የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የከተማ ልማት ኮንስትራክሽንና ማዘጋጃ ቤታዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የከተማ ስራ አስኪያጅን የግማሽ ዓመት እቅድ አፈፃፀምን ገመገመ።
የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የከተማ ልማት ኮንስትራክሽንና ማዘጋጃ ቤታዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የከተማ ስራ አስኪያጅን የ6 ወር እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በዛሬው እለት የገመገመ ሲሆን በተካሄደው የመስክ ምልከታ የተሰሩ ስራዎችን መነሻ በማድረግ የከተማ ስራ አስኪያጅንና የተጠሪ ተቋማት የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት ውይይት ተደርጓል፡፡ በዛሬው የውይይት ግምገማ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ከተማ ስራ አስኪያጅ የቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር ጀማል ኢብራሂምን…


