Gargaaramtummaarraa Gara Oomishtummaatti! Mataduree Jedhuun Sagantaan Eebba Fayyadamtoota Sagantaa Seeftineetii Misoomawaa Magaalaa Dirree Dhawaa

Bulchinsaa Dirree Dhawaatti Sagantaan Eebba Fayyadamtoota Faaynaansii Dabalataa Pirojektii Sagantaan Seeftineetii Misoomawaa Magaalaa Gaggeeffame. Saganticharratti Kabajamoo Kantibaa Itti Aanaa Bulchinsaa Dirree Dhawaa Obbo Harbii Buuh fayyadamtoonni Sagantaan Seeftineetii Misoomawaa carrara kan fayyadamuudhaan rakkoolee hedduu furuuf ofirra dabruun lammiilee biroof carraa hojii akka uumuu qabdan isinirraa eeggama jedhan. Jijjiiramaan asitti mootummaan milkaa’inoota mul’ataa galmeessuu jiraachuufi jireenyi…

Read More

“የከተሞች የምግብ ዋስትና ፕሮግራም ዜጎች ከነበሩት ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ በመላቀቅ አምራች እና ምርታማ ዜጋ እንዲሆኑ በር የከፈተ ነው”:-የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ

የከተሞች የምግብ ዋስትና ፕሮግራም ዜጎች ከነበሩት ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ በመላቀቅ አምራች እና ምርታማ ዜጋ እንዲሆኑ በር የከፈተ ነው ሲሉ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ ተናገሩ። “ከተረጂነት ወደ አምራችነት” በሚል መሪ ሀሳብ የድሬዳዋ አስተዳደር የከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት እና የስራ ፕሮጀክት (UPSNJP) የ1ኛ ዙር አዲሽናል ፋይናንስ ተጠቃሚዎች ምርቃት መርሀ-ግብር ተካሂዷል።…

Read More

Xafiiska Maamulka Degmada 03 ee Dire Dhabe ayaa si rasmi ah ugu soo bandhigay xubnaha heer degmo Bayaanka Doorashada Guud ee 7aad iyo astaanta doorashada ee “Xidhmo Qamadi ah”.

Munaasabadda oo ahayd mid si heer sare ah loo soo agaasimay ayaa waxaa ka soo qayb galay Madaxa Waaxda Ururrada ee Maamulka Degmada iyo Xoghaynta Xisbiga Barwaaqada ee Dire Dhabe, mudane Dereje Tsegaye. Mudane Dereje ayaa sheegay in tan iyo Doorashadii 6aad, hoggaanka iyo shacabka ay si wadajir ah uga shaqeeyeen hirgelinta maamulka suuban, xoojinta…

Read More

በወለጋ ዞኖች እየተከናወኑ ያሉ የልማት ሥራዎች አስደሳች ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

በወለጋ ዞኖች እየተከናወኑ ያሉ የልማት ሥራዎች ተስፋ ሰጪ እና አስደሳች መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በቄለም ወለጋ፣ በምዕራብ ወለጋ (ጊምቢ) እና በምስራቅ ወለጋ (ነቀምት) ዞኖች በመዘዋወር የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የወለጋ ሕዝብ ሰላም ወዳድ፣ ሥራ ወዳድ እና በፍቅር የተሞላ መሆኑን ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል። “የወለጋ ሕዝብ ጠላቱ እንኳን ቢሆን…

Read More

የወለጋ የብልጽግና ተስፋ፤ ከታላላቅ ፕሮጀክቶች እስከ አዲስ አስተዳደራዊ ለውጥ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ወደ ሥልጣን ከመጡ ጀምሮ ለወለጋ ሕዝብ የገቡት ቃል አካባቢውን ወደ ታላቅ የኢኮኖሚ ኮሪደርነት የመቀየር ግዙፍ ራዕይ ነው። “ሰላም ከተረጋገጠ ወለጋ ከዱባይ በላይ የመልማት ጸጋ አለው” በሚለው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቃል፤ ዛሬ በቢሊዮኖች ብር የሚቆጠሩ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ወደ ተግባር እየተቀየሩ ይገኛሉ። ይህንን ቃል እውን ለማድረግ በአሁኑ ወቅት በአካባቢው ግዙፍ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች…

