ባለፍት አመታት በምግብ ዋስትና ነዋሪውን ህብረተሰቡ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስራዎች መሰራታቸው ተገለፀ

በድሬዳዋ አስተዳደር የግብርና ውሀ ማእድንና ኢነርጂ ቢሮ የገጠር ልማት ሴፍቲኔት በአምስት ምእራፍ የተሰሩ ስራዎች ዙሪያ የሚመክር ውይይት እንዲሁም የልምድ ልውውጥ በዛሬው እለት ተካሂዷል ። በምግብ ዋስትና ፕሮግራም በተለይም በአትክልት እና ፍራፍሬ ፣ በእንስሳት ሀብት ፣ በወተት ሀብት ፣ በአፈር እና ውሀ ጥበቃ ስራ በርካታ ስርልዎች መሰራታቸውን የድሬዳዋ አስተዳደር የግብርና ውሀ ማእድንና ኢነርጂ ቢሮ ምክትል ቢሮ…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ወረዳ አራትን ወክለው የተመረጡ የምክር ቤት አባላት የህዝብ ውክልና መወጣት የውይይት መድረክ አካሄዱ

በድሬዳዋ አስተዳደር የወረዳ 4 አስተዳደር ማህበረሰብን ወክለው የአስተዳደሩ ምክር ቤት ተመራጭ የሆኑ አባላት ከመረጣቸው ህዝብ ጋር 3ኛ ዙር ውክልና የመወጣት የውይይት መድረክ በዛሬው ዕለት አካሂደዋል። በመድረኩ ወረዳው በ2017 ዓ.ም ያከናወናቸውን ዋና ዋና ስራዎች የሚዳስስ ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ ውይይት ተደርጎበታል። በዚህም በውይይት መድረኩ ነዋሪዎቹ በወረዳው አሁን ላይ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎች አበረታች መሆናቸውን በመግለፅ የወጣቶች የስራ…

Read More

Shirkadayada Masuuliyadda Xaddidan ee Savings and Credit Cooperative ayaa qabatay shirkeedii 3aad ee Sannadlaha ah ee Guud

Waxaa la soo bandhigay lagana dooday lana ansixiyay warbixinada waxqabadka 2017 iyo hanti dhowrka iyo sidoo kale qorshaha miisaaniyada 2018. Madaxa fulinta ee komishanka iskaashatooyinka Itoobiya mudane Berhanu Dufera oo madasha ka soo qayb galay ayaa sheegay in inkasta oo shirkadeena Savings and Credit Cooperative Limited Liability Company la aasaasay mudo kooban hadana shaqada ay…

Read More

/የኛ ቁጠባ እና ብድር ኅላፊነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበር 3ተኛ ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን አካሄደ

በመርሃ-ግብሩም የ2017 ዓ.ም የሥራ አፈፃፀም እና የኦዲት ሪፖርቶች እንዲሁም የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበት ፀድቋል። በመድረኩ የተገኙት በኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮምሽን የፋይናንስ ህብረት ስራ ልማት መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ብርሀኑ ዱፌራ የኛ ቁጠባ እና ብድር ኅላፊነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበር ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ቢሆነውም አሁን ላይ እያከናወናቸው የሚገኙት ስራዎች አበረታች መሆናቸውን ተናግረው፤ በሁለት…

Read More

Waxaa la sheegay in shaqada Tabaruca loo qabto si joogto ah iyadoo lagu xirayo shaqada caadiga ah.

Xafiiska Horumarinta Dhaqaalaha iyo maliyaada ee ismamulka Diridhaba iyo Wakkaladda dakhligga ee is Maamulka diridhaba, ayaa barnaamij isxilqadka ee bilaha xagaga ku qabtay Beerta Dr. Cali Bira. Barnaamijka ayaa isugu jiray dhir beerid iyo dhiig ku deeqid. Madaxa Xafiiska Horumarinta Dhaqaalaha iyo malliyada ee ismamulka Diridhaba Marwo Muluuka Maxamad,oo barnamijka kaso qayb gashay ayaa sheegtay…

Read More

Hojiilee Tola-ooltummaa Hojiilee Idilee Waliin Walqabsiisuun Raawwachuun Kan Barbaachisu Ta’uun Ibsame.

