ብልፅግና ፓርቲ ሀገራችን ያላትን እምቅ አቅም በመጠቀም የብልፅግና ጉዞዋን ለማፋጠን ቀን ከሌት እየተጋ ያለ ፓርቲ መሆኑ ተገለፀ

ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር! በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ አስተዳደር በወረዳ 05፣ 06፣ 08 እና 09 የብልፅግና ፓርቲ የ 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ማኒፌስቶ እና የምርጫ ምልክት ማስተዋወቂያ መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ ብልፅግና ፓርቲ ሀገራችን ያላትን እምቅ አቅም በመጠቀም የብልፅግና ጉዞዋን ለማፋጠን ቀን ከሌት እየተጋ ያለ ፓርቲ መሆኑ ተገልጿል። በመርሃ-ግብሩ ሲሳተፉ ያነጋገርናቸው የብልፅግና ፓርቲ አባላት “የስንዴ ነዶ” የመደመር፣…

Read More

ታሪክ ከማይዘነጋው የመለዮ ለባሽ የአዲስ ምሩቃን፣ በተለይም በርከት ያሉ ሴት አየር ወለዶች የተመረቁበትን በዓል በጋራ በሀዋሳ ከተማ ለማክበር በመገናኘታችን የተሰማኝን ታላቅ ደስታ ልገልጽላችሁ እወዳለሁ።

“የእኛ ተልዕኮ ራዕይ ያለው ለትውልድ የሚሻገር ሁነኛ ተቋም መፍጠር ነው። የእኛ ተልዕኮ ውጊያ የሚያስቀር፣ ውጊያ የሚጨርስ Elite Force መገንባት ነው። የእናንተ ተልዕኮ ኢትዮጵያን መገንባት፣ ኢትዮጵያን መጠበቅ፣ ኢትዮጵያን ማጽናት እና ኢትዮጵያን ማሸጋገር ነው።” ኢትዮጵያ በልጆቿ ላብ ትሰራለች፣ ኢትዮጵያ በልጆቿ አጥንት እና ደም ትጸናለች፤ ኢትዮጵያ አልተደፈረችም አትደፈርም፤ በክብር እና በነጻነት ለልጆቻችን የምናሸጋግራት ብቸኛዋ የአፍሪካ ፈርጥ ሆና ትቀጥላለች።…

Read More

“የኢትዮጵያ ሠራዊት የንድፈ ሐሳብ ሳይሆን የተግባር ኃይል መሆኑን በተግባር አሳይቷል” – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በ65ኛው የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ የምሥረታ በዓል ላይ ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ ከውስጥ እና ከውጭ የተሰነዘሩባትን ዘመነኛ ጥቃቶች በብቃት መክታ ወደ ላቀ ከፍታ መሸጋገሯን ገልጸዋል። የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “እኛ ኢትዮጵያውያን የትልቅ ሕዝብ እና ሀገር ባለቤት ነን” በሚል ባስቀመጡት አቅጣጫ መሠረት መላው ሠራዊት…

Read More

የ44ኛ ዙር ንጋት ኮርስ የኮማንዶ ሰልጣኞች ተመረቁ

የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በሀዋሳ ከተማ በደማቅ ወታደራዊ ሥነ-ሥርዓት እያከበረ ይገኛል። ዕዙ በዚህ በዓሉ ላይ የ44ኛ ዙር ንጋት ኮርስ የኮማንዶ ሰልጣኞችን አስመርቋል። በምርቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ፣ ለተመራቂዎቹ የቀይ መለዮ የመልበስ ፈቃድ የሰጡ ሲሆን፣ በስልጠናቸው ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተመራቂዎችም መለዮ አልብሰዋል። የዕዙ…

Read More

ለሕዝባችን መከታ፤ ለኢትዮጵያ ጠላቶች ደግሞ መቅሰፍት ነን – ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ

የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ ለኢትዮጵያ ሕዝብ እና ለመንግሥት መከታ፣ ለጠላቶቿ ደግሞ መቅሰፍት ነው ሲሉ የዕዙ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ ገለጹ። በሐዋሳ ከተማ እየተከበረ በሚገኘው የዕዙ 65ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ላይ ንግግር ያደረጉት ዋና አዛዡ፣ የኢትዮጵያ ጠላቶች ከጥፋት ድርጊታቸው የማይታቀቡ ከሆነ የሠራዊቱ ክንድ ብርቱ መሆኑን አስጠንቅቀዋል። ጀግንነት የኢትዮጵያ ቀደምት የታሪክ አሻራ መሆኑን የጠቀሱት ሌተናል ጄኔራል…

