በኢትዮጵያና ሩሲያ ታሪካዊ ቁርኝት ላይ የተመሰረተው የሁለትዮሽ ግንኙነት እያደገ ቀጥሏል፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

በኢትዮጵያና ሩሲያ ታሪካዊ ቁርኝት ላይ የተመሰረተው የሁለትዮሽ ግንኙነት እያደገ መቀጠሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ውይይት አድርገዋል። ይህን በሚመለከት ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ በሁለትዮሽ መድረካችን ወቅት ላደረግነው ጥልቅ ውይይት ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲንን አመሰግናለሁ ብለዋል። በሁለቱ ሀገራት ታሪካዊ ቁርኝት ላይ የተመሠረተው የሁለትዮሽ…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ የዋጋ ግሽበትን በመቆጣጠር እና የኑሮ ውድነትን ከመቀነስ ረገድ መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች አቅርቦት መከናወኑ ተገለፀ

የ 2017 በጀት አመት የድሬዳዋ አስተዳደር አስፈፃሚ ተቋማት የመጀመሪያው ሩብ አመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት እየቀረበ ሲሆን በሪፖርቱም ከኑሮ ውድነት ጋር ተያይዞ በአስተዳደሩ የዋጋ ግሽበትን በመቆጣጠር እና የኑሮ ውድነት በመቀነስ ረገድ በ 2017 በጀት አመት መጀመሪያ የነበረውን 28 በመቶ የዋጋ ንረት እና የ 23 በመቶ የምግብ እና ምግብ ነክ ሸቀጦች የዋጋ ንረት ከ 10 በመቶ በታች…

Read More

 ተቋማዊ አገልግሎት አሰጣጥን ከማሻሻል አንፃር በሩብ አመቱ በርካታ ስራዎች መሰራታቸው ተገለፀ ።

#DGC | ጥቅምት 14 / 2017 ዓ.ም የ 2017 በጀት አመት የድሬዳዋ አስተዳደር አስፈፃሚ ተቋማት የመጀመሪያው ሩብ አመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የቀጠለ ሲሆን በሪፖርቱም የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ውጤታማነትን ከማሻሻል በ 11 ተቋማት ለ 1,141 አመራርና ፈፃሚዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ለመስጠት ታቅዶ ለ 1,199 አመራርና ፈፃሚዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ለመስጠት የተቻለ ሲሆን በ 13 ተቋማት…

Read More

የ 2017 በጀት አመት የድሬዳዋ አስተዳደር አስፈፃሚ ተቋማት የመጀመሪያው ሩብ አመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን በሪፖርቱም በ 2017 በጀት አመት በአስተዳደራችን በገጠርም በከተማም በሀገር ሆነ በአስተዳደራችን ደረጃ የተቀመጠውን ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ እና ባለፍት አመታት የተጀመሩ ስራዎችን ለማጠናከር በርካታ ስራዎች ታቅደው ወደ ስራ መገባቱ ይታወቃል ።

#DGC | ጥቅምት 14 / 2017 ዓ.ም በዚህም መሰረት የአስተዳደሩ መንግስት የማስፈፀም አቅም በማጎልበት የዜጎችን እርካታ ወደ ላቀ ደረጃ የማሸጋገር ተደማሪ ውጤት ሊያመጡ የሚያስችሉ ስራዎች ታቅደው በእቅዳቸው መሰረት የመጀመሪያ ሩብ አመት ስራዎች መከናወናቸውም ተገልፃል ። በመጀመሪያው ሩብ አመት በዋናነት የዝግጅት ምእራፍ ስራዎች እና የክረምት የበጎ ፍቃድ ስራዎች በትኩረት እንዲከናወኑ ከማድረግ ባሻገር አበይት ተግባራት መከናወናቸውም ነው…

Read More

Bulchiinsa Dirree dhawaa bara baajataa 2017 kurmaana 1ffaa dhaabbileen bulchiinsa magaalaa fi , seektaroota, magaalaa fi baadiyyaa waltajjiin madaallii gabaasa raawwii hojii gaggeeffamaajira.

