በተፋሰስ ልማት ስራዎች የታዩ የህዝብ መነሳሳቶች በሌሎች የልማት ስራዎች መደገም እንደሚገባ ተገለፀ

በድሬደዋ አስተዳደር ከንቲ አቶ ከድር ጁሃር የተመራ ልዑክ በአስተዳደሩ በሚገኙ ስድስት የገጠር ቀበሌዎች የበጋ ወራት የተፈሰስ ልማት ያለበት ደረጃ ጉብኝት አድርጓል። ጉብኘቱ የተደረገው በዋሂል ክላስተር ሃሎ ቡሳና ዱጁማ ፤በአሰሊሶ ክላስተር ገንደ ሪጌና ሁላሁሉል እንዲሁም በቢያዋሌ ክላስተር በለዋና ቃልቻ ቀበሌዎች ነው። በጉብኝቱ ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር እንደገለፁት የተፋሰስ ልማቱ ስራዎች በከፈተኛ የህዝብ ተሳትፎ በተያዘላቸው እቅድ…

Read More

Waxaa la soo gaba gabeeyay tababarkii kor loogu qaadayay tayada shaqo ee uu xafiiska maamulka dhaqanka iyo dalxiiska u fidiyay xirfadlayaasha xarumaha adeega dalxiiska.

Dalxiiska waa hormuudka warshadaha aduunka waana huteelada iyo maqaayadaha ayuu yiri madaxa xafiiska dhaqanka iyo dalxiiska. Mudane Mikael indhale ka soo qayb galay gebagebadii tababarkan kor loogu qaadayay tayada huteelada ayaa sheegay in dib u casriyaynta warshadaha huteelada ee dalkeena, kordhinta qanacsanaanta dalxiisayaasha iyo kordhinta joogitaankooda, si loo dardar geliyo horumarinta dalxiiska, horumarinta kaabayaasha dalxiiska,…

Read More

Sochiin duula qulqullinaa gaggeeffameera

Bulchiinsa dirree dhawa Aanaa 02 federeeshinii kubbaa miilaa fi kilaboota divishinichaa waliin ta’uun dirree kubbaa miilaa Saabiyaanitti duula qulqullinaa gaggeessee jira. Hojii gaggeessaan anaa 02 Abeel bisraq akka jedhanitti naannoo keenya qulqulleessuun Dirree dhawaa jiraattota isheef qulqulluu fi mijataa taasisuu qabana tahuu ibsaniiru. Namoonni duula qulqullinaa kanarratti hirmaatanis qulqullina naannoo keenyaa eeguun ergama Dirree dhwaan…

Read More

warka wakaalad dhakhliga oo Wakhtiga kama dambaysta ah ee soo gudbinta Rasiidhka sumada Aqoonsiga Gaarka ah ayaa la kordhiyay ilaa 30ka cirir ama yakatit ee 2017.

Iyadoo ku saabsan habka loo daabici karo warqadaha soo xarooda ayaa waxaa dhanka Internet-ka lagu qabtay wacyi galin ay ka soo qeyb galeen madaxda wakaalada dakhliga ee maamul goboleedyada dalka iyo kuwa heer qaran. Maamulka wakaalada Dakhliga, Agaasimaha Waxbarashada, Tababarka iyo Agaasinka Adeegga Macmiilka Sida uu maamulku sheegay, 3,800 oo cashuur bixiye ah oo kala…

Read More

ልዩ መለያ ኮድ የተካተተበት የደረሰኝ ህትመት ጥያቄ የማቅረቢያ ቀነ ገደብ እስከ የካቲት 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ተራዘመ

የደረሰኝ ህትመት አሰራር ሂደትን አስመልክቶ በትላንትናው እለት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከክልል እና ከተማ አስተዳደር የገቢ ዘርፍ አመራሮች ጋር በበይነ መረብ ውይይት የተደረገ ሲሆን፤በተለያዩ ምክንያቶች የገቢዎች ሚኒስቴር ልዩ መለያ ኮድ (QR Cod) የተካተተበት የደረሰኝ ህትመት ጥያቄ ያላቀረቡ ግብር ከፋዮች መኖራቸውን ታሳቢ በማድረግ የህትመት ጥያቄ ማቅረቢያ ቀነ ገደብ እስከ የካቲት 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ እዲራዘም መወሰኑን…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ጽ/ቤት ለቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ሰራተኞች ሲሰጥ የቆየው የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ተጠናቀቀ

በዓለማችን ላይ ሰፊ የሥራ ዕድል ከሚፈጠሩ ኢንዱስትሪዎች መካከል ቱሪዝም ዋነኛው ሲሆን በዚህም የሆቴል እና ሬስቶራንት ኢንዱስትሪ እንዱና ዋነኛው ነው ሲሉ የባህልና ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሚካኤል እንዳለ ተናግረዋል፡፡ የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ማጠቃለያ በመረሀ ግብሩ የጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ ሚካኤል ሀገራችንም የሆቴል ኢንዱስትሪን በማዘመን የቱሪሰት እርካታን በማሳደግና ቆይታቸውን በማራዘም የቱሪዝም እድገትን ለማፋጠን የመስህብ መሠረተ-ልማት፣ የማረፊያ እና…

Read More

38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤን ከ1 ሺህ በላይ ጋዜጠኞች ሽፋን እንደሚሰጡት ይጠበቃል

38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤን ከአንድ ሺህ በላይ ጋዜጠኞች ሽፋን የሰጡታል ተብሎ እንደሚጠበቅ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን አስታውቋል፡፡ 38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ ከየካቲት 8 እስከ 9 2017 ዓ.ም የሕብረቱ መቀመጫ በሆነችው አዲስ አበባ ከተማ ይካሄዳል፡፡ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የአፍሪካ ህብረት ብሄራዊ የጉባዔ አመቻች ኮሚቴ አባል በመሆን ጉባዔው በተሳካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅና የሚዲያ ሽፋን እንዲያገኝ…

Read More

ዲያስፖራው በአገሩ ሁለንተናዊ እድገት ተሳትፎ እንዲያሳድግ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት የክልሎች እና የከተማ አስተዳደሮች የዲያስፖራ ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤቶች የ2017 መጀመሪያ መንፈቅ ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማውን በድሬዳዋ እየተካሄደ ይገኛል። የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በመርሃ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ የዲያስፖራ አካላቶችን በማስተማር በድሬዳዋ አስተዳደር በኢኮኖሚው በማህበራዊ ጉዳዮች ተሳትፎ እንዲያደርጉ በርካታ ስራዎች መሠራታቸውን ጠቁመዋል። የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳሬክተር…

Read More

Kalfadhigi Caadiga Ahaa Ee Golaha Xildhibanada Ismaamulka Diridhabe Oo Shalay billowday Ayaa Maanta kusoo dhamaaday Ansixinta Xilal kala duwan.

Kalfadhigii 9-aad,Ee xili hawleedka 3aad sannadisa 4-aad iyo Ee golaha xildhibanada ismaamulka Diridhabe oo socday muddo labo maalmood ah ayaa lagu soo gabagabeeyay ansixinta magacaabis kala duwan iyo miisaaniyad dheeri ah. Golaha ayaa sidoo kale xasaanadda ka qaaday hal xildhibaan. Golaha ayana uu ansixiyaay Mudane injineer Cumar Ducale Madaxa Xafiska hotumarinta iyo dhismaha Magalaada diridhabe,Mudane…

Read More