደሩ ቀልጣፋ፣ ፈጣንና፣ ወቅታዊ የመረጃ ልውውጥ ስርዓት በመዘርጋት አስተዳደሩ ደረጃውን የጠበቀና ተወዳዳሪ የሆነ አስተዳደር ለማድረግ በተደረገ ጥረት በዋና ዋና አስተዳደራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠርና የአስተዳደሩን መልካም ገፅታ ለመገንባት 2014_የ9_ወራት_ዕቅድ_አፈፃፀም_ሪፖርት

              Read More

                በትግበራ ላይ የሚገኘውን የታለመለት የነዳጅ ድጎማ ምክንያት በማድረግ በህዝብ ትራንስላይ መጉላላት ሚፈጥሩ የተሽከርካሪ ማህበራትንም ሆነ አለአግባብ ከታሪፍ በላይ ለመጫን ሚሞክሩ አሽከርካሪዎችን እርምጃ መውሰድ እንደሚጀምር በትራንስፖርትና ሎጅስቲክ ሚኒስቴር ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አስታወቀ።

                በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ዋና ዳይሬክተር ሚመራ ቡድን ድንገታዊ ምልከታን በህዝብ ትራንስፖርት ማህበራት እና በመናኸሪያዎች ላይ አድርጓል። መንግስት ለህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭ ባለንብረቶች በታለመለት የነዳጅ ድጎማ ተጠቃሚ እንዲሆኑ በማድረግ ለማህበረሰቡ በተመጠጣነ ዋጋ አገልግሎት እንዲሰጡ ተሳቢ ያደረገ አሰራርን ዘርግቶ ወደትግበራ ገብቷል። ይህንኑ በማስመልከትም ከማደያ ባለነብረቶች አሽከርካሪዎች እና የተሽከርካሪ ባለንብረቶች በትግበራው ላይ በቂ መረጃን በመስጠት ሰኔ 29 የሙከራ ትግበራውን…

                Read More

                  ምክር ቤቱ ነገ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ይወያያል

                  ሰኔ 29 ቀን 2014 (ኢዜአ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች 6ኛው ምክር ቤት በ1ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ በሚያካሂደው 16ኛ መደበኛ ጉባዔ ነገ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት በወቅታዊ ጉዳዮች ይወያያል። በዚህ መደበኛ ጉባዔው፤ ሰሞኑን በተደጋጋሚ እየተከሰተ ላለው የዜጎች የፀጥታ እና ደኅንነት ጉዳይ ዐቢይ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚወያይ ይጠበቃል። እንደዚሁም ለሌሎች ማኅበራዊ፣ፖለቲካዊ እና ምጣኔ-ሀብታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ትኩረት ተሰጥቶ፤ ምክር…

                  Read More

                    በድሬዳዋ አስተዳደር የዝናብ ወቅት መራዘምን ጋር ተያይዞ የተከሰትውን ድርቅ ለመቅረፍ አፈጣኝ ምላሽ እየሰጠ እንደሚገኝ ተገለፀ ።

                    የዝናብ ወቅት መራዘምን ተከትሎ በገጠር ቀበሌዎች ንፁ የመጠጥ ውሀ አቅርቦት፣ የእንስሳት መኖ የሚደረገው ስርጭት ተጠናክሮ መቀጠሉን።በግብርና ውሃ ማእድንና ኢነርጂ ቢሮ የውሃ መስኖ ልማት ፅ/ቤት ሃላፊ አቶ ፉአድ መሃመድገልጸዋል። ችግሩን ለመቋቋም እየተደረገ ባለው ጥረት ቀድሞ በተደረጉ ዳሰሳዊ ጥናቶችን መሰረት በማድረግ በተለይ ከውሃና ከመስኖ ልማት ጋር በተያያዘ ያሉ አማራጮችን በሙሉ አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል እየተሰራ እንደሚገኝ ሓላፊው…

                    Read More