Waajjirri dhimma komunikeeshinii mootummaa bulchiinsa Dirree dhawaas odeeffannoo saganticha irratti argamun odeyyfano bal’inaan Isiniin geenya Muktar Ahmadiin Surraa Aganyow shawariig Waxaa la bilaabay kulanka qiimaynta waxqabadki rubaci koobaad ee waxqabadka xafiisyada dawlada, dagmooyinka miyiga iyo magaalada. Qiimayntani warbixinta oo hadda bilaabantay ayuu xafiiska warfaafinta ee ismaamulkani dir dhaba uu nilasoo socodsiin doona kolba wixi kasoo…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር የ 2017 በጀት አመት የ 1 ኛ ሩብ አመት የማዘጋጃ ቤታዊ ፣ የሴክተር ተቋማት ፣ የከተማና ገጠር ወረዳዎች የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል ።

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በመርሀ-ግብሩ ላይ ያሉትን መረጃዎች ወደ እናንተ የምናደርስም ይሆናል ። በአለማየሁ አበበ ፎቶ :- በአገኘው ሸዋረጋ

Read More

ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች በተለያየ መልኩ የሚደረጉ የበጎ አድራጎት ተግባራት የድሬደዋን የመረዳዳት እሴት የሚያጎሉ መሆናቸው ተገለፀ::

#DGC ጥቅምት 13/2017 የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ድሬዳዋ ቅርንጫፍ በክረምት በጎ ፍቃድ የልማት ተግባራት ያስገነባቸውን ስድስት ቤቶች ለችግረኛ ቤተሰቦች አስረክቧል። በርክክብ ስነስረአቱ ላይ የድሬደዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሃር የመረዳዳት ባህልን በማሳደግ የማህበራዊ አገልግሎት ችግሮችን ለማቃለል የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተናግረዋል። በድሬደዋ የቆየ የመረዳዳትና የመደጋገፍ የዳበረ እሴት እንዳለ የገለፁት ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሃር ይህንን እሴት በመጠበቅ…

Read More

ተቋማዊ አገልግሎት አሰጣጥን ከማሻሻል አንፃር በሩብ አመቱ በርካታ ስራዎች መሰራታቸው ተገለፀ ።

#DGC | ጥቅምት 14 / 2017 ዓ.ም የ 2017 በጀት አመት የድሬዳዋ አስተዳደር አስፈፃሚ ተቋማት የመጀመሪያው ሩብ አመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የቀጠለ ሲሆን በሪፖርቱም የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ውጤታማነትን ከማሻሻል በ 11 ተቋማት ለ 1,141 አመራርና ፈፃሚዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ለመስጠት ታቅዶ ለ 1,199 አመራርና ፈፃሚዎች የአቅም ግንባታ ስልጠና ለመስጠት የተቻለ ሲሆን በ 13 ተቋማት…

Read More

 የ 2017 በጀት አመት የድሬዳዋ አስተዳደር አስፈፃሚ ተቋማት የመጀመሪያው ሩብ አመት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን በሪፖርቱም በ 2017 በጀት አመት በአስተዳደራችን በገጠርም በከተማም በሀገር ሆነ በአስተዳደራችን ደረጃ የተቀመጠውን ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ እና ባለፍት አመታት የተጀመሩ ስራዎችን ለማጠናከር በርካታ ስራዎች ታቅደው ወደ ስራ መገባቱ ይታወቃል ::

#DGC | ጥቅምት 14 / 2017 ዓ.ም በዚህም መሰረት የአስተዳደሩ መንግስት የማስፈፀም አቅም በማጎልበት የዜጎችን እርካታ ወደ ላቀ ደረጃ የማሸጋገር ተደማሪ ውጤት ሊያመጡ የሚያስችሉ ስራዎች ታቅደው በእቅዳቸው መሰረት የመጀመሪያ ሩብ አመት ስራዎች መከናወናቸውም ተገልፃል ። በመጀመሪያው ሩብ አመት በዋናነት የዝግጅት ምእራፍ ስራዎች እና የክረምት የበጎ ፍቃድ ስራዎች በትኩረት እንዲከናወኑ ከማድረግ ባሻገር አበይት ተግባራት መከናወናቸውም ነው በሪፖርቱ…

Read More

 የድሬዳዋ አስተዳደር የ 2017 በጀት አመት የ 1 ኛ ሩብ አመት የማዘጋጃ ቤታዊ ፣ የሴክተር ተቋማት ፣ የከተማና ገጠር ወረዳዎች የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል ።

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በመርሀ-ግብሩ ላይ ያሉትን መረጃዎች ወደ እናንተ የምናደርስም ይሆናል ። በአለማየሁ አበበ ፎቶ :- በአገኘው ሸዋረጋ

Read More