ብልፅግና ፓርቲ ሀገራችን ያላትን እምቅ አቅም በመጠቀም የብልፅግና ጉዞዋን ለማፋጠን ቀን ከሌት እየተጋ ያለ ፓርቲ መሆኑ ተገለፀ
ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር! በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ አስተዳደር በወረዳ 05፣ 06፣ 08 እና 09 የብልፅግና ፓርቲ የ 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ማኒፌስቶ እና የምርጫ ምልክት ማስተዋወቂያ መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ ብልፅግና ፓርቲ ሀገራችን ያላትን እምቅ አቅም በመጠቀም የብልፅግና ጉዞዋን ለማፋጠን ቀን ከሌት እየተጋ ያለ ፓርቲ መሆኑ ተገልጿል። በመርሃ-ግብሩ ሲሳተፉ ያነጋገርናቸው የብልፅግና ፓርቲ አባላት “የስንዴ ነዶ” የመደመር፣…


