ባለፍት አመታት በምግብ ዋስትና ነዋሪውን ህብረተሰቡ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስራዎች መሰራታቸው ተገለፀ
በድሬዳዋ አስተዳደር የግብርና ውሀ ማእድንና ኢነርጂ ቢሮ የገጠር ልማት ሴፍቲኔት በአምስት ምእራፍ የተሰሩ ስራዎች ዙሪያ የሚመክር ውይይት እንዲሁም የልምድ ልውውጥ በዛሬው እለት ተካሂዷል ። በምግብ ዋስትና ፕሮግራም በተለይም በአትክልት እና ፍራፍሬ ፣ በእንስሳት ሀብት ፣ በወተት ሀብት ፣ በአፈር እና ውሀ ጥበቃ ስራ በርካታ ስርልዎች መሰራታቸውን የድሬዳዋ አስተዳደር የግብርና ውሀ ማእድንና ኢነርጂ ቢሮ ምክትል ቢሮ…