Biiroon Misoomma Maallaqaafi Abbaan Taaytaa Galiiwwan Bulchinsa Dirree Dhawaa waliin Ta’uun Paarkii Dr Kaajaa Art. Alii Birraatti Hojii tolaooltummaa gannaa gaggeessan. Saganticharrattis hojiilee kanneen akka biqiltuu dhaabuu, dhiiga arjoomuufi kanneen biroos kan gaggeeffame yommuu ta’u Hoggantuu Biiroo Misooma Maallaqaafi Dinagdee Bulchinsaa Dirree Dhawaa Aadde Muluukaa Mohammed saganticharratti argamuun haasaa taasisaniin hojiin tola ooltummaa kan yeroo…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ወረዳ 02 አስተዳደር ጽ/ቤት በ2017ዓም የስራ አፈጻጸምና የ2018 እቅድ ትግበራ ሰነድ ከፈጻሚ አካላት ጋር ተፈራረመ

የተከናወኑ ውጤታማ ስራዎችን በቀጣይ በጀበት አስቀጥሎ ለመጓዝ እና የቀሩ ውስንነት የታየባቸው ተግባራትን ቆጥሮ በመለየት የተሻለ ስኬት ማስመዝገብ የሚያስችል የጋራ መግባቢያ ሰነድ መሆኑን ያነሱት የወረዳ አስተዳደሩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አቤል ምስራቅ፣ የፓርቲና የመንግስት እቅዶችን በጋራ ገምግመን የተግባባኔባቸውን ነጥቦች በቃልኪዳን ሰነድ ማስፈር ያስፈለገው የሚታይ ውጤት ለማስመዝገብና ተጠያቂነትን ለማስፈን ነው ብለዋል ። የወረዳው ካቢኔ አባላትና የዘርፍ ፈጻሚዎች…

Read More

ለአስተዳደሩ አጠቃላይ አመራሮች ሲሰጥ የነበረው የአቅም ግንባታ ስልጠና በዛሬው እለት ተጠናቀቀ

“ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ” በሚል መሪ ሀሳብ የብልፅግና ፓርቲ ያለፉት ዓመታት ጉዞ እንዲሁም የቀጣይ ዓመታት የትኩረት መስኮች ላይ ያተኮረ የአቅም ግንባታ ስልጠና ለአስተዳደሩ አጠቃላይ አመራሮች ላለፍት አራት ቀናት ሲሰጥ ቆይቷል ። በብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ለአስተዳደሩ አጠቃላይ አመራሮች የተዘጋጀው የምክክር መድረክ ቃል በተግባር የተገለጠበት የፓርቲው ያለፉት ዓመታት ጉዞ እንዲሁም በቀጣይ ስኬቶችን ለማስቀጠል…

Read More

Maamulka Degmada 03 ayaa dib u eegis ku sameeyay warbixinta fulinta qorshaha sanad miisaaniyada 2017 iyo qorshaha sanad miisaaniyada 2018 T.I

Waxaa la sheegay in waxqabadyo horumarineed iyo maamul wanaag la fuliyay sanad miisaaniyadeedka 2017 ee dhamaaday si loo xaqiijiyo ka faa’iidaysiga bulshada degmada. Dhanka shaqo abuurka, dhimista saboolnimada, kordhinta wax soo saarka beeraha ee magaalada sabtida iyo Axada, sugida nabadgalyada iyo deegaanka, ka jawaabista su’aalaha horumarka iyo maamulka suuban ee shacabka, ayaa waxaa halkaasi ka…

Read More