“የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ ለማሳካት ቃላችንን በድጋሚ አድሰናል” – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ እና የህዝባችንን መሻት ለማሳካት ቃላችንን በድጋሚ አድሰናል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለፁ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው፤ ብልፅግና ፓርቲ የጠራ ሀሳቡንና ትክክለኛ ፖሊሲዎቹን በትጉህ አመራርና አባላቱ በመፈጸም በአስደማሚ ድሎች ጉዞውን ቀጥሏል ብለዋል። ፓርቲያችን ከእነዚህ ድሎች ማግስት ባካሄደው ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ ሀገርና ህዝብን እንድናገለግል አደራ ተሰጥቶናል ሲሉም ገልጸዋል። የኢትዮጵያን የልዕልና…

Read More

“የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ ለማሳካት ቃላችንን በድጋሚ አድሰናል” – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ እና የህዝባችንን መሻት ለማሳካት ቃላችንን በድጋሚ አድሰናል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለፁ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው፤ ብልፅግና ፓርቲ የጠራ ሀሳቡንና ትክክለኛ ፖሊሲዎቹን በትጉህ አመራርና አባላቱ በመፈጸም በአስደማሚ ድሎች ጉዞውን ቀጥሏል ብለዋል። ፓርቲያችን ከእነዚህ ድሎች ማግስት ባካሄደው ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ ሀገርና ህዝብን እንድናገለግል አደራ ተሰጥቶናል ሲሉም ገልጸዋል። የኢትዮጵያን የልዕልና…

Read More

በሚቀጥሉት ወራት ለኢትዮጵያ ህዝብ ብስራቶች ይኖሩናል፦ የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የብልፅግና ፓርቲ በሚቀጥሉት ወራት ለኢትዮጵያ ህዝብ ብስራቶች ይኖሩታል ሲሉ የፓርቲው ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ። “ባለፉት ጥቂት ዓመታት የተጓዝነው የብልፅግና ጉዞ ምዕራፍ አንድ ከጥልቅ እንቅልፍ፣ ከብዙ ዕዳ መንቃት የጀመርንበት የመነሳት ዘመን ነበር” ብለዋል በብልፅግና ፓርቲ 2ኛ ጉባኤ የመክፈቻ ንግግራቸው። በዚህ ምዕራፍ የታሰረ ይፈታ፣ የተሰደደ ይመለስ፣ ያኮረፈ ይታረቅ፣ ከመከላከያም ሆነ ከዩኒቨርሲቲ የተባረረ ይመለስ፣ በእምነት ተቋማት የተከፋፈለ…

Read More

ብልፅግና ባህል መፍጠር አለብን ሲል ምን ማለቱ ነው?

የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በፓርቲው 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ እንደተናገሩት፤ ማወቅ፣ ማላቅ ወይም ማሻሻል፣ መፍጠር፣ መፍጠን እና ማስተሳሰር የብልፅግና ባህል መሆን አለባቸው። ሀገርን በቅጡ ማወቅ ህዝቡን፣ ባህሉን፣ ቋንቋውን፣ ሥነ ምግባሩን፣ በትክክል ማወቅ እንደሚገባ የጠቀሱት የፓርቲው ፕሬዚደንት፤ ኢትዮጵያን በቅጡ ስናውቅ ተዝቆ የማያልቅ ሐብት ያላት እንዲሁም የምታጓጓ መሆኗን መገንዘብ እንችላለን ብለዋል፡፡ ብዙዎቻችን ከተወለድንበት ከባቢ ሳንወጣ…

Read More

በብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ለመሳተፍ የመጡ የወዳጅ ሀገራት እህት ፓርቲዎች ልዑካን እንጦጦ ፓርክን ጎበኙ

በብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ለመተሳተፍ የመጡ የወዳጅ ሀገራት እህት ፓርቲዎች ልዑካን እንጦጦ ፓርክን ጎብኝተዋል። ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት እና ከብሪክስ አባል ሀገራት የመጡት የእህት ፓርቲዎች ከፍተኛ አመራሮቹ በጉባኤው መክፈቻ መልዕክት ማስተላለፋቸው ይታወቃል። ከፍተኛ አመራሮቹ በዛሬው ዕለት የእንጦጦ ፓርክን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን፤ በዚሁ ወቅት በፓርኩ አስጎብኝዎች ገለጻ ተደርጎላቸዋል። EBC

Read More

የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ በጉባኤው አዘጋጅ አብይ ኮሚቴ ሪፖርት ላይ ተወያይቶ አፀደቀ

የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ በሁለተኛ ቀን ውሎው በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ እየተወያየ ይገኛል። በትናንትናው እለት በደማቅ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት የተጀመረው የፓርቲው ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ በጠዋቱ ክፍለ ጊዜው በጉባኤው አዘጋጅ አብይ ኮሚቴ ሪፖርት እና በሁለተኛው ጉባኤ የስብሰባ ሥነ-ሥርዓት ደንብ ላይ ተወያይቶ አጽድቋል። በተጨማሪም ጉባኤው በማዕከላዊ ኮሚቴው በቀረበ ሪፖርት ላይ ጥልቅ ውይይት ያደረገ ሲሆን ሪፖርቱን በውይይት አዳብሮ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔዎች በከተማዋ እየተከናወነ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት ስራዎች ጎበኙ

በጉብኝቱም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ተወካይ እና የአስተዳደሩ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ የጉብኝቱ ዋነኛ አላማ ከዕቅድ አንፃር የስራዎች ሂደት ምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ለመመልከት፤ እንዲሁም በስራ ሂደት የገጠሙ ችግሮች ካሉም በሳይት በመገኘት ከኮንትራክተሮችና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያይቶ ችግሮችን ለመፍታት መሆኑን ተናግረዋል። ወ/ሮ ሙሉካ አያይዘውም በድሬዳዋ አስተዳደር እየተከናወነ የሚገኘውን…

Read More

የጎረቤት እና የብሪክስ ሀገራት እህት ፓርቲዎች ከብልጽግና ፓርቲ ጋር በትብብር ለመስራት ያላቸውን ፍላጎት ገለጹ

የጎረቤት እና የብሪክስ ሀገራት እህት ፓርቲዎች ከብልጽግና ፓርቲ ጋር በትብብር ለመስራት ያላቸውን ፍላጎት ገለጹ። ‘ከቃል እስከ ባህል’ በሚል መሪ ሀሳብ ከዛሬ ጥር 23 እስከ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ የሚካሄደው የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ተካሂዷል። በጉባኤው መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ የፓርቲው ፕሬዚዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንቶችና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች…

Read More

ኢትዮጵያ በአፍሪካ የታሪክ ማህደር ልዩ ስፍራ ያላት አገር ናት – የቱርክ ኤኬ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር

የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጠቅላላ ጉባኤ “ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል ከተለያዩ ሀገራት የመጡ እህት ፓርቲዎች ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በአዲስ አበባ የዓድዋ ድል መታሰቢያ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የቱርክ ኤኬ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር ዛፈር ሲራካያ በጉባኤው ላይ ባስተላለፉት መልእክት፤ ቱርክ ከኢትዮጵያ ጋር የቆየ ጠንካራ የሁለትዮሽ ግንኙነት እንዳላት ገልጸው ይህም ተጠናክሮ እንዲቀጥል እንደሚሰራ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ በአፍሪካ የታሪክ ማህደር…

Read More