Waxaa ka qabsoomay Qiimaynta Warbixinta Waxqabadki 6 Bilood ee deeganada iyo maamul magaloyinka dalka ee Adeega Qurba Joogta itoobiya Ayaa lagu qabtay ismamulka Dir dhabe .

Kulankani qiimaynta waxqabadka 6 bilood ee adeega qurba joogta itoobiya ayaa waxa kaso qayb galay maasuliyiin u horkacayo duqa ismamka dir dhabe mudane khedir juhar Agaasimaha Guud ee Adeegga Qurbajoogta Itoobiya, Danjire fitsum Arega masuliyiin ka kala socday adeega qurba jogta itoobiya ee guud ahaan deeganada iyo ismamul magaloyinka dalka Waxana daahfuray madasha duqa ismaamulka…

Read More

Tajaajilli Diyaasporaa Itoophiyaa waltajjii Raawwii hojii Walakkaa Waggaa gaggeessuu jalqabe.

Dirree Dhawaatti Tajaajilli Diyaasporaa Itoophiyaa waltajjii Raawwii hojii Walakkaa Waggaa Kan Naannolee fi Bulchiinsa Magaalotaa gaggeessuu jalqabe irratti haasaa baniinsaa Kan taasisan Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa 9bbo Kadiir Juhaar Akka jedhanitti Diyaaspooraan misooma guddina dinagdee biyyattii Keessatti Shoora Olaanaa kan qaban ta’uu himanii bifuma kanaanis hirmaannaa Invastimantii keessatti qaban birattis mootummaan hirmaannaa diyaaspooraa roga hundaa…

Read More

በትላንትናው እለተት የተጀመረው የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ሹመቶችን በማፅደቅ ተጠናቀቀ

ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ኛ የስራ ዘመን 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤውን የተለያዩ ሹመቶች እና ተጨማሪ በጀት በማፅደቅ ተጠናቋል ምክር ቤቱ አንድ የምክር ቤት አባል ያለመከሰስ መብትም አንስቷል። በጉባኤውም ኢንጂነር ዑመር ደዋሌ የድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ፤ አቶ ተስፉ ፀጋ መራ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኛ፣ ኮማንደር መሐመድ…

Read More

Manni marii Bulchiinsa Dirree Dhawaa yaa’ii idilee 9ffaa bara hojii 3ffaa waggaa 4ffaa oolmaya Waaree boodaan ittifufee ooleera.

Gabaasni raawwii hojii ji’oota jahan jalqabaa tajaajila hojii raawwachiiftuu fi bulchiinsa magaalaa bara baajataa 2017 ganama Kabajamoo Kantiibaa Bulchiinsa Dirree dhawaa Kadir Juhaariin akka dhiyaatu ni beekama. Kabajamoo kantiibaan Kadir Juhar ji’oota jahan darban bulchiinsa keenya keessatti gama sassaabuu, gatii gabaa tasgabbeessuu fi carraa hojii uumuun hojiin jajjabeessaan hojjetamaa jiraachuu eeraniiru. Miseensonni Mana Maree bulchiinsa…

Read More

Golaha Xildhibanadda ismamulka diridhabe Ayaa Kalfadhigisii 9aad Ee Caadiga, Xili hawleedka 3-aad, Sannadkisa 4-aad, Ahaa Ayaa galabta looga dooday Ajandayaal kala duwan.

