400 ለሚሆኑ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ
ሼክ በክሪ ሳፖሎ ፋውንዴሽን እና ራሀ ሪሊፍ ኤንድ ሁማኒቴሪያል አሶሴሽን ከዚህ ቀደም በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች ላይ በመሳተፍ በርካታ ድጋፎችን ያደረገ ሲሆን በዛሬው እለትም በድሬዳዋ በአራቱም የገጠር ክላስተር አነስተኛ ገቢ ላላቸው 400 ለሚሆኑ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል ። በመርሀ-ግብሩም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር ጨምሮ በብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ አስተዳደር ቅርንጫፍ…