Read More

ኢትዮጵያ ለድንጋይ ከሰል በየዓመቱ የምታወጣውን ከ300 ሚሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ የምታስቀርበት ፋብሪካ

ኢትዮጵያ ለድንጋይ ከሰል ግዢ በየዓመቱ የምታወጣውን ከ300 ሚሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ የምታስቀርበት ግዙፉ የአርጆ የድንጋይ ከሰል ማቀነባበሪያ ፋብሪካ በዛሬው ዕለት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተመርቆ በይፋ ሥራ ጀምሯል። የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር፣ ኢትዮጵያ የገጸ ምድር እና የከርሰ ምድር የማዕድን ሀብቷን አልምታ እና እሴት ጨምራ በመጠቀም በኩል ለረጅም ዓመታት…

Read More

የአርጆ ዲዴሳ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ለአገልግሎት ሲበቃ ግብርናውን የሚያሻግር ይሆናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአርጆ ዲዴሳ የመስኖ ልማት ፕሮጀክትን የጎበኙ ሲሆን፤ የደረሰበት ደረጃም አስደናቂ መሆኑን መመልከታቸውን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይኽ ትልቅ ፕሮጀክት በቅርብ ዓመታት ግንባታው ተፋጥኖ ወደ መጠናቀቂያው መቃረቡን ጠቁመዋል። ፕሮጀክቱ ለአገልግሎት በሚበቃበት ጊዜም የተለያዩ የአዝርዕት ልማትን በመደገፍ እንደሀገር የተጀመሩ የምግብ ሉዓላዊነት ጥረቶችን የሚያግዝና በሺዎች የሚቆጠሩ አርሶ አደሮችን በመጥቀም ግብርናውን የሚያሻግር እንደሚሆን ገልጸዋል። ይኽ…

Read More

ኢትዮጵያን በሐሳብና በዕውቀት የመምራት ውጤቱ በልማት ሥራዎች እየተንፀባረቀ ነው – አቶ ተመስገን ጥሩነህ

የለውጡ መንግሥት ወደ ሥራ ከገባ በኋላ የተመዘገቡ ስኬቶች ሀገርን በሐሳብና በእውቀት የመምራት ውጤቶች መሆናቸውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ገልጹ። የአርጆ የድንጋይ ከሰል ፋብሪካ በተመረቀበት ወቅት አቶ ተመስገን በአደረጉት ንግግር፤ ቀደም ሲል በሀገሪቱ የነበረው ትልቁ ፈተና የሐሳብና የራዕይ ማነስ እንደነበር አስታውሰዋል። እነዚህን ክፍተቶች በመሙላትና ለተግባራዊነቱም ሌት ከቀን በመሥራት፣ አሁን ላይ ኢትዮጵያ በግልጽ የሚታይ የዕድገትና…

Read More

ከትላንት ቁጭት እስከ ዛሬው የልማት ፀሐይ፤ የወለጋ አዲስ ገጽታ

ተፈጥሮ ሳትሰስት ጸጋዋን የቸረችው፣ ለም መሬትና ማዕድናት የሞሉበት፣ ምቹ አየር የታደለው የወለጋ ምድር፤ ለዘመናት የጸጋውና የገጽታው መራራቅ የሕዝቡ የቁጭት ምንጭ ሆኖ ቆይቷል። የአካባቢው ሕዝብ አጠገቡ እያየውና እየዳሰሰው በቁጭት የሚንገበገብለት የተፈጥሮ ሀብት ለምቶ ኑሮው እንዲሻሻል የዘመናት ምኞቱ ነበር። ይህን የሕዝብ መሻት የተረዱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሰባት ዓመታት በፊት በነቀምት ከተማ ተገኝተው ከሕዝቡ ጋር በነበራቸው…

Read More