Iyadoo la og yahay in warbixinta waxqabadka lixdii bilood ee ugu horaysay ee dhanka adeega fulinta iyo dowladda hoose ee sanad miisaaniyeedka 2017 oo uu maanta soo jeediyay Duqa ismamulka magaalada diridhabe Mudane Khadiir Juhaar, ayaa xusay in lixdii bilood ee ugu dambaasay ismamulka la qabtay hawlo dhiirigalin ah oo la xiriira dakhli uruurinta, xasilinta…

Read More

ቤቱ መደበኛ ጉባኤ ነገ ይጀመራል።

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ኛ የሥራ ዘመን 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤ ከነገ ጀምሮ ለ2 ቀናት የሚካሄድ ይሆናል። በጉባኤው የአስተዳደሩ አስፈፃሚ አካላት እና ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት የ6 ወራት አፈፃፀም ሪፖርት እንደሚገመገም የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፈቲህያ አደን ገልፀዋል። በተጨማሪም በአስተዳደሩ ወጪ በፍጥነት እየተከናወነ የሚገኘው የድሬዳዋ ኮሪደር ልማት ሥራ በጉባኤው ተገምግሞ አቅጣጫ ይቀመጣል ያሉት አፈ…

Read More

ጠንካራ ተቋማትን የመፍጠር ሕልም እና ጉዞ

ኢትዮጵያ የታሪክ ሐብታም ከሆኑ ሀገራት መካከል ስሟ ቀድሞ ይጠቀሳል፡፡ ሀገሪቱ ካሏት ግዙፍ ታሪኮች መካከል ደግሞ የረጅም ዘመን የመንግስትነት ሥርዓት አንዱ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ያላት የሥርዓተ መንግሥት ታሪክ ግን በዕድሜው ልክ ጠንካራ እና ወጥነት ያለው ሳይሆን በመንግስታት መለዋወጥ ውስጥ ውጣውረድ የበዛበት ሆኖ ቆይቷል፡፡ ለዚህ ደግሞ አንዱ ምክንያት እየደመሰሱ የመቅዳት አባዜ ሲሆን ኢትዮጵያን ካስተዳደሩ መንግስታት መካከል ጥሎ ያልወደቀን…

Read More

ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ እድሳት የተደረገለት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ ተመረቀ

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ከ 30 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማውጣት ለመሰብሰቢያ አዳራሹ የእድሳት ስራን ሲያከናውን የቆየ ሲሆን፤ በዛሬው እለትም አዳራሹ ሙሉ ለሙሉ የእድሳቱ ስራ ተጠናቆ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር እና የብልፅግና ፖርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ይሱፍ በተገኙበት ተመርቋል። በዚህም አዳራሹ ዘመናዊ ደረጃውን የጠበቀና ድሬዳዋን በሚመጥን መልኩ እንደተገነባ እንዲሁም…

Read More

ኢትዮጵያ የእንስሳት በሽታን ለመከላከል ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲትዩት ማቋቋምን ጨምሮ የተለያዩ ተግባራትን አከናውናለች፦ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

የዜጎችን የምግብ እና የስርዓተ ምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ መንግሥት ለእንስሳት ጤና መጠበቅ ልዩ ትኩረት ሰጥቷል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ “የእንስሳት ጤና ለምግብና ስነ ምግብ ዋስትና መረጋገጥ እና ለሕብረተሰብ ጤና” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን 26ኛው የዓለም የእንስሳት ጤና ድርጅት የአፍሪካ አህጉራዊ ጉባዔን አስጀምረዋል። የእንስሳት ዘርፍ በኢትዮጵያ የግብርና ክፍለ ኢኮኖሚ ውስጥ ትልቅ…

Read More

በጉባዔው የተቀመጡ አቅጣጫዎችን በውጤታማነት በመፈፀም የሀገሪቱን ብልፅግና ማፋጠን ይገባል – አደም ፋራህ

በሁለተኛው የብልፅግና ፓርቲ መደበኛ ጉባዔ የተቀመጡ አቅጣጫዎችን በውጤታማነት በመፈፀም የሀገሪቱን ሁለንተናዊ ብልፅግና ማፋጠን እንደሚገባ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ ገልጸዋል፡፡ ምክትል ፕሬዝዳንቱ ጉባኤው በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡ ጉባኤው በአንደኛው የፓርቲው መደበኛ ጉባዔ የተቀመጡ አቅጣጫዎች አፈፃፀም በጥልቀት የተገመገሙበት፣ የፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ የተሻሻለበት…

Read More