የስፖርት ሜዳዎችን ከኮሪደር ልማቱ ጋር በማስተሳሰር ምቹና ሳቢ የማድረግ ሂደቱ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ::
የድሬዳዋ እግር ኳስ ፌደሬሽን ከሳቢት ኢንጅነሪንግ ጋር በመተባበር የሳቢያን ሜዳ አፈር ማልበስ እና ለስፖርታዊ ግጥሚያዎች ምቹና ሳቢ የማድረግ ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ የድሬዳዋ እግር ኳስ ፌደሬሽን የውድድርና ስነ-ስርአት ዋና ሰብሳቢ ወጣት ኤርሚያስ ሀይሉ ገልፀዋል። በድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጀሀር ሀሳብ አመንጪነት የሜዳ ሙሌት ስራ እንዲሁም ሜዳውን ለመጫወቻ ምቹና ሳቢ የማድረግ ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኙ ወጣት…