Read More

የኮሪደር ልማት ስራዎች በርካታ ከተሞችን እየለወጡ ይገኛሉ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎‎የኮሪደር ልማት ስራዎች የተሻለ ሀገርን ለትውልድ የመገንባት አካል ሆነው በርካታ ከተሞችን እየለወጡ ይገኛሉ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት፤ በሐዋሳ ከተማ በሁለተኛው ምዕራፍ የተከናወኑ የኮሪደር ልማት ስራዎችን በዛሬው ዕለት ተመልክተናል ብለዋል። የኮሪደር ልማት ስራዎች የተሻለ ሀገርን ለትውልድ የመገንባት አካል ሆነው በርካታ ከተሞችን እየለወጡ ይገኛሉ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤…

Read More

የልዩ ዘመቻዎች እዝ በየትኛውም ጊዜና በማንኛውም ሁኔታ ግዳጁን በብቃት ለመፈጸም በአስተማማኝ ቁመና ላይ ይገኛል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የመከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች እዝ 65ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በታላቅ ወታደራዊ ትዕይንት እያከበረ ነው። ኢትዮጵያ በትውልድ ቅብብሎሽ ሀገር ያጸኑ የበርካታ ጀግኖች ምድር ናት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። የመከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች እዝም ባለፉት 65 ዓመታት በበርካታ ፈተናዎች ውስጥ የማይበገር ጽናት ይዞ ኢትዮጵያን ያኮራ ጀብዱ ፈጽሟል ብለዋል። እዙ አሁን ላይ በመከላከያ ሪፎርም ስራዎች…

Read More

Abbaan Taayitaa Galiiwwan Bulchiinsaa Diree Dhawaa guddina diinagdee mirkaneessuun badhaadhina ummata keenyaa ni mirkaneessina jedha

Daarektarri Olaanaa Abbaa Taayitaa Galiiwwan Bulchiinsa Diree Dhawaa obbo Abdusalaam Mohaammad misooma diinagdee mirkaneessuun misoomaa fi badhaadhina ummata keenyaa ni mirkaneessina jedhaniiru. Jijjiirama hoggansa dura bulchiinsi baasii bulchiinsaa dhibbeentaa shantama ol galii gibiraatiin uwwisuu kan hin dandeenye yoo ta’u, yeroo ammaa garuu galiin gibiraa bulchiinsa irraa sassaabame baasii bulchiinsaa dhibbeentaa 78% uwwisuu kan danda’ee tahuu…

Read More

Abbaan Taayitaa Galiiwwan Bulchiinsaa Diree Dhawaa guddina diinagdee mirkaneessuun badhaadhina ummata keenyaa ni mirkaneessina jedha

Daarektarri Olaanaa Abbaa Taayitaa Galiiwwan Bulchiinsa Diree Dhawaa obbo Abdusalaam Mohaammad misooma diinagdee mirkaneessuun misoomaa fi badhaadhina ummata keenyaa ni mirkaneessina jedhaniiru. Jijjiirama hoggansa dura bulchiinsi baasii bulchiinsaa dhibbeentaa shantama ol galii gibiraatiin uwwisuu kan hin dandeenye yoo ta’u, yeroo ammaa garuu galiin gibiraa bulchiinsa irraa sassaabame baasii bulchiinsaa dhibbeentaa 78% uwwisuu kan danda’ee tahuu…

Read More

“የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን በማረጋገጥ የህዝባችንን ብልጽግና እናረጋግጣለን”:- የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አብዱሰላም መሀመድ (ዶ/ር)

የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን በማረጋገጥ የህዝባችንን ብልጽግና እናረጋግጣለን ሲሉ የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አብዱሰላም መሀመድ (ዶ/ር) ተናገሩ። የድሬዳዋ አስተዳደር ከለውጡ አመታት በፊት ከግብር የሚገኘው ገቢ የአስተዳደሩን ወጪ ከ50 በመቶ በላይ መሸፈን የማይችል የነበረ መሆኑን ዋና ዳይሬክተሩ ጠቁመው፤ በአሁኑ ሰዓት ከአስተዳደሩ በሚመነጭ ገቢ የሚሰበሰበው ግብር የአስተዳደሩን ወጪ 78 በመቶ መሸፈን በመቻሉን አብራርተዋል። ባለፉት ስድስት ወራት የተሰበሰበው…

Read More