የድሬዳዋ ፖሊስ “አዲስ የህግ ማስከበር እይታ_ አዲስ አገራዊ እምርታ” በሚል ለመላ አባልና አመራሩ የስልጠና መድረክ ማካሄድ ጀመረ ።

    ይህ ስልጠና ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ አስር ቀናት ለሁሉም አመራሮችና አባሎች እንደሚሰጥም ተገልፆል ። በስልጠና ማስጀመሪያ መርህ ግብር ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር አለሙ መግራ ‘ለማህበረሰቡ የሚንሰጠው አገለግሎት ፈጠን እና ተደራሽ ከማደረግ ባለፈ መንግስት ያስቀመጠውን የአስር አመት ዕቅድ ላይ የፀጥታ ተቋማት ሚናን በመረዳትና በመገንዘብ እንደ ሀገር በተጀመሩ የዕድገት ጉዞ…

    Read More

      የትራንስፖርት አና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር ከክልል ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊዎች ጋር የዘርፉን የ2014 በጀት ዓመት አፈፃፀም ገመገመ::

      ቢሾፍቱ ሐምሌ 28 ቀን 2014 ዓ.ም፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር እና የክልል ትራንስፖርት ቢሮዎች የ2014 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻፀም የክልል ትራንስፖርት ቢሮና የተጠሪ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች፣የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ መሰረተ ልማትና የትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት እንዲሁም ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የተገኙ ተወካዮች በተገኙበት ተገምግሟል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ወይዘሮ ሰአዳ…

      Read More

        የትራንስፖርት አና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር ከክልል ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊዎች ጋር የዘርፉን የ2014 በጀት ዓመት አፈፃፀም ገመገመ::

        ቢሾፍቱ ሐምሌ 28 ቀን 2014 ዓ.ም፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር እና የክልል ትራንስፖርት ቢሮዎች የ2014 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻፀም የክልል ትራንስፖርት ቢሮና የተጠሪ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች፣የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ መሰረተ ልማትና የትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት እንዲሁም ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የተገኙ ተወካዮች በተገኙበት ተገምግሟል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ወይዘሮ ሰአዳ…

        Read More

          የድሬዳዋ ፖሊስ “አዲስ የህግ ማስከበር እይታ_ አዲስ አገራዊ እምርታ” በሚል ለመላ አባልና አመራሩ የስልጠና መድረክ ማካሄድ ጀመረ ።

          ይህ ስልጠና ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ አስር ቀናት ለሁሉም አመራሮችና አባሎች እንደሚሰጥም ተገልፆል ። በስልጠና ማስጀመሪያ መርህ ግብር ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር አለሙ መግራ ‘ለማህበረሰቡ የሚንሰጠው አገለግሎት ፈጠን እና ተደራሽ ከማደረግ ባለፈ መንግስት ያስቀመጠውን የአስር አመት ዕቅድ ላይ የፀጥታ ተቋማት ሚናን በመረዳትና በመገንዘብ እንደ ሀገር በተጀመሩ የዕድገት ጉዞ…

          Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር የተከሰተውን የሲሚንቶ እጥረት ችግር ለመፍታት በመሰራት ላይ እንደሚገኝ የአስተዳደሩ ንግድ ፅህፈት ቤት አስታወቀ ።

            በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ በየቀኑ ሲሚንቶ የሚያመርቱ ሁለት ግዙፍ ፋብሪካዎች ያሉ ሲሆን እነዚህም የናሽናል ሲሚንት አክሲዮን ማህበርና ፓዮኔር ሲሚንቶ ፋብሪካ ናቸው ። እነዚህ የሲሚንቶ ፋብሪካዎች በየቀኑ በርካታ ሲሚንቶዎችን እያመረቱ ቢሆንም ነገር ግን በከተማዋ ላይ በሚፈለገው መጠን የሲሚንቶ አቅርቦት ባለመኖሩ ምክንያት በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ ከፍተኛ የሆነ የሲሚንቶ እጥረት እየተስተዋለ ይገኛል ። ይህንንም በማስመልከት የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ፅህፈት…

            Read More

              የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ስብሰባችንን አካሂደናል። ባለፈው ዓመት የሚያበረታታ የወጪ ንግድ አፈጻጸም፣ ቀጥተኛ የውጭ ሙዓለ ነዋይ ፍሰት መጨመር ታይቷል። ባለፉት ሁለት ወራት የዋጋ ግሽበት መቀነስ፣ ከፍተኛ የአረንጓዴ ዐሻራ ክንውን፣ የበጎ ፈቃደኝነት ተግባራት፣ የሬሚታንስ ጭማሪ እና በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥራ ክንውን የተመዘገቡበት እንደ ሆነ አረጋግጠናል። በዚህ ዓመት የተገኙ ስኬቶችን አጠናክሮ መቀጠል በእጅጉ አስፈላጊ ነው።

              Read More

                “Bara darbe raawwiin daldala alaafi invastimentii dabaluun bu’aa gaarii fideera” MM Dr. Abiy Ahimad

                Muummeen Ministiraa FDRI Abiy Ahimad walgahii koree Dinagdee Gooroo kna gaggeessan yoo ta’u, bara darbe raawwiin daldala alaa jajjabeessaafi dabaluun sochii invastimaantii alaa mul’achuu ibsaniiru. Ji’oottan lamaan darban qaala’insi gatii hir’isuun, raawwiin Ashaaraa Magariisaa olaanaa ta’uu, hojiileen tola ooltummaa, daddabarsi maallaqa alaa ergamuu dabaluufi raawwii hojii teknolojiin deggarameen bu’aa olaanaan galmaa’uu ibsaniiru. Milkaa’ina bara darbe…

                Read More

                  የድሬዳዋ ደወሌ ምድር ባቡር ድርጅት ለሰራተኞቹ የደሞዝ ጭማሬ ማድረጉን አሰታወቀ።

                  የበርካታ ስልጣኔዎች መተግበሪያ የሆነችው ቀዳሚውን ባቡር ወደ ማሀል ከተማ ያገናገኝችው የድሬዳዋ ከተማ በቅርቡ የድሬዳዋ ደዋሌ ምድር ባቡር ደርጅትን አስተዳደሩ በባለቤትነት ተረክቦ ማስተዳደር መጀመሩ እና በዚህም በርካታ የስራ እንቅስቃሴዎችን እያከናወነ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የምድር ባቡር ድርጅት ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ አየለ ወ/ዮሀንስ በዛሬው እለት ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተናገሩት የምድር ባቡር ድርጅት መጋቢት 24/2014 ዓ.ም የሚንስትሮች…

                  Read More

                    የአደረጃጀት ዘርፍ የ2014 የስራ አፈጻጸም ማጠቃለያና የ2015 መነሻ እቅድ ኦሪየንቴሽ ሀገራዊ የውይይት መድረክ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።

                    መድረኩ የክልሎችና አዲስ አበባ መስተዳድር የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ዓመታዊ ሪፖርት እንዲሁም የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት አደረጃጀት ዘርፍ ሪፖርት ሰፊ ውይይት የተደረገበትና ተሞክሮና ልምድ የተለዋወጡበት መድረክ እንደነበር ክቡር አቶ ካሊድ አልዋን የብልፅግና ፓርቲ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል፣በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የብልፅግና ፓርቲ የአደረጃጀት ዘርፍ ምክትል ኃላፊ ገልጸዋል። በድሬዳዋ የመጣው ለውጥ የሚደነቅ መሆኑን የተናገሩት ኃላፊዉ የተገኘውን ስኬት ማስጠበቅና በዘላቂነት ለማስቀጠል…

                    Read More