የብልፅግና ፓርቲ ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ወጣቶች ክንፍ ከድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን ጋር በመቀናጀት ያዘጋጀው ”በጎነት በሆስፒታል!!” የታመሙ ወገኖችን የመጎብኘትና የድጋፍ መርሀግብር ተካሄደ።
በመርሀ ግብሩ ላይ በመንገድ ትራፊክ አደጋና በተለያዩ ምክንያት በሆስፒታል አልጋ ላሉ ወገኖች የገንዘብ እና አይነት ድጋፍ ተደርጓል። በመርሀግብሩ ላይ በመገኘት ድጋፋን ከተለያዩ እንግዶች ጋር ያስረከቡት በመድረኩ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርጫፍ ፅ/ፈት ቤት አደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ደረጃ ፀጋዬ ብልፅግና ሰው ተኮር ፓርቲ ስንል በተጨባጭ በሁሉም መልኩ ከወገናችን ጎን መሆናችንን በማሳየት ነው…


